በዓለም ዓቀፍ፣ የማህበረሰብ፣ ለትርፍ ያልተቋቋመና የበጎ አድራጎት ትምህርት ቤቶች ፈቃድ አሰጣጥ እና እድሳት መመሪያ 992/2016 መሠረት በውጭ ሀገር የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ትምህርት ቤት ፈቃድ ጠያቂ ትምህርት ቤት የሚከተሉትን ቅድመ ሁኔታዎች አሟልቶ ሲገኝ ባለሥልጣኑ ፈቃድ ይሰጣል
** ትምህርት ቤቱ ከሚቋቋምበት ሀገር ጋር የተደረገ የስምምነት ሰነድ እና የትምህርት ቤቱን ደረጃ የሚመጥን ግብአቶችን ማሟላት፤
** ለደረጃው የሚመጥን አካዳሚያዊና አስተዳደራዊ አደረጃጀትን የሚያሳይ ሰነድ፤
** የትምህርት ቤቱ መተዳደሪያ ደንብ እና የመመስረቻ ሰነድ ሲቀርብ እውቅና የሚሰጥ ይሆናል።
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
** ትምህርት ቤቱ ከሚቋቋምበት ሀገር ጋር የተደረገ የስምምነት ሰነድ እና የትምህርት ቤቱን ደረጃ የሚመጥን ግብአቶችን ማሟላት፤
** ለደረጃው የሚመጥን አካዳሚያዊና አስተዳደራዊ አደረጃጀትን የሚያሳይ ሰነድ፤
** የትምህርት ቤቱ መተዳደሪያ ደንብ እና የመመስረቻ ሰነድ ሲቀርብ እውቅና የሚሰጥ ይሆናል።
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
❤11👍2
የቴክኒክ እና ሙያ ተቋማት የኘሮግራም ፈቃድና ፈቃድ እድሳት አሰጣጥ መስፈተርቶች/ስታንዳርዶች/
** የተቋሙ አመራር እና አደረጃጀት፤
** የአስተዳደራዊ ሰነዶች፣ መመሪያዎችና ተሟልተው መያዝ ስላለባቸው ደንቦች እና ደጋፊ ሰነዶች፤
** የማሰልጠኛ ተቋማት ሕንፃዎች ከባቢያዊ ሁኔታና የቦታ ስፋት መለኪያዎች፤
** የስርዓተ ትምህርት መስፈርቶች፤
** የሰው ሀብት፤
** የመማሪያ ክፍሎች ስፋትና ተፈላጊ ቁሳቁሶች፤
** ቢሮዎችና የተቋሙ ፊዚካል ግብዓቶች፤
** የሰርቶ ማሳያ ክፍሎች ስፋት እና ግብአቶች (ላብራቶሪዎች፣ዴሞንስትሪሽን፣ወርክ ሾፖች እና ኮምፒውተር ማዕከል)፤
** ቤተመጻሕፍት ስፋትና ይዘት፤
** የተማሪ ቅበላና ሬጂስትራር ፤
** የጥራት ማረጋገጥ ስርዓት፤እና
** የጥናት እና ምርምር፤ የፕሮጀክት ኢንዳስትሪያል ኤክስቴንሽን እና የማህበረሰብ አገልግሎት ናቸው፡፡
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
** የተቋሙ አመራር እና አደረጃጀት፤
** የአስተዳደራዊ ሰነዶች፣ መመሪያዎችና ተሟልተው መያዝ ስላለባቸው ደንቦች እና ደጋፊ ሰነዶች፤
** የማሰልጠኛ ተቋማት ሕንፃዎች ከባቢያዊ ሁኔታና የቦታ ስፋት መለኪያዎች፤
** የስርዓተ ትምህርት መስፈርቶች፤
** የሰው ሀብት፤
** የመማሪያ ክፍሎች ስፋትና ተፈላጊ ቁሳቁሶች፤
** ቢሮዎችና የተቋሙ ፊዚካል ግብዓቶች፤
** የሰርቶ ማሳያ ክፍሎች ስፋት እና ግብአቶች (ላብራቶሪዎች፣ዴሞንስትሪሽን፣ወርክ ሾፖች እና ኮምፒውተር ማዕከል)፤
** ቤተመጻሕፍት ስፋትና ይዘት፤
** የተማሪ ቅበላና ሬጂስትራር ፤
** የጥራት ማረጋገጥ ስርዓት፤እና
** የጥናት እና ምርምር፤ የፕሮጀክት ኢንዳስትሪያል ኤክስቴንሽን እና የማህበረሰብ አገልግሎት ናቸው፡፡
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
❤19
