🔶መንግስታዊው ሚዲያ ስለ ቴዲ አፍሮ የፖሰተውን ዜና ከደቂቃዎች በኋላ አጠፋው
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት(አዲስ ዘመን) በዛሬው ዕለት የተለቀቀውን የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) የሙዚቃ አልበምን በሚመለከት "በደጋፊዎች ዘንድ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የድምጻዊ ቴዲ አፍሮ “ኢቶሪካ” አልበም ተለቀቀ" ሲል የሰራውን ዜና ከደቂቃዎች በኋላ ከፌስቡክ ገፁ እንዳጠፋው (እንደሰረዘው) ኖር ሬድዮ ተመልክቷል።
ከአልበሙ መለቀቅ አስቀድሞ ሊሰጥ የነበረው የጋዜጣዊ መግለጫ የተከለከለ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን የዜናው ተፅፎ ወዲያው መጥፋት የሚጠበቅ ነው ተብሏል::
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት(አዲስ ዘመን) በዛሬው ዕለት የተለቀቀውን የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) የሙዚቃ አልበምን በሚመለከት "በደጋፊዎች ዘንድ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የድምጻዊ ቴዲ አፍሮ “ኢቶሪካ” አልበም ተለቀቀ" ሲል የሰራውን ዜና ከደቂቃዎች በኋላ ከፌስቡክ ገፁ እንዳጠፋው (እንደሰረዘው) ኖር ሬድዮ ተመልክቷል።
ከአልበሙ መለቀቅ አስቀድሞ ሊሰጥ የነበረው የጋዜጣዊ መግለጫ የተከለከለ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን የዜናው ተፅፎ ወዲያው መጥፋት የሚጠበቅ ነው ተብሏል::
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
😁44🤣11❤6🤷3
🔶ዛሬ ቡርሃን አዲስ በዛጎል መጻህፍት
በዛጎል የመጻህፍት ባንክ የሚዘጋጀው "ነገረ መጻሕፍት" የመጻህፍት ውይይት ዛሬ ቅዳሜ ሚያዝያ ቀን 10 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ምኒልክ ሆስፒታል አካባቢ በሚገኘው "FSS" አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል።በዚህ ሳምንት የተመረጠው መጽሐፍ "መሆንን መድረስ" የተሰኘ መጽሐፍ ሲሆን በክብር እንግዳነት ቡርሃን አዲስ ይገኛል ተብሏል። የዝግጅቱ አወያይ ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ ነው።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
በዛጎል የመጻህፍት ባንክ የሚዘጋጀው "ነገረ መጻሕፍት" የመጻህፍት ውይይት ዛሬ ቅዳሜ ሚያዝያ ቀን 10 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ምኒልክ ሆስፒታል አካባቢ በሚገኘው "FSS" አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል።በዚህ ሳምንት የተመረጠው መጽሐፍ "መሆንን መድረስ" የተሰኘ መጽሐፍ ሲሆን በክብር እንግዳነት ቡርሃን አዲስ ይገኛል ተብሏል። የዝግጅቱ አወያይ ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ ነው።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
❤5
🔶ድምፃውያኑ ለቴዲ አፍሮ ምላሽ ሰጡ
የኦሮምኛ ሙዚቃ ድምፃውያኑ ገላና ጋሮምሳ እና ዮሳን ጌታሁን "Galmee Seenaa" በሚል ርዕስ አርብ ሌሊት በለቀቁት አዲስ ዘፈን፣ ባሳለፍነው ሀሙስ ለተለቀቀው የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) "ኢቶሪካ" አልበም ቀጥተኛ ምላሽ ሰጥተዋል።
በኦሮምኛና በአማርኛ ቋንቋዎች የተሰናዳው ይህ የዘፈን ሥራ፣ በተለይም በአማርኛው የግጥም ስንኝ ውስጥ የተካተቱት መልዕክቶች በቴዲ አፍሮ "የአዞ እምባ" እና "ዳስ ጣል" ለተሰኙት ዜማዎች ምላሽ የሚሰጡ ሆነው ተገኝተዋል።
ኖር ሬድዮ እንደተመለከተው ከሆነ በዘፈኑ ውስጥ የተካተቱት የአማርኛ ግጥሞች ከፊሉ እንደሚከተለው ይነበባሉ፦
"መሃረቡን ስጡት የአዞ እምባ ነው ካለ፤ ሳቅን ካለቀሰ ለቅሶ ዳስ ከጣለ...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/255
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
የኦሮምኛ ሙዚቃ ድምፃውያኑ ገላና ጋሮምሳ እና ዮሳን ጌታሁን "Galmee Seenaa" በሚል ርዕስ አርብ ሌሊት በለቀቁት አዲስ ዘፈን፣ ባሳለፍነው ሀሙስ ለተለቀቀው የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) "ኢቶሪካ" አልበም ቀጥተኛ ምላሽ ሰጥተዋል።
በኦሮምኛና በአማርኛ ቋንቋዎች የተሰናዳው ይህ የዘፈን ሥራ፣ በተለይም በአማርኛው የግጥም ስንኝ ውስጥ የተካተቱት መልዕክቶች በቴዲ አፍሮ "የአዞ እምባ" እና "ዳስ ጣል" ለተሰኙት ዜማዎች ምላሽ የሚሰጡ ሆነው ተገኝተዋል።
ኖር ሬድዮ እንደተመለከተው ከሆነ በዘፈኑ ውስጥ የተካተቱት የአማርኛ ግጥሞች ከፊሉ እንደሚከተለው ይነበባሉ፦
"መሃረቡን ስጡት የአዞ እምባ ነው ካለ፤ ሳቅን ካለቀሰ ለቅሶ ዳስ ከጣለ...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/255
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
👎32😁5❤3👏3🥱2🤮1💩1
🔶የበሬ ቆዳ ለምግብነት ?
