በማንነት ቀውስ የጦዘ ማንነት
“ጥላቻና መራራነት ማለት አንዲትን አይጥ ለመግደል ቤትህን በእሳት ማቃጠል ማለት ነው” - Henry Fosdick
የአዶልፍ ሂትለር ታላቅ ወንድም የአባቱ ጨካኝነትን ለማምለጥ በ13 አመቱ ነበር ከቤቱ በርሮ የጠፋው፡፡ ይህ ልጅ ከቤቱ ከሄደ በኋላ የሂትለር አባት ክፋቱን በሰባት አመቱ ለጋ ልጅ በሂትለር ላይ በእጥፍ ጨመረው፡፡ ሂትለር በአባቱ እጅ አሰቃቂ አመታትን አልፏል፡፡ ምርጫውን ተከልክሎአል፡፡ አርቲስት ለመሆን ይመኝ የነበረው ሂትለር በአባቱ አስገዳጅነት የሲቪል ሰራተኛነት አቅጣጫን እንዲከተል ተገደደ፡፡ የሂትለር ትምህርት ውጤቱ አጥጋቢ ስላልነበር የአባቱን የቁጣ እጅግ አባባሰው፡፡ የአይሁድ ዘር እንዳለበት የሚነገረው የሂትለር አባት ክፋት በሂትለር ልብ ውስጥ አይሁድን የመጥላት ዘርም እንደዘራበት ይነገራል፡፡
አባቱ ከሞተ በኋላ፣ ሂትለር በ13 አመቱ የቤት ሃላፊትን በጫንቃው ላይ ተሸከመ፡፡ በእናቱ ሞት ምክንያት በኋላ በጉዲፈቻ ያድግ የነበረው ሂትለር ያንን ገቢ በመከልከሉ የጎዳናን ሕይወት ቀምሷል፡፡ በብዙዎች እንደሚታመነው፣ ሂትለር በልጅነቱ ያሳለፈው ስቃይ ውስጡ ከጨመረበት መራራነት እንዳልተላቀቀና በሕይወቱ ያደረጋቸው አሰቃቂ ተግባሮች የዚያ ልምምድ ተጽእኖ እንደሆኑ ይታመናል፡፡ ሂትለር ቢያንስ ለ46 ሚልየን ሰዎች መሞትና ለብዙ ንብረት መውደም ምክንያት የሆነ ሰው ነው፡፡ ሂትለር የዚህ ሁሉ ውደመት ምክንያት ከሆነ በኋላ ራሱን በራሱ አጥፍቶ እስኪሞት ድረስ ይህንን እብደቱን የሚከተሉለት ከእርሱ የባሱ እብዶች ፈጽሞ አጥቶ አያውቅም ነበር፡፡
አንዳንድ ሰዎች ምንም እንኳን በተለያዩ ለማንነት ቀውስ (Identity Crisis) አሳልፈው በሚሰጡ ልምምዶች ውስጥ አልፈው ቢያድጉም፣ ከዚያ ሁኔታ በተሳካ መልኩ ራሳቸውን አውጥተው ለሕብረተሰቡ ጠቃሚ ዜጎች ይሆናሉ፡፡ እንደዚህ አይነት ሰዎች ብዙዎችን ወደ አንድነት፣ ወደመከባበርና ወደ አብሮነት የሚያመጡ የመልካም ተጽእኖ ሰዎች ናቸው፡፡
አንዳንዶች ግን በመራራነት፣ በጥላቻና በአስተዳደግ ዘመናቸው በተጎነጩት የውስጥ ቂም የተቃወሰ ማንነት ይዘው ወደ አመራር ይዘልቃሉ - እንዴት አይነት ስህተት! እንደዚህ አይነት ሰዎች በውስጣቸው ያለባቸው የማንነት ቀውስ ይህ ነው ተብሎ ሊተነበይ የማይችልን ባህሪይ እንዲገልጡ ይነዳቸዋል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ የተጠናወታቸው የተቀባይነት ጥማትና የደጋፊ ፍለጋ ናፍቆት ምንም ነገር ከማድረግ እንዳይመለሱ አይኖቻቸውን አሳውሯቸዋል፡፡
እውነቱ አጭርና ግልጽ ነው፡- ካለፈው ሕይወት ተጽእኖ በስኬታማ ሁኔታ ራሱን መርቶ ያላወጣ ሰው ሌላውን ለመምራት ሲሞክር ሊያስከትለው የሚችለው ጉዳት ቀላል አይደለም፡፡ ማንነቱንና ምንነቱን በሚገባ ሳይገነዘብና ሳይቀበል ያደገ ሰው ከዚያ የማንነት ቀውስ ነጻ ካልወጣ በስተቀር የራሱንና የሕብረተሰቡን ጤንነት እንዳወከ ይኖራል፡፡ እንደዚህ አይነቱ ሰው ብዙ ሳይቆይ ከመዘዝ አያመልጥም፡፡
ዶ/ር ምህረት ደበበ
@Excellentideas
@Excellentideas
“ጥላቻና መራራነት ማለት አንዲትን አይጥ ለመግደል ቤትህን በእሳት ማቃጠል ማለት ነው” - Henry Fosdick
