"An Attitude of Positive Expectation is the Mark of the Superior Personality."
Have a Peaceful Day 😊 🙏
@Excellentideas
@Excellentideas
Have a Peaceful Day 😊 🙏
@Excellentideas
@Excellentideas
የ20 አመቱ አርጀንቲናዊው ገብርኤል ሁለት እጅ የለውም ነገር ግን እውቅ ፀጉር ቆራጭ ነው፣የመጀመሪያ አመታት ብርጭቆ በማቀበል ነው የተለማመድኩት ብሏል
አያችሁ ሁልጊዜ ጉድለትህን ብቻ እየፈለክ ላለመለወጥ ሰበብ አትፈልግ ይልቁንም ጉድለት የመሰለህን ነገር እንደትልቅ ዕድል ተጠቅመህ ንገስበት
ምንም ከአንተ/ቺ አቅም በላይ የሆነ ፈተና የለም!!
@Excellentideas
@Excellentideas
አያችሁ ሁልጊዜ ጉድለትህን ብቻ እየፈለክ ላለመለወጥ ሰበብ አትፈልግ ይልቁንም ጉድለት የመሰለህን ነገር እንደትልቅ ዕድል ተጠቅመህ ንገስበት
ምንም ከአንተ/ቺ አቅም በላይ የሆነ ፈተና የለም!!
@Excellentideas
@Excellentideas
#12/12/12
"አንድን ዛፍ ለመቁረጥ ስድስት ሰዓት ብትሰጠኝ አራቱን ሰዓት መጥረቢያዬን በመሳል
አጠፋዋለሁ"
— አብራሃም ሊንከን
@Excellentideas
@Excellentideas
"አንድን ዛፍ ለመቁረጥ ስድስት ሰዓት ብትሰጠኝ አራቱን ሰዓት መጥረቢያዬን በመሳል
አጠፋዋለሁ"
— አብራሃም ሊንከን
@Excellentideas
@Excellentideas
ኢ/ር ታከለ ኡማ ከከንቲባነት በመነሳት የማዕድንና የነዳጅ ሚንስትር ሆነዋል!
Thank You Engineer Takele Uma Banti for your Great Leadership! We really miss you as a mayor!
መቼ የት እንደምንሄድ ስለማናውቅ ባለን ጊዜ ሁሉ መልካምን ነገር እናድርግ!!
#ThanksTakele
@Excellentideas
@Excellentideas
Thank You Engineer Takele Uma Banti for your Great Leadership! We really miss you as a mayor!
መቼ የት እንደምንሄድ ስለማናውቅ ባለን ጊዜ ሁሉ መልካምን ነገር እናድርግ!!
#ThanksTakele
@Excellentideas
@Excellentideas
The_Miracle_Morning_The_Not_So_Obvious_Secret_Guaranteed_to_Transform.pdf
1.1 MB
. THE MIRACLE MORNING
Hal Elrod
- The Not-So-Obvious Secret to transform your life BEFORE 8AM
- Bestselling Author of Taking Life head on!
@Excellentideas
@Excellentideas
Hal Elrod
- The Not-So-Obvious Secret to transform your life BEFORE 8AM
- Bestselling Author of Taking Life head on!