በከፍተኛ ትምህርት እና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ፈቃድ እና ፈቃድ እድሳት አሰጣጥ መመሪያ 988/2016 መሠረት አጫጭር ስልጠና፤የተማሪ ቅበላ መጠን ጥያቄ፤ፕሮግራም ማስፋፊያ ጥያቄ፤ተጨማሪ ካምፓስ ጥያቄ እና ተጨማሪ ፕሮግራም ጥያቄ ማለት፡-
#አጫጭር_ስልጠና_ማለት_፡-
ማንኛውም ተቋም የከፍተኛ ትምህርትን ወይም የቴክኒክና ሙያ ስልጠናን ሊያግዝ የሚችል ተጨማሪ እውቀትንና ክህሎትን ለማስተላለፍ የሚሰጥ ማንኛውም ስልጠና ነው።
#የተማሪ_ቅበላ_መጠን_ጥያቄ_ማለት_፡-
ተቋማት ባላቸው የግብዓትና የሰው ሀይልመጠን ለማስተማር የሚፈቀድ የተማሪ ቁጥር ብዛት ጥያቄ ነው።
#ፕሮግራም_ማስፋፊያ_ጥያቄ_ማለት_፡-
ማንኛውም ተቋም ቀድሞ ፈቃድ ባገኘበት ፕሮግራም በተፈቀደለት የተማሪ ቁጥር ላይ ተጨማሪ ተማሪዎችን ለመቀበል በመስፈርቱ መሠረት ተጨማሪ የግብዓት እና የሰው ሃይል ተሟልቶ የሚቀርብ ጥያቄ ነው።
#ተጨማሪ_ካምፓስ_ጥያቄ_ማለት_፡-
ማንኛውም ተቋም ቀደም ብሎ ፈቃድ ካገኘበት ካምፓስ ውጪ አዲስ ካምፓስ ለመክፈት የሚቀርብ ጥያቄ ነው።
#ተጨማሪ_ፕሮግራም_ጥያቄ_ማለት_፡-
ማንኛውም ተቋም ፈቃድ ካገኘበት ፕሮግራም ዉጪ ሌላ አዲስ ተጨማሪ ፕሮግራም ለመክፈት የሚቀርብ ጥያቄ ነው።
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
#አጫጭር_ስልጠና_ማለት_፡-
ማንኛውም ተቋም የከፍተኛ ትምህርትን ወይም የቴክኒክና ሙያ ስልጠናን ሊያግዝ የሚችል ተጨማሪ እውቀትንና ክህሎትን ለማስተላለፍ የሚሰጥ ማንኛውም ስልጠና ነው።
#የተማሪ_ቅበላ_መጠን_ጥያቄ_ማለት_፡-
ተቋማት ባላቸው የግብዓትና የሰው ሀይልመጠን ለማስተማር የሚፈቀድ የተማሪ ቁጥር ብዛት ጥያቄ ነው።
#ፕሮግራም_ማስፋፊያ_ጥያቄ_ማለት_፡-
ማንኛውም ተቋም ቀድሞ ፈቃድ ባገኘበት ፕሮግራም በተፈቀደለት የተማሪ ቁጥር ላይ ተጨማሪ ተማሪዎችን ለመቀበል በመስፈርቱ መሠረት ተጨማሪ የግብዓት እና የሰው ሃይል ተሟልቶ የሚቀርብ ጥያቄ ነው።
#ተጨማሪ_ካምፓስ_ጥያቄ_ማለት_፡-
ማንኛውም ተቋም ቀደም ብሎ ፈቃድ ካገኘበት ካምፓስ ውጪ አዲስ ካምፓስ ለመክፈት የሚቀርብ ጥያቄ ነው።
#ተጨማሪ_ፕሮግራም_ጥያቄ_ማለት_፡-
ማንኛውም ተቋም ፈቃድ ካገኘበት ፕሮግራም ዉጪ ሌላ አዲስ ተጨማሪ ፕሮግራም ለመክፈት የሚቀርብ ጥያቄ ነው።
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
❤9👍3
የቴክኒክ እና ሙያ ተቋማት የኘሮግራም ፈቃድ ዕድሳት ቅድመ ሁኔታዎች
** የፕሮግራሞቹ እድሣት /የፈቃድ እድሳት/ እንደ ፕሮግራም ቆይታው በተቋሙ ላይ በየጊዜው የሚደረግ ምርመራን መሠረት በማድረግ በየሶስት ዓመቱ የሚደረግ ሲሆን ይህንን ሳያመለክት የቀረ ማንኛውም ተቋም ፕሮግራሙ የማይታደስለት ይሆናል።
** ለተቋማት የኦዲት፣ እውቅና፣ ድጋፍና ኢንስፔክሽን ሊደረግ የሚችል ሲሆን በዚህም የተገኘው ሪፖርት መጨረሻ ላይ ለፈቃድ እድሣት በግብዓትነት የሚያገለግል ይሆናል።
** ከስልጠና ፕሮግራሙ ተመራቂዎች ውስጥ በፌደራል የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ብቁ ሆነው የተገኙትንና በግልም ሆነ በቅጥር ስራ ያገኙት ሰልጣኞች ብዛት ባለፉት ሦስት ዓመታት እየጨመረ የመጣ መሆኑን ማረጋገጥ።