ከኢትዮጵያ የበሬ ቆዳ በጥሬው ለምዕራብ አፍሪካ ለምግብነት እየተላከ መሆኑ የቆዳ ፋብሪካዎችን እና ጥሬ እቃ አቅራቢዎቻቸውን እያወዛገበ ነው፡፡
ቆዳ አቅራቢዎቹ ያለምንም ልፋት በጥሬው ቆዳውን ለምግብነት ለሚጠቀሙ የአፍሪካ ሀገራት መላካቸው ፋብሪካዎቹን ጥሬ እቃ እያሳጣ ነው ተብሏል፡፡
መንግስት ቆዳ በጥሬው ለውጪ ገበያ የሚያቀርቡትን ለመግታት በበሬ ቆዳ ላይ የ150 በመቶ የታክስ ጭማሪ ስራ ላይ አውያለሁ ብሏል፡፡
በኢትዮጵያ የበሬ ቆዳ ለምግብነት አገልግሎት ...ተጨማሪውን ያንብቡ:- https://t.me/NorRadio1/256
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ከኢትዮጵያ የበሬ ቆዳ በጥሬው ለምዕራብ አፍሪካ ለምግብነት እየተላከ መሆኑ የቆዳ ፋብሪካዎችን እና ጥሬ እቃ አቅራቢዎቻቸውን እያወዛገበ ነው፡፡
ቆዳ አቅራቢዎቹ ያለምንም ልፋት በጥሬው ቆዳውን ለምግብነት ለሚጠቀሙ የአፍሪካ ሀገራት መላካቸው ፋብሪካዎቹን ጥሬ እቃ እያሳጣ ነው ተብሏል፡፡
መንግስት ቆዳ በጥሬው ለውጪ ገበያ የሚያቀርቡትን ለመግታት በበሬ ቆዳ ላይ የ150 በመቶ የታክስ ጭማሪ ስራ ላይ አውያለሁ ብሏል፡፡
በኢትዮጵያ የበሬ ቆዳ ለምግብነት አገልግሎት ...ተጨማሪውን ያንብቡ:- https://t.me/NorRadio1/256
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
😁4😱4❤2🤮1
🔶"በAi ከፈጣሪ ጋር ላገናኛችሁ?"