የአዶልፍ ሂትለር ታላቅ ወንድም የአባቱ ጨካኝነትን ለማምለጥ በ13 አመቱ ነበር ከቤቱ በርሮ የጠፋው፡፡ ይህ ልጅ ከቤቱ ከሄደ በኋላ የሂትለር አባት ክፋቱን በሰባት አመቱ ለጋ ልጅ በሂትለር ላይ በእጥፍ ጨመረው፡፡ ሂትለር በአባቱ እጅ አሰቃቂ አመታትን አልፏል፡፡ ምርጫውን ተከልክሎአል፡፡ አርቲስት ለመሆን ይመኝ የነበረው ሂትለር በአባቱ አስገዳጅነት የሲቪል ሰራተኛነት አቅጣጫን እንዲከተል ተገደደ፡፡ የሂትለር ትምህርት ውጤቱ አጥጋቢ ስላልነበር የአባቱን የቁጣ እጅግ አባባሰው፡፡ የአይሁድ ዘር እንዳለበት የሚነገረው የሂትለር አባት ክፋት በሂትለር ልብ ውስጥ አይሁድን የመጥላት ዘርም እንደዘራበት ይነገራል፡፡
አባቱ ከሞተ በኋላ፣ ሂትለር በ13 አመቱ የቤት ሃላፊትን በጫንቃው ላይ ተሸከመ፡፡ በእናቱ ሞት ምክንያት በኋላ በጉዲፈቻ ያድግ የነበረው ሂትለር ያንን ገቢ በመከልከሉ የጎዳናን ሕይወት ቀምሷል፡፡ በብዙዎች እንደሚታመነው፣ ሂትለር በልጅነቱ ያሳለፈው ስቃይ ውስጡ ከጨመረበት መራራነት እንዳልተላቀቀና በሕይወቱ ያደረጋቸው አሰቃቂ ተግባሮች የዚያ ልምምድ ተጽእኖ እንደሆኑ ይታመናል፡፡ ሂትለር ቢያንስ ለ46 ሚልየን ሰዎች መሞትና ለብዙ ንብረት መውደም ምክንያት የሆነ ሰው ነው፡፡ ሂትለር የዚህ ሁሉ ውደመት ምክንያት ከሆነ በኋላ ራሱን በራሱ አጥፍቶ እስኪሞት ድረስ ይህንን እብደቱን የሚከተሉለት ከእርሱ የባሱ እብዶች ፈጽሞ አጥቶ አያውቅም ነበር፡፡
አንዳንድ ሰዎች ምንም እንኳን በተለያዩ ለማንነት ቀውስ (Identity Crisis) አሳልፈው በሚሰጡ ልምምዶች ውስጥ አልፈው ቢያድጉም፣ ከዚያ ሁኔታ በተሳካ መልኩ ራሳቸውን አውጥተው ለሕብረተሰቡ ጠቃሚ ዜጎች ይሆናሉ፡፡ እንደዚህ አይነት ሰዎች ብዙዎችን ወደ አንድነት፣ ወደመከባበርና ወደ አብሮነት የሚያመጡ የመልካም ተጽእኖ ሰዎች ናቸው፡፡
አንዳንዶች ግን በመራራነት፣ በጥላቻና በአስተዳደግ ዘመናቸው በተጎነጩት የውስጥ ቂም የተቃወሰ ማንነት ይዘው ወደ አመራር ይዘልቃሉ - እንዴት አይነት ስህተት! እንደዚህ አይነት ሰዎች በውስጣቸው ያለባቸው የማንነት ቀውስ ይህ ነው ተብሎ ሊተነበይ የማይችልን ባህሪይ እንዲገልጡ ይነዳቸዋል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ የተጠናወታቸው የተቀባይነት ጥማትና የደጋፊ ፍለጋ ናፍቆት ምንም ነገር ከማድረግ እንዳይመለሱ አይኖቻቸውን አሳውሯቸዋል፡፡
እውነቱ አጭርና ግልጽ ነው፡- ካለፈው ሕይወት ተጽእኖ በስኬታማ ሁኔታ ራሱን መርቶ ያላወጣ ሰው ሌላውን ለመምራት ሲሞክር ሊያስከትለው የሚችለው ጉዳት ቀላል አይደለም፡፡ ማንነቱንና ምንነቱን በሚገባ ሳይገነዘብና ሳይቀበል ያደገ ሰው ከዚያ የማንነት ቀውስ ነጻ ካልወጣ በስተቀር የራሱንና የሕብረተሰቡን ጤንነት እንዳወከ ይኖራል፡፡ እንደዚህ አይነቱ ሰው ብዙ ሳይቆይ ከመዘዝ አያመልጥም፡፡
ዶ/ር ምህረት ደበበ
@Excellentideas
@Excellentideas
All the breaks you need in life wait within your imagination, Imagination is the workshop of your mind, capable of turning mind energy into accomplishment and wealth.