** በፈቃድ ተመዝግበው ስልጠናቸውን ሲከታተሉ የነበሩ ሰልጣኞች ምዘና አፈጻጸም ከ50% በታች ያስመዘገበ ተቋም የፈቃድ እድሳት አይሰጠውም።
** የተቋሙ ራእይ፣ ተልእኮ፣ ዓላማና አሰራር ከትምህርትና ስልጠና ፖሊሲው ጋር የተጣጣመ መሆን አለበት።
** የሙያ ደረጃዎችንና ስርዓተ ትምህርትን፣የአሰልጣኞችን ብቃት፣ የማሰልጠኛ እቃዎችን ፣ የስልጠና መሳሪያዎችን ፣ ቁሳቁሶችንና የመረጃ መሳሪያዎችን አስመልክቶ የተቀመጡትን ዝቅተኛ መለኪያዎች ማሟላት ይኖርበታል።
** ለስልጠና ሂደቱ ይረዳ ዘንድ እንደየሙያ ዓይነቱ ባህሪ ተቋሙ በምቹ ቦታ እና የተሟላ ማስተማሪያ ክፍሎች/ሰርቶ ማሳያ ቦታ/ /Laboratory/ /work shop/ ያሉት ስለመሆኑና በአስፈላጊው የማሰልጠኛ መሳሪያዎች ስለመደራጀቱ ዝግጅቱ ሁሉ ይህን የሚያሳይ መሆን አለበት።
** የሙያ ምዘናን የማሣለፍ መጠን ስልጠና ካጠናቀቁት ውስጥ ቢያንስ 50 በመቶ የሚሆኑት የሙያ ምዘናን ማለፍ ይኖርባቸዋል።
** እየጨመረ የመጣ ወደ ስራ የተሰማሩ ምሩቃን መጠን፤
** የተሻሻለ የሙያ ደረጃን ካለ ተከትሎ የተሻሻለ ስርአተ ትምህርትና የማስተማሪያ የማሠልጠኛና የመማሪያ ማቴሪያሎች፤
** እየጨመረ የመጣ ብቃታቸው የተረጋገጠ መምህራን በደረጃና በመቶኛ፤
** ስልጠና አጠናቀው የወጡ ባለሙያዎች ያሉበትን ሁኔታ የሚያሣይ የጥናት ሪፖርት (Tracer Study) ፤
** ፈቃድ ባለው የሒሣብ ባለሙያ የተደረገ የኦዲት ሪፖርት፤
** የተከማቸና የተሸጋገረ ቴክኖሎጂ፤
** በአካባቢው ካለ ኢንዱስትሪ ጋር የተደረገ ከኘሮግራሙ ጋር ተዛማጅነት ያለው የመግባቢያ ስምምነት አተገባበር፤
** በተቋሙ ድጋፍ አማካኝነት የተደራጁ የጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት ብዛት፤
** የጥራት አመራር ስርአት /Quality Management System/ ትግበራ የሚያሳይ መረጃ፤
** በዚህ የማረጋገጥ ሂደትም የአካባቢው የሰው ሀይል ገበያ መረጃ፣ የክትትል ሪፖርቶች፣ ጥራት ያለው የአመራር ስርአት ሪፖርትን አስመልክቶ የተሰጡ ግብረ መልሶች፣ አመላካች ጥናት ነው፡፡በተጨማሪም በዚህ የመጀመሪያ ዙር ስልጠና ለአካል ጉዳተኛ ሰልጣኞች ተገቢውን እድል የሰጠ ተቋም ከመደበኛው መስፈርት ተጨማሪ ነጥብ ያገኛል፡፡
** በስልጠናው የተሳተፉ አካል ጉዳተኞች ብዛትና ከስልጠና በኋላ ስላሉበት ሁኔታ የሚገልፅ የጥናት ሪፖርት (Tracer Study)
የኢፌዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት Www. neta.gov.et ይከታተሉ።
** የፕሮግራሞቹ እድሣት /የፈቃድ እድሳት/ እንደ ፕሮግራም ቆይታው በተቋሙ ላይ በየጊዜው የሚደረግ ምርመራን መሠረት በማድረግ በየሶስት ዓመቱ የሚደረግ ሲሆን ይህንን ሳያመለክት የቀረ ማንኛውም ተቋም ፕሮግራሙ የማይታደስለት ይሆናል።
** ለተቋማት የኦዲት፣ እውቅና፣ ድጋፍና ኢንስፔክሽን ሊደረግ የሚችል ሲሆን በዚህም የተገኘው ሪፖርት መጨረሻ ላይ ለፈቃድ እድሣት በግብዓትነት የሚያገለግል ይሆናል።
** ከስልጠና ፕሮግራሙ ተመራቂዎች ውስጥ በፌደራል የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ብቁ ሆነው የተገኙትንና በግልም ሆነ በቅጥር ስራ ያገኙት ሰልጣኞች ብዛት ባለፉት ሦስት ዓመታት እየጨመረ የመጣ መሆኑን ማረጋገጥ።