አንድ የቻይና ኩባንያ በAi ከፈጣሪ ጋር ላገናኛችሁ ብሎ ስራ ጀምሯል። ለዘመናት ብዙ ክርስቲያኖች ከጌታቸው ጋር በቀጥታ መነጋገር ይፈልጋሉ አሁን ግን ይህንን ፍላጎት መፍትሄ የሚሰጥ “Just Like Me” የተባለ የAI ቻት ቦት ይዘን መጥተናል ሲል የአዲሱ ቴክኖሎጂ ኩባንያ አስታውቋል።
ኩባንያው ይህን “Jesus AI” ልክ እንደ ፈጣሪ መንገድ የሚመራ፣ የሚያበረታታና የሚያግዝ መምህር እንደሆነ ገልጿል።
የኩባንያው ስራ አስፈጻሚ እንደገለፁት የ“Jesus AI” ሞዴል በቅዱስ መፅሃፍና በተለያዩ አስተማሪዎች ስብከቶች ላይ ተመስርቶ ምክሮችን የሚሰጥ ይሆናል፤ የሰዎችን ችግር ለመረዳት የሚያስችል አስተዋይነትም አለው ብለዋል፤ ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስን እንዲተካ ተደርጎ እንዳልተዘጋጀ አስታውቀዋል።
ኩባንያው በድረ-ገጹ ላይ “Jesus AI” እውነተኛው ኢየሱስ አይደለም፣ ...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/262
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
አንድ የቻይና ኩባንያ በAi ከፈጣሪ ጋር ላገናኛችሁ ብሎ ስራ ጀምሯል። ለዘመናት ብዙ ክርስቲያኖች ከጌታቸው ጋር በቀጥታ መነጋገር ይፈልጋሉ አሁን ግን ይህንን ፍላጎት መፍትሄ የሚሰጥ “Just Like Me” የተባለ የAI ቻት ቦት ይዘን መጥተናል ሲል የአዲሱ ቴክኖሎጂ ኩባንያ አስታውቋል።
ኩባንያው ይህን “Jesus AI” ልክ እንደ ፈጣሪ መንገድ የሚመራ፣ የሚያበረታታና የሚያግዝ መምህር እንደሆነ ገልጿል።
የኩባንያው ስራ አስፈጻሚ እንደገለፁት የ“Jesus AI” ሞዴል በቅዱስ መፅሃፍና በተለያዩ አስተማሪዎች ስብከቶች ላይ ተመስርቶ ምክሮችን የሚሰጥ ይሆናል፤ የሰዎችን ችግር ለመረዳት የሚያስችል አስተዋይነትም አለው ብለዋል፤ ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስን እንዲተካ ተደርጎ እንዳልተዘጋጀ አስታውቀዋል።
ኩባንያው በድረ-ገጹ ላይ “Jesus AI” እውነተኛው ኢየሱስ አይደለም፣ ...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/262
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
😁10🤬6👀3🤪3🌚2❤1👎1
🔶"ሥራ የሚገኘው በዘመድና በዘር መሆኑን አውቃችሁ ተንቀሳቀሱ" — ዶክተር አረጋ ይርዳው
የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አረጋ ይርዳው፣ ተማሪዎች ከከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተመርቀው ወደ ሥራው ዓለም ሲሰማሩ ያለው ነባራዊ ሁኔታ "በዘመድ፣ በፓርቲ አሠራር እና በዘር" ላይ የተመሰረተ መሆኑን ተረድተው እንዲንቀሳቀሱ ጥሪ ማቅረባቸውን ኖር ሬድዮ በምረቃ ሥነሥርዓቱ ላይ ከተገኙ እንግዶች ሰምቷል።
ዶክተር አረጋ ይህንን መልዕክት ያስተላለፉት ሚያዚያ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. በተካሄደው የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ የ44ኛው ዙር ተማሪዎች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር ነው።
ፕሬዚዳንቱ ለተመራቂዎቹ ባስተላለፉት የሥራ ዓለም መመሪያ ላይ በሀገሪቱ ያለውን የሥራ ቅጥር ሁኔታ በግልጽ እንደሚከተለው ገልጸውታል፦"ተመርቃችሁ ስትወጡ ሥራ የሚገኘው በዘመድ፣ ...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/264
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አረጋ ይርዳው፣ ተማሪዎች ከከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተመርቀው ወደ ሥራው ዓለም ሲሰማሩ ያለው ነባራዊ ሁኔታ "በዘመድ፣ በፓርቲ አሠራር እና በዘር" ላይ የተመሰረተ መሆኑን ተረድተው እንዲንቀሳቀሱ ጥሪ ማቅረባቸውን ኖር ሬድዮ በምረቃ ሥነሥርዓቱ ላይ ከተገኙ እንግዶች ሰምቷል።