@Excellentideas
@Excellentideas
@inspiringbooks_Michael_Hyatt_Your_Best_Year_Ever_A_5_Step_Plan.epub
15 MB
. YOUR BEST YEAR EVER
MICHAEL HYATT
''A simple program backed by the best modern research to reach your dreams''
@Excellentideas
@Excellentideas
MICHAEL HYATT
''A simple program backed by the best modern research to reach your dreams''
@Excellentideas
@Excellentideas
የስኬታማዎችና የስኬተ-ቢሶች ልዩነት
በአንድ ዘርፍ አቅጣጫ ስኬታማ ሰዎች ስኬታማ ከሆኑበት ምክንያቶች አንዱ ስኬተ-ቢሶቹ አንዳንድ ጊዜ የሚያደርጉትን ነገር እነሱ ሁልጊዜ በማድረጋቸው ምክንያት ነው፡፡ እኔና አንተ አንዳንድ ጊዜ እንሮጥ ይሆናል፣ ይህ የአንዳንድ ጊዜ ሩጫችን ግን በሩጫ ውድድር ስኬታማ አያደርገንም፡፡ እነዛኞቹ ግን በየቀኑ በመሮጣቸው ምክንያት በሩጫው መስክ ወደስኬታማነት አልፈው ይሄዳሉ፡፡
አንዳንደ ጊዜ በሚያነቡትና ዘወት በሚያነቡት ሰዎች መካከል፣ አንዳንድ ጊዜ በሚሞክሩትና ዘወትር አዳዲስ ነገር ከመሞከር በማያርፉት መካከል፣ አንዳንድ ጊዜ ለጤንነታቸው በሚጠነቀቁትና ዘወትር በሚጠነቀቁት መካከል፣ ከፍቅረኛቸው ጋር አንዳንድ ጊዜ በሚወያዩትና ውይይወትን የዘወትር ልምምዳቸው ባደረጉ ሰዎች መካከል . . . ያለው ልዩነት አንዳንድ ጊዜ ከማድረግ የሚመጣ ደካማ ውጤትና ዘወትር ከማድረግ የሚመጣ ብርቱ ውጤት ነው፡፡
ስኬታማ ለመሆን የመትፈልግበትን የሕይወትህን መስክ በሚገባ አጢነውና ተግባሮችህን ምን ያህል እየደጋገምካቸው እንደምታደርጋቸው አስበው፡፡ ሳትሰለች በምትደጋግማቸው ነገሮች ላይ ስኬታማ ነህ ወይም ስኬታማ መሆንህ አይቀርም፡፡ አንዳንድ ጊዜ በምታደርጋቸው ነገሮች ላይ ደግሞ ስኬተ-ቢስ ሆነህና ዘወትር፣ “ለምን?” እያልክ እንደጠየክ ትኖራህ፡፡
ዶ/ር ኢዮብ ማሞ
@Excellentideas
@Excellentideas
በአንድ ዘርፍ አቅጣጫ ስኬታማ ሰዎች ስኬታማ ከሆኑበት ምክንያቶች አንዱ ስኬተ-ቢሶቹ አንዳንድ ጊዜ የሚያደርጉትን ነገር እነሱ ሁልጊዜ በማድረጋቸው ምክንያት ነው፡፡ እኔና አንተ አንዳንድ ጊዜ እንሮጥ ይሆናል፣ ይህ የአንዳንድ ጊዜ ሩጫችን ግን በሩጫ ውድድር ስኬታማ አያደርገንም፡፡ እነዛኞቹ ግን በየቀኑ በመሮጣቸው ምክንያት በሩጫው መስክ ወደስኬታማነት አልፈው ይሄዳሉ፡፡
አንዳንደ ጊዜ በሚያነቡትና ዘወት በሚያነቡት ሰዎች መካከል፣ አንዳንድ ጊዜ በሚሞክሩትና ዘወትር አዳዲስ ነገር ከመሞከር በማያርፉት መካከል፣ አንዳንድ ጊዜ ለጤንነታቸው በሚጠነቀቁትና ዘወትር በሚጠነቀቁት መካከል፣ ከፍቅረኛቸው ጋር አንዳንድ ጊዜ በሚወያዩትና ውይይወትን የዘወትር ልምምዳቸው ባደረጉ ሰዎች መካከል . . . ያለው ልዩነት አንዳንድ ጊዜ ከማድረግ የሚመጣ ደካማ ውጤትና ዘወትር ከማድረግ የሚመጣ ብርቱ ውጤት ነው፡፡
ስኬታማ ለመሆን የመትፈልግበትን የሕይወትህን መስክ በሚገባ አጢነውና ተግባሮችህን ምን ያህል እየደጋገምካቸው እንደምታደርጋቸው አስበው፡፡ ሳትሰለች በምትደጋግማቸው ነገሮች ላይ ስኬታማ ነህ ወይም ስኬታማ መሆንህ አይቀርም፡፡ አንዳንድ ጊዜ በምታደርጋቸው ነገሮች ላይ ደግሞ ስኬተ-ቢስ ሆነህና ዘወትር፣ “ለምን?” እያልክ እንደጠየክ ትኖራህ፡፡
ዶ/ር ኢዮብ ማሞ
@Excellentideas
@Excellentideas
"Communication is a Skill that you can Learn. If you are Willing to Work at it. You can Rapidly Improve the Quality of Every Part of Your Life."