** በፈቃድ ተመዝግበው ስልጠናቸውን ሲከታተሉ የነበሩ ሰልጣኞች ምዘና አፈጻጸም ከ50% በታች ያስመዘገበ ተቋም የፈቃድ እድሳት አይሰጠውም።
** የተቋሙ ራእይ፣ ተልእኮ፣ ዓላማና አሰራር ከትምህርትና ስልጠና ፖሊሲው ጋር የተጣጣመ መሆን አለበት።
** የሙያ ደረጃዎችንና ስርዓተ ትምህርትን፣የአሰልጣኞችን ብቃት፣ የማሰልጠኛ እቃዎችን ፣ የስልጠና መሳሪያዎችን ፣ ቁሳቁሶችንና የመረጃ መሳሪያዎችን አስመልክቶ የተቀመጡትን ዝቅተኛ መለኪያዎች ማሟላት ይኖርበታል።
** ለስልጠና ሂደቱ ይረዳ ዘንድ እንደየሙያ ዓይነቱ ባህሪ ተቋሙ በምቹ ቦታ እና የተሟላ ማስተማሪያ ክፍሎች/ሰርቶ ማሳያ ቦታ/ /Laboratory/ /work shop/ ያሉት ስለመሆኑና በአስፈላጊው የማሰልጠኛ መሳሪያዎች ስለመደራጀቱ ዝግጅቱ ሁሉ ይህን የሚያሳይ መሆን አለበት።
** የሙያ ምዘናን የማሣለፍ መጠን ስልጠና ካጠናቀቁት ውስጥ ቢያንስ 50 በመቶ የሚሆኑት የሙያ ምዘናን ማለፍ ይኖርባቸዋል።
** እየጨመረ የመጣ ወደ ስራ የተሰማሩ ምሩቃን መጠን፤
** የተሻሻለ የሙያ ደረጃን ካለ ተከትሎ የተሻሻለ ስርአተ ትምህርትና የማስተማሪያ የማሠልጠኛና የመማሪያ ማቴሪያሎች፤
** እየጨመረ የመጣ ብቃታቸው የተረጋገጠ መምህራን በደረጃና በመቶኛ፤
** ስልጠና አጠናቀው የወጡ ባለሙያዎች ያሉበትን ሁኔታ የሚያሣይ የጥናት ሪፖርት (Tracer Study) ፤
** ፈቃድ ባለው የሒሣብ ባለሙያ የተደረገ የኦዲት ሪፖርት፤
** የተከማቸና የተሸጋገረ ቴክኖሎጂ፤
** በአካባቢው ካለ ኢንዱስትሪ ጋር የተደረገ ከኘሮግራሙ ጋር ተዛማጅነት ያለው የመግባቢያ ስምምነት አተገባበር፤
** በተቋሙ ድጋፍ አማካኝነት የተደራጁ የጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት ብዛት፤
** የጥራት አመራር ስርአት /Quality Management System/ ትግበራ የሚያሳይ መረጃ፤
** በዚህ የማረጋገጥ ሂደትም የአካባቢው የሰው ሀይል ገበያ መረጃ፣ የክትትል ሪፖርቶች፣ ጥራት ያለው የአመራር ስርአት ሪፖርትን አስመልክቶ የተሰጡ ግብረ መልሶች፣ አመላካች ጥናት ነው፡፡በተጨማሪም በዚህ የመጀመሪያ ዙር ስልጠና ለአካል ጉዳተኛ ሰልጣኞች ተገቢውን እድል የሰጠ ተቋም ከመደበኛው መስፈርት ተጨማሪ ነጥብ ያገኛል፡፡
** በስልጠናው የተሳተፉ አካል ጉዳተኞች ብዛትና ከስልጠና በኋላ ስላሉበት ሁኔታ የሚገልፅ የጥናት ሪፖርት (Tracer Study)
የኢፌዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት Www. neta.gov.et ይከታተሉ።
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
❤10
ለእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ!
እንኳን ለነብዩ መሐመድ የልደት(ለመውሊድ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
በዓሉ የሰላምና የፍቅር እንዲሆንላችሁ እንመኛለን!
መልካም በዓል!
የኢፌዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
