"!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
2.9K subscribers
7.83K photos
1.82K videos
199 files
2.76K links
ወቅታዊ ሃይማኖታዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ይዳሰሱበታል!
Download Telegram
Forwarded from Eotc Task Force
የኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር ተቀይሯል
በዚህ ድንዛዜያችን ከቀጠልን ነገ ደግሞ አቢያተ ክርስቲያናት ሁሉ ወደ መስጊድ ይቀየራሉ።ያኔም ቢሆን ጳጳሳቱ ፈርመው ነው የሚሰጡት። የቤተ ክርስቲያናችን ትልቁ ጠላት በኢአማንያንና በቆብ ለበስ ፖለቲከኞች የተሞላው ቤተ ክህነት ነው።
7😱5🔥3
Forwarded from Eotc Task Force
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እነዚህ ናቸው እንግዲህ ከወሀቢያጋር አብረው ኦርቶዶክሳዊ አሻራዎቻችንን እያጠፉ ያሉት
2
Forwarded from ኢዮሳፍጥ (ኀይለሚካኤል)
የግራኝ አሕመድ ናፋቂው ጅሃዲስቱ ወሀቢያ እና ተረ ናዚው ፕሮቴስታንቲዝም ኦርቶዶክስን በማዳከማቸው በዚህ መልኩ በአደባባይ ወጥተው " አሸነፍን" እያሉ "ጌታቸውን"እያመሰግኑ ነው።
ባለ ሀገሩ ሰንፎ ደንዝዞ ሲተኛ እንግዳው ባለ ሀገር ሆኖ አረፈው።
8
በኦሮሞ ሕዝብ ጉያ የተሸሸጉ ጽንፈኞችና አክራሪ እስልምናዎች እንዴት እንደሚናበቡ ተመልከቱ!!!
2🔥1
Forwarded from Eotc Task Force
እንጠይቅ

ስለዚህ ጭፍጨፋ፦
፩ ፓትርያርኩ ምን አሉ?
፪ የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ ምን አሉ?
፫ ጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ምን አለ?
፬ በ ቤተ ክርስቲያን ስም የሚነግዱ ሚዲያዎችስ ለምን ዝምታን መረጡ?
4🔥1
ሲኖዶሱ የማን ጠባቂ ነው?
ቤተክርስቲያንቱ ተንቃ የማንም ወሮበላ የቁጣ ዱላውን የሚያሳርፍባት ሆናለች
የቤተ ክርስቲያንቱ እስትንፋስ የሆኑ ገዳማት ያሉባት ሰሜኑ ወድሟል አሁንም እየወደመ ነው
ኦሮሚያ በዘመነ ወያኔ በ15ዓመት ውስጥ ብቻ 11million ኦሮሞ በመንግሥት ትዕዛዝ " ኦርቶዶክስ የእናንተ አይደለችም" ተብሎ ከሃይማኖቱ ወጥቷል ከዚያ በኋላስ ስንት ሚሊየን ወጥቶ ይሆን?
በኦሮሚያ ሰው በሃይማኖቱ በማንነቱእና በቋንቋው ተለይቶ  አንገቱ  ሲቀላ  እሬሳው በእሳት ሲቃጠል ፣በጅምላ ተገድሎ በቡልዶዘር  ሲቀበር፣የነፍሰ ጡሮች ሆድ በጩቤ ሲቀረደድ፣ህጻናት በገጀራ ሲተለተሉ ሚሊየኖች ሲሰደዱ በቢሊየን የሚቆጠር ሀብት ንብረታቸው ወድሞ ኦርቶዶክሳውያን በገዛ ሀገራቸው መሄጃ አጥተዋል
በአዲስ አበባ ዙሪያ "ህገወጥ  የቤቶች ፈረሳ "በሚል  አማርኛ ተናጋሪ ኦርቶዶክሱ ቤት ፈርሷል ህጻናት በጅብ ተበልተዋል
በአዲስ አበባ በጠራራ ፀሐይ ካህናት በድንጋይ ተወግረው ተገድለዋል ወጣቶች በታቦት ፊት በስናይፐር ተረሼነዋል
አዲስ አበባ" ኮሪደር ልማት"በሚል ሽፋን የከተማውን ከፍተኛ ቁጥር የሚይዘው  ኦርቶዶክሱ ቤቱ እንዲፈርስ አቢያተ ክርስቲያናት ያለአማኞች ብቻቸውን እንዲቀሩ ተደርጓል።
ደቡብ ላይ ኦርቶዶክሱ በአክራሪ ፕሮቴስታንቶች መከራውን እያየ ርስቱን እየተነጠቀ ከማኅበራዊ ኑሮዎች ሁሉ እንዲገለል እየተደረገ ነው
የኦርቶዶክሱ ቁጥር አናሳ በሆነባቸው ክልሎች ላይ ሕዝባችን በሰቆቃ እየኖረ ነው
ኦርቶዶክሳውያን በመላው ሀገሪቱ ሀብት ከማፍራት፣ከመንግሥት ሥራ፣ከመንግሥት ሥልጣን ተወግዷል፣በትምህርት ተቋማት ላይ ነጻነቱን ተነፍጓል...
"ሀገራዊ ምክክር" በሚል ሽፋን ኦርቶዶክሳዊ አሻራዎችን እንዲጠፉ ሲበየን እኛን ለማጥፋት ምቹ ጊዜ ሲጠባበቁ የነበሩ የአሕመድ ግራኝ ጅሃድስቶችና ተረፈ ናዚ ጽንፈኛ ፕሮቴስታት ቡድኖች በኅብረት ሲዘምቱብን

እነዚህንና የመሳሰሉ ግፎች በቤተ ክርስቲያንና ልጆቿ ላይ ሲፈፀሙ አንዳች ነገር የማይተነፍስ ሲኖዶስ ሥራው ምንድን ነው? የማንስ ጠባቂ ነው? ወይስ እኛ የማናውቃት እነርሱ ብቻ የሚያውቋት ኦርቶዶክሳውያን በነጻነት የሚኖሩባት ሌላ ኢትዮጵያ  አለች?
ጦርነቱ ከ ታጠቀ ኀይል ጋር ወይስ ከህጻናትና ከረጋውያን ጋር ነው? ካህናትን መረሸን ቤተ ክርስቲያንን ማቃጠል ምን አመጣው?