Napoleon Hill
@Excellentideas
@Excellentideas
Napoleon Hill
@Excellentideas
@Excellentideas
ራስ-በራስ አምላኪዎች (Narcissists)
ራስ-ተኮር የሆኑ ራስን አምላኪዎች አጋጥመውህ ያውቃሉ???!!!
• ሁሉም ነገር በእነሱ ዙሪያ ብቻ እንደሚሽከረከር ያስባሉ፡፡ የእነሱ ፍላጎት፣ ጉድለትና ሕይወት እስከተሟላ ድረስ ለማንም ሰው ግድም አይሰጣቸው፡፡
• ምንም ነገር የእነሱ ጥፋት ሆኖ አያውቅም፡፡ የአንድ ስህተት መንስኤው እነሱ እንደሆኑ ምንም ያህል ማስረጃ ቢኖርም እንኳን ስህተታቸውን በፍጹም አምነው አይቀበሉም፡፡
• የአንተነትህንና የማንነትህን ዋጋ በፍጹም አያዩትም፡፡ በማንኛውም ሰአት ሊጥሉት፣ ትተውህ ሊሄዱና እንደ ባጣ-ቆዩኝና ታኝኮና ተመጥጦ እንደተተፋ ማስቲካ ሊያዩህ ይችላሉ፡፡ ተፈላጊነትና ዋጋ ያለው ሰው እንደሆንክ እንዲሰማህ አያደርጉም፡፡
• ስለሰው ማሰብና ኃዘኔታ የሚባል ነገር አያውቁም፡፡ ሁል ጊዜ የሚያስቡት ስለራሳቸውና ስለራሳቸው ስሜት ብቻ ነው፡፡
• በዙሪያቸው ያለው ሰው በሙሉ የመጠቀሚያ እቃ ነው፡፡ ለጥቅም ሲፈለግ ይነሳል፣ ጥቅም በማይሰጥበት ጊዜ ይጣላል፡፡
• ራስ-ወዳድ የሚለው ቃል እነሱን ለመግለጥ አቅም ያጥረዋል፡፡ ከቅርብ ወዳጃቸው ጋር በሚያገናኛቸው ጉዳይ ላይ እንኳን ይህ ነው የማይባል ራስ-ወዳድነት ስላለባቸው ራስ-ወዳድ ከሚለው ቃል የከረረ ሌላ ቃል ሊፈለግላቸው ይገባል፡፡
ካለምንም ድርድር ከሕይወትህ ሊወጡ የሚገባቸው ሰዎች የሚያሟሉትን መስፈርት በሚገባ ያሟሉ ሰዎች ናቸውና ራስ-በራስ አምላኪዎችን ራሳቸውን እያመለኩ እንዲኖሩ ዘወር በልላቸው፡፡
ዶ/ር ኢዮብ ማሞ
@Excellentideas
@Excellentideas
ራስ-ተኮር የሆኑ ራስን አምላኪዎች አጋጥመውህ ያውቃሉ???!!!