Have a peaceful night😊
@Excellentideas
@Excellentideas
Have a peaceful night😊
@Excellentideas
@Excellentideas
Thought Of The Day:
"Almost every Successful Person Begins with Two Beliefs... The Future can be Better than the Present & 'I HAVE THE POWER' to Make it So."
@Excellentideas
@Excellentideas
"Almost every Successful Person Begins with Two Beliefs... The Future can be Better than the Present & 'I HAVE THE POWER' to Make it So."
@Excellentideas
@Excellentideas
My Favorite Quote
የቻሉ ያግዙናል ፤ ያልቻሉ ይተውናል ያልገባቸው ይተቹናል ፤ ያልፈለጉን ይቃወሙናል ፤ እኛ ግን ወገባችንን ጠበቅ አድርገን የጀመርነውን ጨርሰን ሪቫን እንቆርጣለን እንጂ ተስፋ አንቆርጥም፡፡
ጠ/ሚ አብይ አህመድ
@Excellentideas
@Excellentideas
የቻሉ ያግዙናል ፤ ያልቻሉ ይተውናል ያልገባቸው ይተቹናል ፤ ያልፈለጉን ይቃወሙናል ፤ እኛ ግን ወገባችንን ጠበቅ አድርገን የጀመርነውን ጨርሰን ሪቫን እንቆርጣለን እንጂ ተስፋ አንቆርጥም፡፡
ጠ/ሚ አብይ አህመድ
@Excellentideas
@Excellentideas
Fun Fact
እጅግ አስደናቂና የማይታመን የ መንትያ ወንድማማቾች ታሪክ
፡
እነዚህ ከላይ በምስል የምትመለከቱዋቸው መንትያዎች በ 1940 የተወለዱ ሲሆን እናታቸው ማሳደግ ስለማትችል በ ማደጎ መልክ ለተለያዩ አሳዳጊ ቤተሰቦች ትሰጣቸዋለች፡፡ እናም እኚህ መንትያዎች ተለያይተው ለ 30 አመታት ሳይተዋወቁ ያድጋሉ ከዛም በ 1979 መልሰው ይገናኛሉ ፡፡ እናም በሚገናኙበት ሰአት ሂወታቸው ሲጣራ እጅጉኑ ለማመን የሚከብድ መመሳሰል ተገኝቶባቸዋል
👉ሁለቱም ስማቸው james ይባላል
👉ሁለቱም toy የተባለ ውሻ ነበራቸው
👉ሁለቱም ሂሳብ ይወዱ ነበር
👉ሁለቱም spelling ይጠሉ ነበር
👉ሁለቱም ስራቸው ፖሊስነት ነበር
👉ሁለቱም የመጀመርያ ሚስታቸው linda ትባል ነበር
👉ሁለቱም ወንድ ልጅ ነበራቸው
👉ሁለቱም ልጃቸውን Alen ብለው ነው የጠሩት
👉ሁለቱም የመጀመርያ ሚስታቸውን ፈተው ነበር
👉ሁለቱም ደግመው አግብተዋልም
👉ሁለቱም ያገቡት ሚስት betty ነው ስማቸው
ይሄ ከሚያመሳስላቸው ነገር ጥቂቱ ነው፡፡
ምንጭ : http://all-that-is-interesting.com/jim-twins
@Excellentideas
@Excellentideas
እጅግ አስደናቂና የማይታመን የ መንትያ ወንድማማቾች ታሪክ
፡