ዶክተር አረጋ ይህንን መልዕክት ያስተላለፉት ሚያዚያ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. በተካሄደው የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ የ44ኛው ዙር ተማሪዎች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር ነው።
ፕሬዚዳንቱ ለተመራቂዎቹ ባስተላለፉት የሥራ ዓለም መመሪያ ላይ በሀገሪቱ ያለውን የሥራ ቅጥር ሁኔታ በግልጽ እንደሚከተለው ገልጸውታል፦"ተመርቃችሁ ስትወጡ ሥራ የሚገኘው በዘመድ፣ ...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/264
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
😭24❤7😁6🤬1👌1
🔶ብርሃኑ ነጋ ወቸው ጉድ ፖድካስት ላይ ቀረበ
የኢዜማ ፓርቲ ከፍተኛ ኃላፊ እና የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር የሆነው ብርሃነ ነጋ (ፕ/ር) በርካታ ወጣቶች በሚከታተሉት "ወቸው ጉድ" ፖድካስት ላይ በእንግዳነት ቀረቦ የሕይወት ልምዱን እያካፈለ ይገኛል።
በፖድካስቱ የዩቲዩብ ቻናል ፕሪሚየር እየተሰራጨ የሚገኘውን ይህንን ዝግጅት ከ4 ሺ በላይ ሰዎች በቀጥታ እየተመለከቱት ይገኛሉ።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
የኢዜማ ፓርቲ ከፍተኛ ኃላፊ እና የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር የሆነው ብርሃነ ነጋ (ፕ/ር) በርካታ ወጣቶች በሚከታተሉት "ወቸው ጉድ" ፖድካስት ላይ በእንግዳነት ቀረቦ የሕይወት ልምዱን እያካፈለ ይገኛል።
በፖድካስቱ የዩቲዩብ ቻናል ፕሪሚየር እየተሰራጨ የሚገኘውን ይህንን ዝግጅት ከ4 ሺ በላይ ሰዎች በቀጥታ እየተመለከቱት ይገኛሉ።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
🤣16❤6😱1
🔶በቲክቶክ አነጋጋሪው "Kalu Putic" ፋሽን
በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ቲክቶክ "Kalu Putic" በሚል መጠሪያ የሚታወቀው ወጣት ኢትዮጵያዊ፣ እያቀረባቸው በሚገኙ ልዩ የፋሽን ይዘቶች የበርካታ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችን እና የዘርፉን ባለሙያዎች ትኩረት መሳብ ጀምሯል።
ወጣቱ የሚያቀርባቸው ይዘቶች ጥራትና የፈጠራ ብቃት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ መሆናቸውን ተከትሎ፣ በፋሽን ላይ ትኩረት የሚያደርጉ የተለያዩ የውጭ ዲጂታል ሚዲያዎች ስለ ሥራዎቹ ሰፊ ሽፋን እየሰጡት ይገኛሉ። ይህም ወጣቱ ኢትዮጵያዊ በዓለም አቀፉ የፋሽን መድረክ ተቀባይነትን ለማግኘት ያለውን ሰፊ ዕድል የሚያመላክት ሆኗል።
ይህንኑ ተሰጥኦውን የተመለከቱ በርካታ ግለሰቦች ለወጣቱ የቁሳቁስና የትምህርት ድጋፍ ለማድረግ ፍላጎታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ። ይሁን እንጂ የጥበብ ባለሙያዎች እንደሚጠቁሙት፣ ወጣቱ ካለው የተለየ የመፍጠር አቅም አንጻር ከዕለት ድጋፍ ባለፈ በዓለም አቀፍ የፋሽን ኢንዱስትሪ ውስጥ ትልቅ ደረጃ ላይ ሊያደርሰው የሚችል ሙያዊ ድጋፍና ስፖንሰርሺፕ እንደሚያስፈልገው እየተገለጸ ነው።
ይህ ወጣት አሁን ያለውን አጋጣሚ በአግባቡ መጠቀም የሚችል ከሆነ፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ የፋሽንና የዲጂታል ይዘት ፈጠራ መድረክ ወካይ ከሆኑ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች መካከል አንዱ እንደሚሆን ይጠበቃል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ቲክቶክ "Kalu Putic" በሚል መጠሪያ የሚታወቀው ወጣት ኢትዮጵያዊ፣ እያቀረባቸው በሚገኙ ልዩ የፋሽን ይዘቶች የበርካታ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችን እና የዘርፉን ባለሙያዎች ትኩረት መሳብ ጀምሯል።