• ሁሉም ነገር በእነሱ ዙሪያ ብቻ እንደሚሽከረከር ያስባሉ፡፡ የእነሱ ፍላጎት፣ ጉድለትና ሕይወት እስከተሟላ ድረስ ለማንም ሰው ግድም አይሰጣቸው፡፡
• ምንም ነገር የእነሱ ጥፋት ሆኖ አያውቅም፡፡ የአንድ ስህተት መንስኤው እነሱ እንደሆኑ ምንም ያህል ማስረጃ ቢኖርም እንኳን ስህተታቸውን በፍጹም አምነው አይቀበሉም፡፡
• የአንተነትህንና የማንነትህን ዋጋ በፍጹም አያዩትም፡፡ በማንኛውም ሰአት ሊጥሉት፣ ትተውህ ሊሄዱና እንደ ባጣ-ቆዩኝና ታኝኮና ተመጥጦ እንደተተፋ ማስቲካ ሊያዩህ ይችላሉ፡፡ ተፈላጊነትና ዋጋ ያለው ሰው እንደሆንክ እንዲሰማህ አያደርጉም፡፡
• ስለሰው ማሰብና ኃዘኔታ የሚባል ነገር አያውቁም፡፡ ሁል ጊዜ የሚያስቡት ስለራሳቸውና ስለራሳቸው ስሜት ብቻ ነው፡፡
• በዙሪያቸው ያለው ሰው በሙሉ የመጠቀሚያ እቃ ነው፡፡ ለጥቅም ሲፈለግ ይነሳል፣ ጥቅም በማይሰጥበት ጊዜ ይጣላል፡፡
• ራስ-ወዳድ የሚለው ቃል እነሱን ለመግለጥ አቅም ያጥረዋል፡፡ ከቅርብ ወዳጃቸው ጋር በሚያገናኛቸው ጉዳይ ላይ እንኳን ይህ ነው የማይባል ራስ-ወዳድነት ስላለባቸው ራስ-ወዳድ ከሚለው ቃል የከረረ ሌላ ቃል ሊፈለግላቸው ይገባል፡፡
ካለምንም ድርድር ከሕይወትህ ሊወጡ የሚገባቸው ሰዎች የሚያሟሉትን መስፈርት በሚገባ ያሟሉ ሰዎች ናቸውና ራስ-በራስ አምላኪዎችን ራሳቸውን እያመለኩ እንዲኖሩ ዘወር በልላቸው፡፡
ዶ/ር ኢዮብ ማሞ
@Excellentideas
@Excellentideas
Go confidently in the direction of your dreams. Live the life you have imagined.”
@Excellentideas
@Excellentideas
@Excellentideas
@Excellentideas
. Time Management Tips
Amen Daniel
ማንኛውም ጥያቄ ካላችሁ ወይም አስተያየት ለመስጠት @AmenNc ላይ ይጻፉልን!
@Excellentideas
@Excellentideas
Amen Daniel
ማንኛውም ጥያቄ ካላችሁ ወይም አስተያየት ለመስጠት @AmenNc ላይ ይጻፉልን!
@Excellentideas
@Excellentideas
ምቾት የስኬት ጠላት ነው ወደፊት አያራምድም።
ከኋላ ውሻ ሲመጣብን ፍጥነት እንደምንጨምር ከገባንና ከተረዳነው እየተከተሉን ያሉ በላተኞች ያፈጥኑናል እንጂ አይዙንም።
ክፍል ገብቶ ያልተፈተነ ተማሪ የውጤት ቀን ትምህርት ቤት ምን ይሰራል የተፈተነው ግን ውጤቱ ዜሮም ይሁን 100 ውጤት የሚሰጥበት ቦታ ይገኛል። ወርቅም ቢሆን ከዶዶላ እንደመጣ አንገት ላይ ቂብ አይልም ተፈትኖ ነው።
ያለፈተና ውጤት የለም።
የምስራች እየተፈተናችሁ ያላችሁ ሁሉ ተፈትናችሁ ያላችሁ መልስ እየመጣ ነው።
ያልተፈተነ ውጤት አይጠብቅ።
አንዳንድ ጊዜ እኛ የገጠመንን ችግር ሌሎች ከገጠማቸው ችግር ጋር እያወዳደርን የኔስ ባሰ እንላለን ያልተረዳነው ነገር ቢኖር ፈተናው እንደክፍል ደረጃችንን ይለያያል ከፍ ያለ ችግር ከገጠመህ ከፍ ያለ ክፍል ነህ ማለት ነው።
ተስፋ አትቁረጥ የ4ኛ ክፍል ተማሪና የ8ኛ ክፍል ተማሪ ፈተናው አንድ ዓይነት ሊሆን አይችልምና የማይመጥንህን ፈተና አትጠብቅ።
ለሆነ ሰው ይጠቅማልና ሼር ያድርጉት
@Excellentideas
@Excellentideas
ከኋላ ውሻ ሲመጣብን ፍጥነት እንደምንጨምር ከገባንና ከተረዳነው እየተከተሉን ያሉ በላተኞች ያፈጥኑናል እንጂ አይዙንም።
ክፍል ገብቶ ያልተፈተነ ተማሪ የውጤት ቀን ትምህርት ቤት ምን ይሰራል የተፈተነው ግን ውጤቱ ዜሮም ይሁን 100 ውጤት የሚሰጥበት ቦታ ይገኛል። ወርቅም ቢሆን ከዶዶላ እንደመጣ አንገት ላይ ቂብ አይልም ተፈትኖ ነው።
ያለፈተና ውጤት የለም።
የምስራች እየተፈተናችሁ ያላችሁ ሁሉ ተፈትናችሁ ያላችሁ መልስ እየመጣ ነው።
ያልተፈተነ ውጤት አይጠብቅ።
አንዳንድ ጊዜ እኛ የገጠመንን ችግር ሌሎች ከገጠማቸው ችግር ጋር እያወዳደርን የኔስ ባሰ እንላለን ያልተረዳነው ነገር ቢኖር ፈተናው እንደክፍል ደረጃችንን ይለያያል ከፍ ያለ ችግር ከገጠመህ ከፍ ያለ ክፍል ነህ ማለት ነው።
ተስፋ አትቁረጥ የ4ኛ ክፍል ተማሪና የ8ኛ ክፍል ተማሪ ፈተናው አንድ ዓይነት ሊሆን አይችልምና የማይመጥንህን ፈተና አትጠብቅ።
ለሆነ ሰው ይጠቅማልና ሼር ያድርጉት
@Excellentideas
@Excellentideas
ለማን ምን ሰጠህ?