እንኳን ለነብዩ መሐመድ የልደት(ለመውሊድ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
በዓሉ የሰላምና የፍቅር እንዲሆንላችሁ እንመኛለን!
መልካም በዓል!
የኢፌዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
❤12👎3
በትምህርት ማስረጃ ማረጋገጫ እና የአቻ ግመታ መመሪያ 990/2016 መሠረት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በውጭ ሀገር ተምረው የመጀመሪያ ዲግሪ በሀገር ውስጥ መማር ለሚፈልጉ ማቅረብ ያለባቸው ህጋዊ ሰነዶች፡-
የአቻ ግመታ አገልግሎትን ለማግኘት መሟላት የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎች እንደተጠበቁ ሆነው ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ህጋዊ ሰነዶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
** የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ የምስክር ወረቀት ወይም ዲፕሎማ፤
** ማስረጃው በተገኘበት ሀገር የዲግሪ የትምህርት መስክ ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያለው የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ የምስክር ወረቀት ወይም ዲፕሎማ እና ትራንስክሪፕት ፤
** የአመልካቹ የትምህርት ማስረጃ ትምህርቱን ከተከታተለበት ሀገር ስርዓተ ትምህርት ውጪ በሌላ ሀገር ስርዓተ ትምህርት መሠረት ከሆነ የመግቢያ ውጤቱ የሚወሰነው አመልካቹ ትምህርቱን በተከታተለበት የትምህርት ስርዓት ውጤት አወሳሰን መሠረት ይሆናል፤
** አመልካቹ ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኝ እና የኢትዮጵያ መንግስት ፈቃድ በሰጠው ዓለም አቀፍ ወይም ማህበረሰብ ትምህርት ቤት የተማረ ከሆነ ከትምህርት ቤቱ የድጋፍ ደብዳቤ ያቀርባል፡፡
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
የአቻ ግመታ አገልግሎትን ለማግኘት መሟላት የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎች እንደተጠበቁ ሆነው ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ህጋዊ ሰነዶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡
** የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ የምስክር ወረቀት ወይም ዲፕሎማ፤
** ማስረጃው በተገኘበት ሀገር የዲግሪ የትምህርት መስክ ለመከታተል የሚያስችል የማለፊያ ውጤት ያለው የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ የምስክር ወረቀት ወይም ዲፕሎማ እና ትራንስክሪፕት ፤
** የአመልካቹ የትምህርት ማስረጃ ትምህርቱን ከተከታተለበት ሀገር ስርዓተ ትምህርት ውጪ በሌላ ሀገር ስርዓተ ትምህርት መሠረት ከሆነ የመግቢያ ውጤቱ የሚወሰነው አመልካቹ ትምህርቱን በተከታተለበት የትምህርት ስርዓት ውጤት አወሳሰን መሠረት ይሆናል፤
** አመልካቹ ኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኝ እና የኢትዮጵያ መንግስት ፈቃድ በሰጠው ዓለም አቀፍ ወይም ማህበረሰብ ትምህርት ቤት የተማረ ከሆነ ከትምህርት ቤቱ የድጋፍ ደብዳቤ ያቀርባል፡፡
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