ወጣቱ የሚያቀርባቸው ይዘቶች ጥራትና የፈጠራ ብቃት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ መሆናቸውን ተከትሎ፣ በፋሽን ላይ ትኩረት የሚያደርጉ የተለያዩ የውጭ ዲጂታል ሚዲያዎች ስለ ሥራዎቹ ሰፊ ሽፋን እየሰጡት ይገኛሉ። ይህም ወጣቱ ኢትዮጵያዊ በዓለም አቀፉ የፋሽን መድረክ ተቀባይነትን ለማግኘት ያለውን ሰፊ ዕድል የሚያመላክት ሆኗል።
ይህንኑ ተሰጥኦውን የተመለከቱ በርካታ ግለሰቦች ለወጣቱ የቁሳቁስና የትምህርት ድጋፍ ለማድረግ ፍላጎታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ። ይሁን እንጂ የጥበብ ባለሙያዎች እንደሚጠቁሙት፣ ወጣቱ ካለው የተለየ የመፍጠር አቅም አንጻር ከዕለት ድጋፍ ባለፈ በዓለም አቀፍ የፋሽን ኢንዱስትሪ ውስጥ ትልቅ ደረጃ ላይ ሊያደርሰው የሚችል ሙያዊ ድጋፍና ስፖንሰርሺፕ እንደሚያስፈልገው እየተገለጸ ነው።
ይህ ወጣት አሁን ያለውን አጋጣሚ በአግባቡ መጠቀም የሚችል ከሆነ፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ የፋሽንና የዲጂታል ይዘት ፈጠራ መድረክ ወካይ ከሆኑ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች መካከል አንዱ እንደሚሆን ይጠበቃል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
👏34❤16🙏3
🔶የቴዲ አፍሮ "ዳስ ጣል" ሙዚቃ 10 ሚሊዮን ገባ
በድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ ) "ኢቶሪካ" አልበም ውስጥ የተካተተው "ዳስ ጣል" ሙዚቃ በሶስት ቀናት ብቻ ከ10 ሚሊዮን በላይ የዩቲዩብ ዕይታን አግኝቷል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
በድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ ) "ኢቶሪካ" አልበም ውስጥ የተካተተው "ዳስ ጣል" ሙዚቃ በሶስት ቀናት ብቻ ከ10 ሚሊዮን በላይ የዩቲዩብ ዕይታን አግኝቷል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
👍54❤27👎1
🔶የቴዲ አፍሮ ም/ማናጀር በፖሊስ ተወሰደች
የድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ) ምክትል ማናጀር እና ቃል አቀባይ ማህሌት ሰለሞን በፖሊስ እንደተወሰደች ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ዘግበዋል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
የድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ) ምክትል ማናጀር እና ቃል አቀባይ ማህሌት ሰለሞን በፖሊስ እንደተወሰደች ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ዘግበዋል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
🤬42❤11😁7🤔6😭4😡1
🔶"ሩቢያት የኪን ምሽት" ወርሃዊ የኪነ-ጥበብ መርሃ-ግብር ነገ ቅዳሜ ሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ አስታወቁ።
ነገ ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በሚከወነው በዚህ መድረክ ላይ ግጥሞች፣ ሙዚቃ፣ ወጎችና የሥዕል ጥበቦች ለታዳሚ እንደሚቀርቡ ታውቋል።
ዝግጅቱ የተለያዩ የጥበብ ዘርፎችን በአንድ መድረክ በማጣመር ለኪነ-ጥበብ አፍቃሪያን ልዩ የደስታ ጊዜን ለመፍጠር የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ነገ ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በሚከወነው በዚህ መድረክ ላይ ግጥሞች፣ ሙዚቃ፣ ወጎችና የሥዕል ጥበቦች ለታዳሚ እንደሚቀርቡ ታውቋል።