እነዚህ ከላይ በምስል የምትመለከቱዋቸው መንትያዎች በ 1940 የተወለዱ ሲሆን እናታቸው ማሳደግ ስለማትችል በ ማደጎ መልክ ለተለያዩ አሳዳጊ ቤተሰቦች ትሰጣቸዋለች፡፡ እናም እኚህ መንትያዎች ተለያይተው ለ 30 አመታት ሳይተዋወቁ ያድጋሉ ከዛም በ 1979 መልሰው ይገናኛሉ ፡፡ እናም በሚገናኙበት ሰአት ሂወታቸው ሲጣራ እጅጉኑ ለማመን የሚከብድ መመሳሰል ተገኝቶባቸዋል
👉ሁለቱም ስማቸው james ይባላል
👉ሁለቱም toy የተባለ ውሻ ነበራቸው
👉ሁለቱም ሂሳብ ይወዱ ነበር
👉ሁለቱም spelling ይጠሉ ነበር
👉ሁለቱም ስራቸው ፖሊስነት ነበር
👉ሁለቱም የመጀመርያ ሚስታቸው linda ትባል ነበር
👉ሁለቱም ወንድ ልጅ ነበራቸው
👉ሁለቱም ልጃቸውን Alen ብለው ነው የጠሩት
👉ሁለቱም የመጀመርያ ሚስታቸውን ፈተው ነበር
👉ሁለቱም ደግመው አግብተዋልም
👉ሁለቱም ያገቡት ሚስት betty ነው ስማቸው
ይሄ ከሚያመሳስላቸው ነገር ጥቂቱ ነው፡፡
ምንጭ : http://all-that-is-interesting.com/jim-twins
@Excellentideas
@Excellentideas
Your biggest asset is your brain. Your mind controls your life, your confidence, your relationships, your purpose, your strengths, your success. Remember the Quality of your thoughts determines Quality of your life.
@Excellentideas
@Excellentideas
@Excellentideas
@Excellentideas
ሰው በሰውነቱ
የምግብ ቤት ባለቤት የሆነ ሰውየ :በደንበኞቹ መሀል ሲዘዋወር አንድ
ዝነኛ ጋዜጠኛ ይመለከታል። ወድያው ባለቤትየው አስተናጋጂቱን ጠርቶ ”
እዛ ጥግ ላይ የተቀመጠው ጋዜጠኛ ይታይሻል? ሂጅና የሚፈልገውን
እየጠየቅሽ ተንከባከቢው!! ወጥ ካነሰው ጨምሪለት!! እንዲያውም ለኔ
ራት ከተሰራው ዶሮ አንድ ቅልጥም ብትሰጪው ደስ ይለኛል። ሲያንሰው
ነው!! እንዴት ያለ የሰላ ጭንቅላት ያለው ሰው መሰለሽ!!! የስራ ጫና
የበዛበት ይመስላል። ደሞ ትንሽ እንደደበረው ፊቱ ያስታውቃል። እስቲ በኔ
ሂሳብ አንድ ብርጭቆ ወይን ቅጂለት ። ድብርቱን ያባርርለታል!!”
” የደበረው ዛሬ ከስራው ስለተጫረ ነው ! ምፅ!” አለች አስተናጋጂቱ።
“የምርሽን ነው?”
” አርሴማ ምስክሬ ናት ”
የምግብ ቤቱ ባለቤት ድምፁን ከረር አድርጎ እንዲህ አለ: “እንደሱ
አትይኝም ታድያ!! ይበለው!! እንደ ስራውማ ቢሆን ከቢሮው ብቻ ሳይሆን
ካገር መባረር ነበረበት!! ይሄ ቀዳዳ!! የሽንትቤት አገልግሎት አይሰጡም
እያለ ስንት ምግብ ቤቶችን በማዘጋጃቤት እንዲታሸጉ አድርጉዋል
መሰለሽ? ይሄ አሰልጥ!! በይ አጠገቡ ቁሚና ብርጭቆና ማንኪያውን ወደ
ቦርሳው እንዳይከት ባይነቁራኛ ተከታተይው።”
….