በምሥራቅ ወለጋ ጊዳ አያና ወረዳ አንዶዴ ዲቾ ቀበሌ ፦

*በቅዳሴ ላይ የነበሩ ካህናትና ምዕመናን በግፍ ተረሽነዋል

*ቆሞስ አባ ታደሰን እና ቄስ አዲስ አየለን ጨምሮ ከአሥር (10)ያላነሱ ካህናት ተረሽነዋል።
*የተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ተቃጥሏል
*  የ4ወር ህጻንን ጨምሮ 67 ንጹሃን በመሳሪያ ተረሽነዋል በሜንጫና
በመጥረቢያ ተጨፍጭፈዋል

*በሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶች ተቃጥለዋል
*ከልጇ ጋር በ ቤተ ክርስቲያን በር ላይ ተቀምጣ ስትለምን የነበረች እናት ተረሽና ለአራት ቀናት እሬሰዋ ሳይነሳ ቆይቶ ይኸው በምታዩት መልኩል ህጻኗም ተመታ የእናቷን እሬሳ ተደግፋለች

    Gaaddisaa Gobanaa
😢42😱1
ቤተ ክርስቲያን በዓለም አገልጋዮች ተውጣለች

የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ሙሉ አገልግሎቱ ከቤተ ክርስቲያንና ከአማኞቹ ላይ ነበር።

ዛሬ ላይ ቤተ ክርስቲያንን የማወይክሉ አገልጋዮች በቤተ ክርስቲያን እየኖሩ ቤተ ክርስቲያንን የማያዩ ሆኑብን።

ገዳማት ቢደፉሩ በእኛ አባቶች ዝምታ
የኦርቶዶክስ ደም ሁልጊዜ የሚፈስ በእኛ ሰዎች ቸልተኝነት
መናፍቃን የሚያፌዙብን በእኛ ለዘብተኞች
ሁሉ የሚደረግብን በእኛ ግብስባሶች አድርባይነት ብቻ ነው።
ከእኛ በቀር እኛን የሚጠብቁ ሌላ ጠባቂዎች
ስለሌሉን ስለእኛ ጠባቂ መላእክቶቻችን ወደ እግዚአብሔር ያመለክቱልን ዘንድ ወደእግዚአብሔር እናመልክት! እስከተቻለን ድረስ ራሳችንን እጠብቅ!
👍5
ይኽም ተመዝግቦ ይቀመጥ

ዛሬ መስቀላችንን ያቃጠሉ ሰዎች ነገ ደግሞ ወሀቢያ ሙስሊሞች እንደሚያደርጉት በአደባባይ እኛን ወደ ማቃጠል ያመራሉ

ይኽን ሁሉ የጥፋት ቡድን የሚያሰማራብን ጸረ ኦርቶዶሱ ሥርዐት ነው።አጥፊዎቹ እንዲሰለጥኑብን ያደረጉት ደግሞ በአባትነት ስም የተሰየሙ ምንደኞች ናቸው።
8😢6😱2
Forwarded from Eotc Task Force
ሰው እያሳረደና ቤተ ክርስቲያንን እያስጠፋ የሚደሰት የሙስሊሞች "አምላክ"።ይኽ እንዴት አምላክ ሊሆን ይችላል?
9🥰1
Forwarded from Eotc Task Force
እኛ ኢትዮጵያውን ያው በወሬ የታወቅን ነን ሰው "አትንገር"ብሎ የነገረንን ነገር እኛም ለ ሌላው ሰው "አትንገር"ብለን እንነግረዋለን።ይኽ ወፈፌነት ነው።ወሬ አለ መቋጠር ።የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን አንዱ ድክመት ይኽው ነው። ከሁሉም ደግሞ ሽርካና አሰኮ ወረዳ። እባካችሁ ለወሬ አትቸኩሉ ወሬ ትልቅ ዋጋ ያስከፍላልና።
በስፋት እመለስበታለሁ

አርሲዎች ዋሸሁ እንዴ?
የአኖሌ ጡት ቆረጣ ቅዠት

"ጡት ተቆረጥን "የ ሚሉት የአርሲ ሙስሊሞች ትርክታቸው ሐሰት መሆኑንና ጡት ቆራጮችም አንገት ቆራጮችም እነርሱ መሆናቸውን ከ1982ዓ.ም ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ እየፈጸሙ ያሉት አረመኔያዊ ድርጊት እንዲሁም የሐረርጌንና የከሚሴ ሙስሊሞችን በLive ሳይቀር ማረዳቸው ይመስክርባቸዋል።
7👍3
Forwarded from Eotc Task Force
ይኽን እብሪት የተሞላ መግለጫ ተመልከቱ ይቅርታ መጠየቅ ሲገባቸው ጽንፈኞች እያሉ ይሳደባሉ።እኛን የሚያስከብረን ብቸኛው የመከራውን ግንዴ መቁረጥ ነው ።ግንዱ ከተቆረጠ  ቅርንጫፎቹን መቁረጥ አይከብድም።
😱31