ዝግጅቱ የተለያዩ የጥበብ ዘርፎችን በአንድ መድረክ በማጣመር ለኪነ-ጥበብ አፍቃሪያን ልዩ የደስታ ጊዜን ለመፍጠር የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
❤5😴1
🔶ጆኒ ተጋጣሚዉን አሸነፈ
በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያዉ በሆነዉ በድብልቅ ማርሻል አርት ውድድር ጆኒ ተጋጣሚዉን በማሸነፍ የ1 ሚሊዮን ብር ተሸላሚ ሆነ
በኢትዮጵያ የስፖርት ታሪክ አዲስ ምዕራፍ የከፈተዉ እና በርካታ ተመልካቾችን ያስገረመዉ ታሪካዊ የድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ውድድር በስዊት ቦክስ እና በአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አዘጋጅነት በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተካሂዷል።
ዓለም አቀፍ ይዘት ያለው ይህ ስፖርታዊ ዉድድር በዐድዋ ድል መታሰቢያ መዘጋጀቱ አዲስ አበባን በስፖርት ቱሪዝም ረገድ ተመራጭ ከማድረጉም በላይ መዲናዋ የዲፕሎማሲ ማዕከል ብቻ ሳትሆን የተለያዩ ዉድድሮች የሚካሄዱባት የስፖርት ማዕከል መሆኗን በተግባር ያረጋገጠ ነው።
በንቃተ ህሊና እና የጆኒ መካከል በተደረገዉ ብርቱ ፉክክር ጆኒ ተጋጣሚውን በመጀመሪያው ዙር በማሸነፍ የ1ሚሊዮን ብር ከፍተኛ የገንዘብ ሽልማት ተረክቧል።
በመድረኩ ላይ ከዋናው የድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ፍልሚያ በተጨማሪ፣ የቦክስ እና የሞይታይ (Muay Thai) ውድድሮች ተካሂደዋል።
በመርሃ ግብሩ ላይ ታዋቂ አርቲስቶች፣ የቲክቶክ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች እና ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የስፖርት አፍቃሪዎች መታደማቸዉን የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ መረጃ ያመላክታል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያዉ በሆነዉ በድብልቅ ማርሻል አርት ውድድር ጆኒ ተጋጣሚዉን በማሸነፍ የ1 ሚሊዮን ብር ተሸላሚ ሆነ
በኢትዮጵያ የስፖርት ታሪክ አዲስ ምዕራፍ የከፈተዉ እና በርካታ ተመልካቾችን ያስገረመዉ ታሪካዊ የድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ውድድር በስዊት ቦክስ እና በአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አዘጋጅነት በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተካሂዷል።
ዓለም አቀፍ ይዘት ያለው ይህ ስፖርታዊ ዉድድር በዐድዋ ድል መታሰቢያ መዘጋጀቱ አዲስ አበባን በስፖርት ቱሪዝም ረገድ ተመራጭ ከማድረጉም በላይ መዲናዋ የዲፕሎማሲ ማዕከል ብቻ ሳትሆን የተለያዩ ዉድድሮች የሚካሄዱባት የስፖርት ማዕከል መሆኗን በተግባር ያረጋገጠ ነው።
በንቃተ ህሊና እና የጆኒ መካከል በተደረገዉ ብርቱ ፉክክር ጆኒ ተጋጣሚውን በመጀመሪያው ዙር በማሸነፍ የ1ሚሊዮን ብር ከፍተኛ የገንዘብ ሽልማት ተረክቧል።
በመድረኩ ላይ ከዋናው የድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ፍልሚያ በተጨማሪ፣ የቦክስ እና የሞይታይ (Muay Thai) ውድድሮች ተካሂደዋል።
በመርሃ ግብሩ ላይ ታዋቂ አርቲስቶች፣ የቲክቶክ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች እና ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የስፖርት አፍቃሪዎች መታደማቸዉን የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ መረጃ ያመላክታል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