❤25
በዓለም ዓቀፍ፣ የማህበረሰብ፣ ለትርፍ ያልተቋቋመና የበጎ አድራጎት ትምህርት ቤቶች ፈቃድ አሰጣጥ እና እድሳት መመሪያ 992/2016 መሠረት ለዓለም ዓቀፍ ትምህርት ቤት ፍቃድ የሚሰጠው የሚከተሉት መስፈርቶች ሲሟሉ ነው፡-
** የኢንቨስትመንትፍቃድ፤
** የንግድ ፍቃድ፤ ወይንም የስራ ፍቃድ
** ስርዓተ-ትምህርቱ ከተዘጋጀበት በሀገሪቱ ስርዓተ ትምህርት መሠረት ለማስተማር የተሰጠ ፍቃድ ወይንም ስምምነት፤
** የትምህርት ቤቱ መተዳደሪያ ደንብ እና መመስረቻ ሰነድ፣
** ለትምህርት ቤት የሚመጥን አካዳሚያዊና አስተዳደራዊ አደረጃጀትን የሚያሳይ፣ ስለተማሪዎች የትምህርት ክፍያ መምህራን ሊያሟሉት ስለሚገባው : አነስተኛ መመዘኛ ፣ ነጻ የትምህርት እድል ስለሚሰጡበት ሁኔታ፣ የመምህራን እንዲሁም የተማሪዎች መብትና ግዴታ፣የተማሪዎችን የቅበላ ስርዓት የሚመለከት ይዘት ያለው መተዳደሪያ ደንብ፤
** የትምህርት ቤቱን ደረጃ የሚመጥን የትምህርት ቤት ግቢና አስፈላጊ ቁሳቁሶችን ማደራጀቱን ሲረጋግጥ ፍቃድ የሚሰጥ ይሆናል፡፡
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
** የኢንቨስትመንትፍቃድ፤
** የንግድ ፍቃድ፤ ወይንም የስራ ፍቃድ
** ስርዓተ-ትምህርቱ ከተዘጋጀበት በሀገሪቱ ስርዓተ ትምህርት መሠረት ለማስተማር የተሰጠ ፍቃድ ወይንም ስምምነት፤
** የትምህርት ቤቱ መተዳደሪያ ደንብ እና መመስረቻ ሰነድ፣
** ለትምህርት ቤት የሚመጥን አካዳሚያዊና አስተዳደራዊ አደረጃጀትን የሚያሳይ፣ ስለተማሪዎች የትምህርት ክፍያ መምህራን ሊያሟሉት ስለሚገባው : አነስተኛ መመዘኛ ፣ ነጻ የትምህርት እድል ስለሚሰጡበት ሁኔታ፣ የመምህራን እንዲሁም የተማሪዎች መብትና ግዴታ፣የተማሪዎችን የቅበላ ስርዓት የሚመለከት ይዘት ያለው መተዳደሪያ ደንብ፤
** የትምህርት ቤቱን ደረጃ የሚመጥን የትምህርት ቤት ግቢና አስፈላጊ ቁሳቁሶችን ማደራጀቱን ሲረጋግጥ ፍቃድ የሚሰጥ ይሆናል፡፡
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
❤14🕊2🥱2👎1
በዓለም ዓቀፍ፣ የማህበረሰብ፣ ለትርፍ ያልተቋቋመና የበጎ አድራጎት ትምህርት ቤቶች ፈቃድ አሰጣጥ እና እድሳት መመሪያ 992/2016 መሠረት የማስፋፊያ ፈቃድ፡-
** ፈቃድ ተሰጥቶት በስራ ላይ ያለ የዓለም ዓቀፍ እና በውጭ ባለሃብት የተቋቋመ ትምህርት ቤት ደረጃውን ማሳደግ ሲፈልግ የኢንቨስትመንት ፈቃድን መሠረት አድርጎ ለባለሥልጣኑ ሲያመለክት የትምህርት ዓመቱ ከመጀመሩ ከ3 ወራት በፊት አስፈላጊው ምልከታ ተደርጎለት ጥያቄው አሳማኝ ሆኖ ሲገኝ የደረጃ ማሳደግ ፈቃድ ይሰጣል፤
*** ፈቃድ ተሰጥቶት በስራ ላይ ያለ የማህበረሰብ ትምህርት ቤት ደረጃውን ማሳደግ ሲፈልግ የትምህርት ዓመቱ ከመጀመሩ ከ3 ወራት በፊት ለባለሥልጣኑ በሚያቀርበው ጥያቄ መሠረት የትምህርት ቤቶች የሱፐርቪዥን ቡድን አስፈላጊው ምልከታ ተደርጎ ጥያቄው አሳማኝ ሆኖ ሲገኝ የማስፋፊያ ፍቃድ ይሰጣል።
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