ሰውን በሰውነቱ መውደድ የሚባል ነገር በባህላችን ትርጉም አለው? ።
ብዙ ጊዜ:ለሰዎች ፍቅርና ርህራሄ ፍቅርና አክብሮት የምናሳየው
ይጠቅሙናል ብለን ካሰብን ነው። ምንም አያመጡም ብለን
የምናስባቸውን ሰዎች ማክበር ይቸግረናል። ምንም አይሰጡንም ብለን
የምናስባቸውን ሰዎች መውደድ ያቅተናል።
“እገሌ ሞተ አሉ የልቤ ወዳጅ
የሚያበላኝ ጮማ እሚያጠጣኝ ጠጅ”
ብላ ያለቀሰቺው ሴትዮ እንባ ያፈሰሰችው ለአቶ እገሌ አይደለም። ከአቶ
እገሌ ሞት ጋር አብሮ ለሚቀረው ጠጅ እና ጮማ ነው።
እና አንዳንዴ :በግል ጥቅም ስሌት ላይ ያልተመሰረተ የሰውም ሆነ ያገር
ፍቅር ይኖር ይሆን እላለሁ?
በባህላችን ሹመት አጥብቀን እንወዳለን ። ካቶ ሀዲስ አለማየሁ በቀር
ስልጣን በሰፌድ ቀርቦለት “ይለፈኝ” ያለ በታሪክ አላቅም። ሹመት
ባይደርሰን እንኩዋን : ልጆቻችንን “ተሾመ ” ነጋሲ : ሞቱማ ” እያልን
በመሰየም ጥማችንን እናስታግሳለን ። በሹም ፊት ሞገስ ለማግኘት
እድሚያችንን ክብራችንን አንዳንዴም ህይወታችንን እንገብራለን።
ለተሾመ ሰው ያለን አክብሮት ወደ አምልኮ የተጠጋ የሆነውን ያህል :
ለተሻረና ለተሸነፈ ሰው ርህራሄ አናቅም።
በታሪካችን: አንድ ሹም ከስልጣን ከወረደ ህይወቱን ያጣል። ህይወቱን
ባያጣ የሰውነት ክብሩን ያጣል። በምድር ላይ መኖሩን የሚያስጠላ
ውርደት ይጠግባል። በህይወት ተርፈው ስልጣን የለቀቁ አንዳንድ
ነገስታት በከተማ ከመኖር በገዳም መንነው መኖር የሚመርጡት ለዚህ
ይሆናል። ለምሳሌ እቴጌ ጣይቱ በስልጣን ላይ በነበሩ ጊዜ ” እቴጌ
ጣይቱ እቴጌ ብርሃን” እየተባሉ ይሞገሱ ነበር። ከስልጣን ከተወገዱ
በሗላ አድመኛው ጃንሜዳ ላይ ተሰብስቦ እንዳይሸጡ እንዳይለወጡ
አድርጎ ዘለፋቸው።
እናም እቴጌይቱ ሲያስከብራቸው የኖረው ወንበራቸው እንጂ ሰብእናቸው
አለመሆኑን ሲባንኑ-
” ከተቀመጥኩበት -ከስፍራየ ቢያጣኝ
“አንቱ ” ያለኝ ሁሉ -“አንቺ “ሊለኝ ቃጣኝ”
ብለው አንጎራጎሩ።
ተስፋ አንቁረጥ!! ሰውን በሰውነቱ ብቻ የሚገባውን ፍቅርና ክብር
የሚሰጡ ሰዎች ቁጥራቸው ይነስ እንጂ በየዘመኑ በየቦታው መኖራቸው
ያፅናናናል።
በድሮ ጊዜ ተደላ ጉዋሉ የተባለ ጌታ : አሉላ ተሰማ የተባለውን የስልጣን
ተፎካካሪውን ማርኮ ይዞ መንቆረር ገበያ ላይ አርባ ገረፈው። ግርፊያውን
ቆሞ እየተመለከተ ከሚዝናናው ገበያተኛ ማሃል – አንዲት ልበ-ብሩህ
ባላገር እንዲህ ብላ በግጥም ሀሳቡዋን ገለፀች።
“ከጮማው አልበላሁ ከጠጁም አልጠጣሁ
አላውቀው አያውቀኝ
አሉላ ተሰማ ቢቀጣ ጨነቀኝ”
ውለታ ሳይቆጥሩ: ሳይውቁን ሳናውቃቸው :የሚጨነቁልንን ያብዛልን!!