❤9👏4
🔶የፌደራል ፖሊስ እና ቴዲ አፍሮ
በድምጻዊ ቴዲ አፍሮ የቅርብ ሰዎች ላይ ተደርጓል የተባለውን እስርና ክልከላ እንዲሁም የስቱዲዮ ዝርፊያ በተመለከተ ምላሽ የሰጡት የፌዴራል ፖሊስ ሃላፊው መረጃው መሠረተ ቢስና ከእውነት የራቀ ነው ሲሉ አስተባበሉ።
የታዋቂው ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ ኢትዮሪካ የተሰኘ አልበሙን ለህዝብ ይፋ ካደረገ በኃላ በዙሪያው ያሉት ሰዎች ላይ እስር መፈጸሙ እንዲሁም “የፌደራል ፖሊስ የደንብ ልብስ የለበሱ የጸጥታ አካላት የድምፃዊውን ስቲድዮ እቃዎች እና ለህዝብ ጀሮ ያልደረሱ ስራዎቹን ተዘርፈዋል" መባሉን ተከትሎ ጥያቄዎች ቀረበዋል።
ፖሊስም “የፌዴራል ፖሊስ እንዲህ ዓይነት ወንጀል አይሰራም። ሰብዕናውም አይደለም”ምላሹን ሰጥቷል።
ፖሊስ ይህንን ቢልም አርቲስቱ የቅርብ ሰዎች ድርጊቱ እንደተፈፀመ ለዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል። ምክትል ማናጀሩም ታስረዋል በሚል መዘገቡ ይታወሳል።
በፌደራል ፖሊስ የወንጀል መምሪያ ኦፕሬሽን ዋና ሀላፊ ም/ኮሚሽነር ሙሊሳ አብዲሳ ፌደራል ፖሊስ የሚሰራው በህግ እና በህግ ብቻ ነው ብለዋል። በርካታ ኦፕሬሽኖችን እንሰራለን ያሉት ም/ኮሚሽነሩ እዚህ ኦፕሬሽን ውስጥ ከእሱ ጋር የሚገናኙ ነገሮች እኛ ያደረግነው ነገር የለምም ብለዋል።
በተጨማሪም ኮሚሽነሩ አርቲስቱ በአሁኑ ወቅት በቤቱ በሰላም እየኖረ ይገኛል ያሉ ሲሆን በእሱ ላይ የቀረበ ጥቆማም ሆነ የተጀመረ ምንም ዓይነት የወንጀል ምርመራ የለም ብለዋል።
ፌደራል ፖሊስ አክሎም ጉዳዩን “የሳይበር ጦርነት” ሲል የጠራው ሲሆን የተወሰኑ የፖለቲካ ፍላጎት ያላቸው አካላት አርቲስቱን “መጠቀሚያ ለማድረግ” እየሞከሩ መሆኑን ተናግሯል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
በድምጻዊ ቴዲ አፍሮ የቅርብ ሰዎች ላይ ተደርጓል የተባለውን እስርና ክልከላ እንዲሁም የስቱዲዮ ዝርፊያ በተመለከተ ምላሽ የሰጡት የፌዴራል ፖሊስ ሃላፊው መረጃው መሠረተ ቢስና ከእውነት የራቀ ነው ሲሉ አስተባበሉ።
የታዋቂው ድምፃዊ ቴዲ አፍሮ ኢትዮሪካ የተሰኘ አልበሙን ለህዝብ ይፋ ካደረገ በኃላ በዙሪያው ያሉት ሰዎች ላይ እስር መፈጸሙ እንዲሁም “የፌደራል ፖሊስ የደንብ ልብስ የለበሱ የጸጥታ አካላት የድምፃዊውን ስቲድዮ እቃዎች እና ለህዝብ ጀሮ ያልደረሱ ስራዎቹን ተዘርፈዋል" መባሉን ተከትሎ ጥያቄዎች ቀረበዋል።
ፖሊስም “የፌዴራል ፖሊስ እንዲህ ዓይነት ወንጀል አይሰራም። ሰብዕናውም አይደለም”ምላሹን ሰጥቷል።
ፖሊስ ይህንን ቢልም አርቲስቱ የቅርብ ሰዎች ድርጊቱ እንደተፈፀመ ለዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ተናግረዋል። ምክትል ማናጀሩም ታስረዋል በሚል መዘገቡ ይታወሳል።
በፌደራል ፖሊስ የወንጀል መምሪያ ኦፕሬሽን ዋና ሀላፊ ም/ኮሚሽነር ሙሊሳ አብዲሳ ፌደራል ፖሊስ የሚሰራው በህግ እና በህግ ብቻ ነው ብለዋል። በርካታ ኦፕሬሽኖችን እንሰራለን ያሉት ም/ኮሚሽነሩ እዚህ ኦፕሬሽን ውስጥ ከእሱ ጋር የሚገናኙ ነገሮች እኛ ያደረግነው ነገር የለምም ብለዋል።
በተጨማሪም ኮሚሽነሩ አርቲስቱ በአሁኑ ወቅት በቤቱ በሰላም እየኖረ ይገኛል ያሉ ሲሆን በእሱ ላይ የቀረበ ጥቆማም ሆነ የተጀመረ ምንም ዓይነት የወንጀል ምርመራ የለም ብለዋል።
ፌደራል ፖሊስ አክሎም ጉዳዩን “የሳይበር ጦርነት” ሲል የጠራው ሲሆን የተወሰኑ የፖለቲካ ፍላጎት ያላቸው አካላት አርቲስቱን “መጠቀሚያ ለማድረግ” እየሞከሩ መሆኑን ተናግሯል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
👎27❤21😁5
🔶በኢትዮጵያ የኤአይ ሙዚቃ ውድድር ዛሬ ይካሄዳል
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ እና ከእሑድ ኤአይ ጋር በመሆን በሀገራችን የመጀመሪያውን የኤአይ (AI) የሙዚቃ ውድድር አዘጋጅተዋል።