** ፈቃድ ተሰጥቶት በስራ ላይ ያለ የዓለም ዓቀፍ እና በውጭ ባለሃብት የተቋቋመ ትምህርት ቤት ደረጃውን ማሳደግ ሲፈልግ የኢንቨስትመንት ፈቃድን መሠረት አድርጎ ለባለሥልጣኑ ሲያመለክት የትምህርት ዓመቱ ከመጀመሩ ከ3 ወራት በፊት አስፈላጊው ምልከታ ተደርጎለት ጥያቄው አሳማኝ ሆኖ ሲገኝ የደረጃ ማሳደግ ፈቃድ ይሰጣል፤
*** ፈቃድ ተሰጥቶት በስራ ላይ ያለ የማህበረሰብ ትምህርት ቤት ደረጃውን ማሳደግ ሲፈልግ የትምህርት ዓመቱ ከመጀመሩ ከ3 ወራት በፊት ለባለሥልጣኑ በሚያቀርበው ጥያቄ መሠረት የትምህርት ቤቶች የሱፐርቪዥን ቡድን አስፈላጊው ምልከታ ተደርጎ ጥያቄው አሳማኝ ሆኖ ሲገኝ የማስፋፊያ ፍቃድ ይሰጣል።
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
❤2
በአገልግሎት አሰጣጥ፣ በአቤቱታ እና ቅሬታ አፈታ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ
ነሀሴ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ለባለሥልጣኑ ሠራተኞች በአገልግሎት አሰጣጥ፣በአቤቱታ እና ቅሬታ አፈታ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡
የስልጠናው ዓላማ ከሥራ ክፍል ኃላፊዎች ጀምሮ በየደረጃው የሚገኙ ባለሙያዎችና ሠራተኞች የደንበኛ አያያዝ ክህሎታቸውን አዳብረው የተቋሙን የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት እና የደንበኞች እርካታን በተግባር እንዲያሳድጉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ስልጠናውን የሰጡት በባለሥልጣኑ የተቋማዊ ለውጥ ስራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ ደስታ ተ/አረጋይ ደንበኛን በፈገግታ፣ በትህትና እና በፍጥነት መቀበል የአገልግሎቱን ጥራት ግማሽ መንገድ የሚያሳካ መሆኑን ገልጸው አገልግሎት በሚሰጠበት ጊዜ ንቁ አዳማጭ መሆን ፤የተገልጋዩን ስሜት መረዳት ፤ግልጽ መረጃ መስጠት ፤ አዎንታዊ የአካል እንቅስቃሴ መገለጫ የሆኑትን ፈገግታና ትህትና ማሳየት፣ የሥራ ቦታን ለአገልግሎት ምቹና ዝግጁ ማድረግ ፣ ቀልጣፋ እና ፈጣን ምላሽ መስጠት እንዲሁም ደንበኛን በአግባቡ የማስተናገጃ ደረጃዎች የሆኑትን አቀባበል፣ ፍላጎት መለየት፣አገልግሎትን በስታንዳርዱ ላይ በተቀመጠው ጊዜ ውስጥ ማጠናቀቅ፤አቅጣጫ መጠቆም እና ደንበኛን በአክብሮትና በፍቅር መሸኘት የተገልጋዮችን እርካታ ለማሳደግ፣ ቅሬታዎችን ለመፍታት እና የአገልግሎት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያስችል መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በስልጠናው ላይ ስለደንበኛ አያያዝ መሠረቶች፤ ስለደንበኛን የማስተናገድ ደረጃዎች፤ ስለቅሬታዎችን የመደራደር ዘዴ፤ስለደንበኞች እርካታመለኪያ እና ስለአስቸጋሪ ግንኙነቶች ማስተዳደር ዙሪያ ሰፋ ያላ ማብራሪያና ገለጻ ተደርጓል፡፡