አለ / በ በዕውቀቱ ስዩም / እውነቱን ነው ።
እኔም እላለሁ ሰውን ከሚገባው በላይም መካብ፤ቢበድለን መውቀስም መናገርም መንታ ምላስ ያረገናልና ሁሉም በስራው እንጂ በጊዜያዊ ስልጣኑ መሆን የለበትም ብዬ አምናለሁ።ማንም ወደደም ጠላም ከፍ ያለው ዝቅ ሊል ዝቅ ያለው ከፍ ሊል የተፈጥሮ ግዴታ ነውና።
ነብዩ ሰለሞን ነኝ ሰላም አዳር
@Excellentideas
@Excellentideas
የምግብ ቤት ባለቤት የሆነ ሰውየ :በደንበኞቹ መሀል ሲዘዋወር አንድ
ዝነኛ ጋዜጠኛ ይመለከታል። ወድያው ባለቤትየው አስተናጋጂቱን ጠርቶ ”
እዛ ጥግ ላይ የተቀመጠው ጋዜጠኛ ይታይሻል? ሂጅና የሚፈልገውን
እየጠየቅሽ ተንከባከቢው!! ወጥ ካነሰው ጨምሪለት!! እንዲያውም ለኔ
ራት ከተሰራው ዶሮ አንድ ቅልጥም ብትሰጪው ደስ ይለኛል። ሲያንሰው
ነው!! እንዴት ያለ የሰላ ጭንቅላት ያለው ሰው መሰለሽ!!! የስራ ጫና
የበዛበት ይመስላል። ደሞ ትንሽ እንደደበረው ፊቱ ያስታውቃል። እስቲ በኔ
ሂሳብ አንድ ብርጭቆ ወይን ቅጂለት ። ድብርቱን ያባርርለታል!!”
” የደበረው ዛሬ ከስራው ስለተጫረ ነው ! ምፅ!” አለች አስተናጋጂቱ።
“የምርሽን ነው?”
” አርሴማ ምስክሬ ናት ”
የምግብ ቤቱ ባለቤት ድምፁን ከረር አድርጎ እንዲህ አለ: “እንደሱ
አትይኝም ታድያ!! ይበለው!! እንደ ስራውማ ቢሆን ከቢሮው ብቻ ሳይሆን
ካገር መባረር ነበረበት!! ይሄ ቀዳዳ!! የሽንትቤት አገልግሎት አይሰጡም
እያለ ስንት ምግብ ቤቶችን በማዘጋጃቤት እንዲታሸጉ አድርጉዋል
መሰለሽ? ይሄ አሰልጥ!! በይ አጠገቡ ቁሚና ብርጭቆና ማንኪያውን ወደ
ቦርሳው እንዳይከት ባይነቁራኛ ተከታተይው።”
….
ሰውን በሰውነቱ መውደድ የሚባል ነገር በባህላችን ትርጉም አለው? ።
ብዙ ጊዜ:ለሰዎች ፍቅርና ርህራሄ ፍቅርና አክብሮት የምናሳየው
ይጠቅሙናል ብለን ካሰብን ነው። ምንም አያመጡም ብለን
የምናስባቸውን ሰዎች ማክበር ይቸግረናል። ምንም አይሰጡንም ብለን
የምናስባቸውን ሰዎች መውደድ ያቅተናል።
“እገሌ ሞተ አሉ የልቤ ወዳጅ
የሚያበላኝ ጮማ እሚያጠጣኝ ጠጅ”
ብላ ያለቀሰቺው ሴትዮ እንባ ያፈሰሰችው ለአቶ እገሌ አይደለም። ከአቶ
እገሌ ሞት ጋር አብሮ ለሚቀረው ጠጅ እና ጮማ ነው።
እና አንዳንዴ :በግል ጥቅም ስሌት ላይ ያልተመሰረተ የሰውም ሆነ ያገር
ፍቅር ይኖር ይሆን እላለሁ?