“በምናገኘው ነገር እንኖራለን፣ በምንሰጠው ነገር ደግሞ ሰውን እናኖራለን” - Winston Churchill
በአሁን ጊዜ በእጅህ ካለው መልካም ነገር አንዱም እንኳን ከሰዎች መዋጮ ውጪ እጅህ እንዳልገባ እንዳስታውስህ ፍቀድልኝ፡፡ የአንድ ሰው የመወለድ፣ የማደግ፣ የመማርና ሰርቶ የማደር ሁኔታ ከሌሎች ሰዎች ጋር የተሳሰረ ጉዳይ ነው፡፡ ሰዎች በሌሎች እርዳታ ኖሩ፣ ተደራጁ፣ ተሻሻሉ፤ ከዚያም በእነሱ እርዳታ ደግሞ ሌላውን አኖሩና አለፉ፡፡ ተተኪዎቹም እንዲሁ ከሌላው የተረከቡትን ይዘው ቀጠሉና ለሌላው አቀበሉ፡፡ ይህ የኑሮ ዑደት ቀጣይና የማያቋርጥ ነው፡፡
እውነታው ሲሰበሰብ፣ ከሌሎች በተቀበልነው ነገር ለመኖር የመቻላችንን ያህል፣ እኛ ደግሞ በምንሰጠው ለሌሎች ሰዎችን እናኖራለን፡፡ ጊዜው መጥቶልን ራሳችንን እስከምንችል ድረስ ለሕልውናችን የተደገፍንበት ሰው እንደነበረ እሙን ነው፡፡ ራሳችንን ቻልን ባልንበት ጊዜ እንኳ አሁም ከሌላው ሰው መዋጮ ውጪ ማድረግ የማንችላቸው በርካታ ነገሮች አሉ፡፡ አሁን ደግሞ በእኛ ሁኔታ ላይ የሚደገፉ ሰዎች መኖራቸውን ማስታወስ የእኛ ተራ ነው፡፡ በሌላው ሰው ድጋፍ ኖረን በእኛ ድጋፍ ደግሞ ሌላውን የማኖርን ምስጢር እንግፋበት፡፡
ትናንት ለማን ምን ሰጠህ? ባለፈው ሳምንት ለማን ምን ሰጠህ? ባለፈው ወር ለማን ምን ሰጠህ! ባለፈው ዓመት ለማን ምን ሰጠህ? ዛሬ ለማን ምን ትሰጣለህ?
ስጥ! ስትሰጥ ግን ምስጋናን ፈልገን አትስጥ! ስጥ! ስትሰጥ ግን ምላሽን ጠብቀህ አትስጥ! ስጥ! ስትሰጥ ግን ዛሬ መስጠትህ ነገ ትርፍ እንደሚያመጣልህ አስበህ አትስጥ!