የቀረቡትን መነሻ ሀሳቦች መሠረት በማድረግ በተደረገው ውይይት ላይ ለተነሱ ሐሳብ አስተያየት እና ጥያቄዎች በባለሥልጣኑ የጽ/ቤት ኃላፊ በሆኑት በአቶ ታምሩ መስፍን፣ የሥራ አዘመራር ዋና ሥራ አስፈጻሚ በሆኑት ወ/ሮ ጥሩወርቅ ታደሰ እና የተቋማዊ ለውጥ ስራ አስፈጻሚ በሆኑት አቶ ደስታ ተ/አረጋይ ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቶ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናው ተጠናቋል፡፡
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
ነሀሴ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ለባለሥልጣኑ ሠራተኞች በአገልግሎት አሰጣጥ፣በአቤቱታ እና ቅሬታ አፈታ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ፡፡
የስልጠናው ዓላማ ከሥራ ክፍል ኃላፊዎች ጀምሮ በየደረጃው የሚገኙ ባለሙያዎችና ሠራተኞች የደንበኛ አያያዝ ክህሎታቸውን አዳብረው የተቋሙን የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት እና የደንበኞች እርካታን በተግባር እንዲያሳድጉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ስልጠናውን የሰጡት በባለሥልጣኑ የተቋማዊ ለውጥ ስራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ ደስታ ተ/አረጋይ ደንበኛን በፈገግታ፣ በትህትና እና በፍጥነት መቀበል የአገልግሎቱን ጥራት ግማሽ መንገድ የሚያሳካ መሆኑን ገልጸው አገልግሎት በሚሰጠበት ጊዜ ንቁ አዳማጭ መሆን ፤የተገልጋዩን ስሜት መረዳት ፤ግልጽ መረጃ መስጠት ፤ አዎንታዊ የአካል እንቅስቃሴ መገለጫ የሆኑትን ፈገግታና ትህትና ማሳየት፣ የሥራ ቦታን ለአገልግሎት ምቹና ዝግጁ ማድረግ ፣ ቀልጣፋ እና ፈጣን ምላሽ መስጠት እንዲሁም ደንበኛን በአግባቡ የማስተናገጃ ደረጃዎች የሆኑትን አቀባበል፣ ፍላጎት መለየት፣አገልግሎትን በስታንዳርዱ ላይ በተቀመጠው ጊዜ ውስጥ ማጠናቀቅ፤አቅጣጫ መጠቆም እና ደንበኛን በአክብሮትና በፍቅር መሸኘት የተገልጋዮችን እርካታ ለማሳደግ፣ ቅሬታዎችን ለመፍታት እና የአገልግሎት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያስችል መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በስልጠናው ላይ ስለደንበኛ አያያዝ መሠረቶች፤ ስለደንበኛን የማስተናገድ ደረጃዎች፤ ስለቅሬታዎችን የመደራደር ዘዴ፤ስለደንበኞች እርካታመለኪያ እና ስለአስቸጋሪ ግንኙነቶች ማስተዳደር ዙሪያ ሰፋ ያላ ማብራሪያና ገለጻ ተደርጓል፡፡
የቀረቡትን መነሻ ሀሳቦች መሠረት በማድረግ በተደረገው ውይይት ላይ ለተነሱ ሐሳብ አስተያየት እና ጥያቄዎች በባለሥልጣኑ የጽ/ቤት ኃላፊ በሆኑት በአቶ ታምሩ መስፍን፣ የሥራ አዘመራር ዋና ሥራ አስፈጻሚ በሆኑት ወ/ሮ ጥሩወርቅ ታደሰ እና የተቋማዊ ለውጥ ስራ አስፈጻሚ በሆኑት አቶ ደስታ ተ/አረጋይ ምላሽና ማብራሪያ ተሰጥቶ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናው ተጠናቋል፡፡
የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት www. neta.gov.et ይከታተሉ።
❤4