በባህላችን ሹመት አጥብቀን እንወዳለን ። ካቶ ሀዲስ አለማየሁ በቀር
ስልጣን በሰፌድ ቀርቦለት “ይለፈኝ” ያለ በታሪክ አላቅም። ሹመት
ባይደርሰን እንኩዋን : ልጆቻችንን “ተሾመ ” ነጋሲ : ሞቱማ ” እያልን
በመሰየም ጥማችንን እናስታግሳለን ። በሹም ፊት ሞገስ ለማግኘት
እድሚያችንን ክብራችንን አንዳንዴም ህይወታችንን እንገብራለን።
ለተሾመ ሰው ያለን አክብሮት ወደ አምልኮ የተጠጋ የሆነውን ያህል :
ለተሻረና ለተሸነፈ ሰው ርህራሄ አናቅም።
በታሪካችን: አንድ ሹም ከስልጣን ከወረደ ህይወቱን ያጣል። ህይወቱን
ባያጣ የሰውነት ክብሩን ያጣል። በምድር ላይ መኖሩን የሚያስጠላ
ውርደት ይጠግባል። በህይወት ተርፈው ስልጣን የለቀቁ አንዳንድ
ነገስታት በከተማ ከመኖር በገዳም መንነው መኖር የሚመርጡት ለዚህ
ይሆናል። ለምሳሌ እቴጌ ጣይቱ በስልጣን ላይ በነበሩ ጊዜ ” እቴጌ
ጣይቱ እቴጌ ብርሃን” እየተባሉ ይሞገሱ ነበር። ከስልጣን ከተወገዱ
በሗላ አድመኛው ጃንሜዳ ላይ ተሰብስቦ እንዳይሸጡ እንዳይለወጡ
አድርጎ ዘለፋቸው።
እናም እቴጌይቱ ሲያስከብራቸው የኖረው ወንበራቸው እንጂ ሰብእናቸው
አለመሆኑን ሲባንኑ-
” ከተቀመጥኩበት -ከስፍራየ ቢያጣኝ
“አንቱ ” ያለኝ ሁሉ -“አንቺ “ሊለኝ ቃጣኝ”
ብለው አንጎራጎሩ።
ተስፋ አንቁረጥ!! ሰውን በሰውነቱ ብቻ የሚገባውን ፍቅርና ክብር
የሚሰጡ ሰዎች ቁጥራቸው ይነስ እንጂ በየዘመኑ በየቦታው መኖራቸው
ያፅናናናል።
በድሮ ጊዜ ተደላ ጉዋሉ የተባለ ጌታ : አሉላ ተሰማ የተባለውን የስልጣን
ተፎካካሪውን ማርኮ ይዞ መንቆረር ገበያ ላይ አርባ ገረፈው። ግርፊያውን
ቆሞ እየተመለከተ ከሚዝናናው ገበያተኛ ማሃል – አንዲት ልበ-ብሩህ
ባላገር እንዲህ ብላ በግጥም ሀሳቡዋን ገለፀች።
“ከጮማው አልበላሁ ከጠጁም አልጠጣሁ
አላውቀው አያውቀኝ
አሉላ ተሰማ ቢቀጣ ጨነቀኝ”
ውለታ ሳይቆጥሩ: ሳይውቁን ሳናውቃቸው :የሚጨነቁልንን ያብዛልን!!