ዶ/ር ኢዮብ ማሞ
@Excellentideas
@Excellentideas
“በምናገኘው ነገር እንኖራለን፣ በምንሰጠው ነገር ደግሞ ሰውን እናኖራለን” - Winston Churchill
በአሁን ጊዜ በእጅህ ካለው መልካም ነገር አንዱም እንኳን ከሰዎች መዋጮ ውጪ እጅህ እንዳልገባ እንዳስታውስህ ፍቀድልኝ፡፡ የአንድ ሰው የመወለድ፣ የማደግ፣ የመማርና ሰርቶ የማደር ሁኔታ ከሌሎች ሰዎች ጋር የተሳሰረ ጉዳይ ነው፡፡ ሰዎች በሌሎች እርዳታ ኖሩ፣ ተደራጁ፣ ተሻሻሉ፤ ከዚያም በእነሱ እርዳታ ደግሞ ሌላውን አኖሩና አለፉ፡፡ ተተኪዎቹም እንዲሁ ከሌላው የተረከቡትን ይዘው ቀጠሉና ለሌላው አቀበሉ፡፡ ይህ የኑሮ ዑደት ቀጣይና የማያቋርጥ ነው፡፡
እውነታው ሲሰበሰብ፣ ከሌሎች በተቀበልነው ነገር ለመኖር የመቻላችንን ያህል፣ እኛ ደግሞ በምንሰጠው ለሌሎች ሰዎችን እናኖራለን፡፡ ጊዜው መጥቶልን ራሳችንን እስከምንችል ድረስ ለሕልውናችን የተደገፍንበት ሰው እንደነበረ እሙን ነው፡፡ ራሳችንን ቻልን ባልንበት ጊዜ እንኳ አሁም ከሌላው ሰው መዋጮ ውጪ ማድረግ የማንችላቸው በርካታ ነገሮች አሉ፡፡ አሁን ደግሞ በእኛ ሁኔታ ላይ የሚደገፉ ሰዎች መኖራቸውን ማስታወስ የእኛ ተራ ነው፡፡ በሌላው ሰው ድጋፍ ኖረን በእኛ ድጋፍ ደግሞ ሌላውን የማኖርን ምስጢር እንግፋበት፡፡
ትናንት ለማን ምን ሰጠህ? ባለፈው ሳምንት ለማን ምን ሰጠህ? ባለፈው ወር ለማን ምን ሰጠህ! ባለፈው ዓመት ለማን ምን ሰጠህ? ዛሬ ለማን ምን ትሰጣለህ?
ስጥ! ስትሰጥ ግን ምስጋናን ፈልገን አትስጥ! ስጥ! ስትሰጥ ግን ምላሽን ጠብቀህ አትስጥ! ስጥ! ስትሰጥ ግን ዛሬ መስጠትህ ነገ ትርፍ እንደሚያመጣልህ አስበህ አትስጥ!
ዶ/ር ኢዮብ ማሞ
@Excellentideas
@Excellentideas
በድጋሜ
ሰውን ሰው ያደረገው ምን ይመስላችኃል? ከአንድ መጽሐፍ ያነበብኩትን ላጋራችሁ፡፡ "ሰውን ሰው ያደረገው ሥራ አይደለም፤ አህያም ይሰራል፡፡ ሰውን ሰው ያደረገው ንግግር አይደለም፤ በቀቀንም ይናገራል፡፡ ሰውን ሰው ያደረገው መኖር መቻሉ አይደለም፤ እስትንፋስ ያለው ሁሉ እየኖረ ነው፡፡ ሰውን ሰው ያደረገው ብልሐት አይደለም፤ ዶልፊንም ብልህ ነው፡፡ ሰውን ሰው ያደረገው ስለ ነገ ማሰቡ አይደለም፤ ጉንዳኖችም ስለ መጭወው ክረምት ያስባሉ፡፡ ሰውን ሰው ያደረገው ለዓላማ መፈጠሩ ነው፡፡" ይላል
@Excellentideas
@Excellentideas
ሰውን ሰው ያደረገው ምን ይመስላችኃል? ከአንድ መጽሐፍ ያነበብኩትን ላጋራችሁ፡፡ "ሰውን ሰው ያደረገው ሥራ አይደለም፤ አህያም ይሰራል፡፡ ሰውን ሰው ያደረገው ንግግር አይደለም፤ በቀቀንም ይናገራል፡፡ ሰውን ሰው ያደረገው መኖር መቻሉ አይደለም፤ እስትንፋስ ያለው ሁሉ እየኖረ ነው፡፡ ሰውን ሰው ያደረገው ብልሐት አይደለም፤ ዶልፊንም ብልህ ነው፡፡ ሰውን ሰው ያደረገው ስለ ነገ ማሰቡ አይደለም፤ ጉንዳኖችም ስለ መጭወው ክረምት ያስባሉ፡፡ ሰውን ሰው ያደረገው ለዓላማ መፈጠሩ ነው፡፡" ይላል
@Excellentideas
@Excellentideas
#Did_You_Know
Did you know that "The Nile River in Africa is the longest river (6,825 kilometers) of the earth."
@Excellentideas
@Excellentideas
Did you know that "The Nile River in Africa is the longest river (6,825 kilometers) of the earth."
@Excellentideas
@Excellentideas
Know what you want,
Why you want it, and
What you're going to do about it.
@Excellentideas
@Excellentideas
Why you want it, and
What you're going to do about it.
@Excellentideas
@Excellentideas
#Did_You_Know
Did you know that "The brain uses more than 25% of the oxygen used by the human body."
@Excellentideas
@Excellentideas
Did you know that "The brain uses more than 25% of the oxygen used by the human body."
@Excellentideas
@Excellentideas
⚡️ • • አመስጋኝ እንሁን • • ⚡️
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው በአንድ ተራራ አጠገብ ሲያልፍ ተንሸራትቶ ወንዝ ይገባል። ከውኃው ጋር ሲታገል ቆይቶ ሞት አፋፍ ላይ ሲቃረብ፣ ሃይማኖት ባለፈበት ያላለፈው ሰው ወደ ፈጣሪው ጮኸ። "አምላኬ ሆይ!… እባክህን ከሞት አድነኝ ካዳንከኝ ከዛሬ ጀምሮ እጸልያለሁ! ትዕዛዛትህንም እፈጽማለሁ!…" እያለ ጮኸ። በዚህ ጊዜ ከወንዙ ዳርቻ ያለ አንድ የዛፍ ሥር አጋጠመውና ለቀም አድርጎ፣ "አምላክ ሆይ ግዴለም አትቸገር" አለ።
⚡️ገና ይህን ተናግሮ ሳይጨርስ ግን የጨበጠው ግንድ ተሰብሮ ተመልሶ ወንዙ ውስጥ ገባ። ተደናግጦ፣ "ምነው አምላክ ሆይ ቀልድ አታውቅም አንዴ?" አለ ይባላል።
⚡️ይህች ትንሽ ቀልድ የአእምሯችንን አሠራር ቁልጭ አድርጋ ታሳየናለች፡፡ ሁላችንም ፈጣሪያችንን የምናስታውሰው በመከራችን እንጂ በደስታችን ቀን አይደለም። ወደ ቤተ ክርስቲያን ወይም መስጊድ የምንሄደው መቼ ነው? ጤነኞችና ደስተኞች በሆንበት ሰዓት? አይደለም፥ ችግር ወይም መከራ(በሽታ) ሲደርስብን ብቻ ነው። በሕይወታችን ውስጥ ሃብት ኖሮንም ብዙም ደስተኞች አይደለንም፡፡ ድሆች ስንሆን ደግሞ ችግራችንና ስቃያችን የበረታ ይሆናል። ጤነኞች ስንሆን ጤነኞች በመሆናችን አምላክን አናመሰግንም። ስንታመም ግን፣ ሕይወታችንንና በአጠቃላይ መኖራችንን እንረግማለን። አንዳንዶቻችን እንደውም ያሉንን መልካም ነገሮች ሁሉ ለመራገም ትንሽ የራስ ምታት ትበቃናለች። ለማመስገን ጊዜ እንሰጥ፥ አሁኑኑ እናመስግን። ስናመሰግን የሌለን ነገር ይጨምርልናልና። .@Excellentideas @Excellentideas
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው በአንድ ተራራ አጠገብ ሲያልፍ ተንሸራትቶ ወንዝ ይገባል። ከውኃው ጋር ሲታገል ቆይቶ ሞት አፋፍ ላይ ሲቃረብ፣ ሃይማኖት ባለፈበት ያላለፈው ሰው ወደ ፈጣሪው ጮኸ። "አምላኬ ሆይ!… እባክህን ከሞት አድነኝ ካዳንከኝ ከዛሬ ጀምሮ እጸልያለሁ! ትዕዛዛትህንም እፈጽማለሁ!…" እያለ ጮኸ። በዚህ ጊዜ ከወንዙ ዳርቻ ያለ አንድ የዛፍ ሥር አጋጠመውና ለቀም አድርጎ፣ "አምላክ ሆይ ግዴለም አትቸገር" አለ።
⚡️ገና ይህን ተናግሮ ሳይጨርስ ግን የጨበጠው ግንድ ተሰብሮ ተመልሶ ወንዙ ውስጥ ገባ። ተደናግጦ፣ "ምነው አምላክ ሆይ ቀልድ አታውቅም አንዴ?" አለ ይባላል።
⚡️ይህች ትንሽ ቀልድ የአእምሯችንን አሠራር ቁልጭ አድርጋ ታሳየናለች፡፡ ሁላችንም ፈጣሪያችንን የምናስታውሰው በመከራችን እንጂ በደስታችን ቀን አይደለም። ወደ ቤተ ክርስቲያን ወይም መስጊድ የምንሄደው መቼ ነው? ጤነኞችና ደስተኞች በሆንበት ሰዓት? አይደለም፥ ችግር ወይም መከራ(በሽታ) ሲደርስብን ብቻ ነው። በሕይወታችን ውስጥ ሃብት ኖሮንም ብዙም ደስተኞች አይደለንም፡፡ ድሆች ስንሆን ደግሞ ችግራችንና ስቃያችን የበረታ ይሆናል። ጤነኞች ስንሆን ጤነኞች በመሆናችን አምላክን አናመሰግንም። ስንታመም ግን፣ ሕይወታችንንና በአጠቃላይ መኖራችንን እንረግማለን። አንዳንዶቻችን እንደውም ያሉንን መልካም ነገሮች ሁሉ ለመራገም ትንሽ የራስ ምታት ትበቃናለች። ለማመስገን ጊዜ እንሰጥ፥ አሁኑኑ እናመስግን። ስናመሰግን የሌለን ነገር ይጨምርልናልና። .@Excellentideas @Excellentideas
#Did_You_Know . Did you know that "A dogs heart beats 40 times a minute faster than yours." @Excellentideas @Excellentideas
በአንድ ወቅት ቻርሊ ቻፕሊን በመድረክ ላይ አንድን ቀልድ ተናገረ።ሁሉም ሳቁ፤ እራሱን ቀልድ ለሁለተኛ ጊዜ ደገመው የተወሰኑት ሳቁ ፤ ለሶስተኛ ጊዜ ራሱን ቀልድ ደገመው የዚህን ጊዜ ግን አንድም የሳቀ ሰው አልነበረም።
፡
የዚህን ጊዜ አንድ ድንቅ ንግግር ተናገረ:-
"ለተመሳሳይ ቀልድ ደጋግመህ አትስቅም! ታዲያ ተመሳሳይ ለሆነና ለሚያስጨንቅህ ነገር ለምን ደጋግመህ ታለቅሳለህ?"