አለ / በ በዕውቀቱ ስዩም / እውነቱን ነው ።
እኔም እላለሁ ሰውን ከሚገባው በላይም መካብ፤ቢበድለን መውቀስም መናገርም መንታ ምላስ ያረገናልና ሁሉም በስራው እንጂ በጊዜያዊ ስልጣኑ መሆን የለበትም ብዬ አምናለሁ።ማንም ወደደም ጠላም ከፍ ያለው ዝቅ ሊል ዝቅ ያለው ከፍ ሊል የተፈጥሮ ግዴታ ነውና።
ነብዩ ሰለሞን ነኝ ሰላም አዳር
@Excellentideas
@Excellentideas
ስኬትን ፍለጋ
“ስኬትን ከፈለክ ስኬትን ዓላማህ አድርገህ አትያዝ፡፡ የምታምንበትንና የምትወደውን ነገር ከልብህ ስታደርግ ስኬት ራሱ ይመጣል” - David Frost
ለትክክለኛ አላማ መቆም ስኬትን ይቀድማል እንጂ ስኬት አላማን አይቀድምም፡፡ አንዳንድ ሰዎች፣ “ቢሳካልኝ ኖሮ ይህንና ያንን አደርግ ነበር” በማለት በገንዘብና በተለያዩ አቅጣጫዎች “ቢሳካላቸው” ሊያደርጉ ስለሚፈልጉት የወደፊት አላማ ሲናገሩ ይደመጣሉ፡፡ አንድ ማስታወስ ያለባቸው እውነታ ግን አንድን አላማ ይዘው መስራታቸው ወደ ስኬት እንደሚወስዳቸው ነው፡፡ በሌላ አባባል፣ ተሳካላቸው በመባል የሚታወቁ ሰዎች ለስኬት የኖሩ ሰዎች ሳይሆኑ ለአንድ አላማ በጽንአት የኖሩ ናቸው፤ ያንን ሲያደርጉ ስኬት ተከተላቸው፡፡
ለስኬት የሚኖር ሰው ስኬት ያጣ ሲመስለው ያቆማል፡፡ ለአላማ የሚኖር ሰው ግን ስኬት ያላገኘ ቢመስለውም እንኳ ጉዞውን ይቀጥላል፣ ምክንያቱም አላማ የተሰኘውን የስኬቶችን ሁሉ ስኬት በእጁ ጨብጧልና ነው፡፡ “የምትወደውንና መልካም የሆነውን ነገር አድርግ፣ ያንን የምታደርገውን ነገር ደግሞ ውደደው” የሚለው አባባል እውነት ነው፡፡ ስኬትን ፍለጋ ከአላማህ ውጪ የሆነን “ታላቅ” ነገር ከማድረግ፣ አላማን በመከተል አስቸጋሪ ጎዳና መጓዝ ይመረጣል፡፡
ዶ/ር ምህረት ደበበ
@Excellentideas
@Excellentideas
“ስኬትን ከፈለክ ስኬትን ዓላማህ አድርገህ አትያዝ፡፡ የምታምንበትንና የምትወደውን ነገር ከልብህ ስታደርግ ስኬት ራሱ ይመጣል” - David Frost
ለትክክለኛ አላማ መቆም ስኬትን ይቀድማል እንጂ ስኬት አላማን አይቀድምም፡፡ አንዳንድ ሰዎች፣ “ቢሳካልኝ ኖሮ ይህንና ያንን አደርግ ነበር” በማለት በገንዘብና በተለያዩ አቅጣጫዎች “ቢሳካላቸው” ሊያደርጉ ስለሚፈልጉት የወደፊት አላማ ሲናገሩ ይደመጣሉ፡፡ አንድ ማስታወስ ያለባቸው እውነታ ግን አንድን አላማ ይዘው መስራታቸው ወደ ስኬት እንደሚወስዳቸው ነው፡፡ በሌላ አባባል፣ ተሳካላቸው በመባል የሚታወቁ ሰዎች ለስኬት የኖሩ ሰዎች ሳይሆኑ ለአንድ አላማ በጽንአት የኖሩ ናቸው፤ ያንን ሲያደርጉ ስኬት ተከተላቸው፡፡
ለስኬት የሚኖር ሰው ስኬት ያጣ ሲመስለው ያቆማል፡፡ ለአላማ የሚኖር ሰው ግን ስኬት ያላገኘ ቢመስለውም እንኳ ጉዞውን ይቀጥላል፣ ምክንያቱም አላማ የተሰኘውን የስኬቶችን ሁሉ ስኬት በእጁ ጨብጧልና ነው፡፡ “የምትወደውንና መልካም የሆነውን ነገር አድርግ፣ ያንን የምታደርገውን ነገር ደግሞ ውደደው” የሚለው አባባል እውነት ነው፡፡ ስኬትን ፍለጋ ከአላማህ ውጪ የሆነን “ታላቅ” ነገር ከማድረግ፣ አላማን በመከተል አስቸጋሪ ጎዳና መጓዝ ይመረጣል፡፡
ዶ/ር ምህረት ደበበ
@Excellentideas
@Excellentideas