ያለፈን ነገር ደጋግመህ እያነሳህ ማልቀስህ እምባህን ማባከን መቆዘምህም የፊትህን ውበት ማርገፍ ነው።
ሳያልፍ በፊህ ታገል ካለፈ በኃላ ግን አትጨነቅ! @Excellentideas @Excellentideas
፡
የዚህን ጊዜ አንድ ድንቅ ንግግር ተናገረ:-
"ለተመሳሳይ ቀልድ ደጋግመህ አትስቅም! ታዲያ ተመሳሳይ ለሆነና ለሚያስጨንቅህ ነገር ለምን ደጋግመህ ታለቅሳለህ?"
ያለፈን ነገር ደጋግመህ እያነሳህ ማልቀስህ እምባህን ማባከን መቆዘምህም የፊትህን ውበት ማርገፍ ነው።
ሳያልፍ በፊህ ታገል ካለፈ በኃላ ግን አትጨነቅ! @Excellentideas @Excellentideas
#Did_You_Know . Did you know that "Most people blink about 17,000 times a day." @Excellentideas @Excellentideas
ለሀሳብ የምንሰጠው ዋጋ ለቁስ ከምንሰጠው ዋጋ ሊበልጥ ይገባዋል።
የሰው ውበቱ ውብ ሀሳቡ ነው። የሰው ጥራቱ የጠራ ሀሳቡ ነው። የሰው ጤናው ጤነኛ ሀሳቡ ነው። የሰው ሀብቱ ሀብታም ሀሳቡ ነው። ሰው ሀሳቡ ነውና።
አብዛኛው ማህበረሰባችን ከዚህ የልዕቀት ሰፈር አታገኙትም። ማቴርያሊስት ነውና። የአንድን ሰው ማንነት ለመግለፅ ጥሩ አዕምሮ አለው ከማለት ይልቅ ቀይ፥ ጥቁር፥ አጭር፥ ረጅም፥ ወንድ፥ ሴት፥ ሀብታም፥ ድሀ ወዘተርፈ ማለት ይቀናናል።
መለኪያችን የወረደ ነው። ለዚህ ይመስለኛል ውጭውና ውስጡ ያልገጠመ ሰው ማህበረሰባችን ዘንድ የተትረፈረፈው።
ሀሳባዊያን የተሻለ ስብዕና ባለቤት ናቸው። @Excellentideas @Excellentideas
የሰው ውበቱ ውብ ሀሳቡ ነው። የሰው ጥራቱ የጠራ ሀሳቡ ነው። የሰው ጤናው ጤነኛ ሀሳቡ ነው። የሰው ሀብቱ ሀብታም ሀሳቡ ነው። ሰው ሀሳቡ ነውና።
አብዛኛው ማህበረሰባችን ከዚህ የልዕቀት ሰፈር አታገኙትም። ማቴርያሊስት ነውና። የአንድን ሰው ማንነት ለመግለፅ ጥሩ አዕምሮ አለው ከማለት ይልቅ ቀይ፥ ጥቁር፥ አጭር፥ ረጅም፥ ወንድ፥ ሴት፥ ሀብታም፥ ድሀ ወዘተርፈ ማለት ይቀናናል።
መለኪያችን የወረደ ነው። ለዚህ ይመስለኛል ውጭውና ውስጡ ያልገጠመ ሰው ማህበረሰባችን ዘንድ የተትረፈረፈው።
ሀሳባዊያን የተሻለ ስብዕና ባለቤት ናቸው። @Excellentideas @Excellentideas