በውድድሩ ከ600 በላይ ተወዳዳሪዎች ሥራዎቻቸውን ያስገቡ ሲሆን ÷ ምርጥ 20ዎቹ በዛሬው ዕለት ይለያሉ።
ይህንን በዓይነቱ ልዩ የሆነ ውድድር እሑድ ከሰዓት ከ9:00 ጀምሮ በፋና ቴሌቪዥን እና በፋና ፕላስ ይተላለፋል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ እና ከእሑድ ኤአይ ጋር በመሆን በሀገራችን የመጀመሪያውን የኤአይ (AI) የሙዚቃ ውድድር አዘጋጅተዋል።
በውድድሩ ከ600 በላይ ተወዳዳሪዎች ሥራዎቻቸውን ያስገቡ ሲሆን ÷ ምርጥ 20ዎቹ በዛሬው ዕለት ይለያሉ።
ይህንን በዓይነቱ ልዩ የሆነ ውድድር እሑድ ከሰዓት ከ9:00 ጀምሮ በፋና ቴሌቪዥን እና በፋና ፕላስ ይተላለፋል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
👎31🤮5❤3👍2🤡2😁1
🔶የ"ያንግ አዲስ ፕሮጄክት" ሙዚቃ ኮንሰርት
አዳዲስና ተስፋ የተጣለባቸውን የሙዚቃ ተሰጥኦዎች የሚያስተዋውቀው (Young Addis Project) የሙዚቃ ዝግጅት ሊካሄድ ነው።
በሙዚቀኛ ለታሪክ ጥላሁን እና በያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ትብብር የተሰናዳው የ"Young Addis Project" የጃዝ ሙዚቃ ዝግጅት ነገ ማክሰኞ ሚያዚያ 20 2018 ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት፣ አሸናፊ ከበደ የኮንሰርት አዳራሽ ይካሄዳል።
ይህ የሙዚቃ መድረክ፤ ጃዝን፣ ዘመናዊ የሙዚቃ ስልቶችን እና ባህላዊ ለዛዎችን ያቀናጁ የቀጥታ የሙዚቃ ትዕይንቶች የሚቀርቡበት ይሆናል። ዝግጅቱ አዳዲስ የሙዚቃ ፈጠራዎችን ለታዳሚ በማስተዋወቅ ረገድ የራሱን አሻራ እንደሚያኖር ይጠበቃል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
አዳዲስና ተስፋ የተጣለባቸውን የሙዚቃ ተሰጥኦዎች የሚያስተዋውቀው (Young Addis Project) የሙዚቃ ዝግጅት ሊካሄድ ነው።
በሙዚቀኛ ለታሪክ ጥላሁን እና በያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ትብብር የተሰናዳው የ"Young Addis Project" የጃዝ ሙዚቃ ዝግጅት ነገ ማክሰኞ ሚያዚያ 20 2018 ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት፣ አሸናፊ ከበደ የኮንሰርት አዳራሽ ይካሄዳል።
ይህ የሙዚቃ መድረክ፤ ጃዝን፣ ዘመናዊ የሙዚቃ ስልቶችን እና ባህላዊ ለዛዎችን ያቀናጁ የቀጥታ የሙዚቃ ትዕይንቶች የሚቀርቡበት ይሆናል። ዝግጅቱ አዳዲስ የሙዚቃ ፈጠራዎችን ለታዳሚ በማስተዋወቅ ረገድ የራሱን አሻራ እንደሚያኖር ይጠበቃል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
❤5
🔶በኢዮብ ኪታባ አውደርዕይ ላይ ውይይት ተዘጋጀ
በገብረክርስቶስ ደስታ ዘመናዊ የሥነ-ጥበብ ሙዚየም ላለፉት ቀናት ለዕይታ ቀርቦ የቆየው የሠዓሊ ኢዮብ ኪታባ "ከጣራ በታች" የተሰኘው የሥዕል አውደ-ርዕይ ማጠቃለያን በማስመልክት ልዩ የውይይት መድረክ መዘጋጀቱ ታወቀ።
ነገ ማክሰኞ ሚያዝያ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 11:30 ጀምሮ በሚካሄደው በዚህ መድረክ ላይ፤ አቶ ሰርፀ ፍሬስብሃት፣ አቶ አገኘሁ አዳነ እና ዶ/ር ጳውሎስ አዕምሮ በመሪ ተጋባዥነት ተገኝተው የመወያያ መነሻ ሃሳቦችን እንደሚያቀርቡ ይጠበቃል። ዝግጅቱ ለአርቲስት በኃይሉ በዛብህ በታላቅ መታሰቢያነት የሚቀርብ መሆኑም ተገልጿል።
ከውይይቱ በተጨማሪ የኪነ-ጥበብ ድምቀት የሚሰጡ ዝግጅቶች የተካተቱ ሲሆን፣ ይታገሱ ጌትነት እና ቸርነት ወልደገብርኤል ሲሳይ የግጥም ሥራዎቻቸውን የሚያቀርቡ ሲሆን ፍራኦል ፍቃዱ ደግሞ በሙዚቃ አቅርቦት መድረኩን እንደሚያደምቁት ታውቋል።
አውደ-ርዕዩ ከተከፈተበት መጋቢት 18 ቀን ጀምሮ መሰል የውይይት መድረኮች እንዲዘጋጁ ሲጠይቁ ለነበሩ የጥበብ ወዳጆችና ፍላጎቱ ላላቸው ታዳሚዎች በሙሉ፤ በዕለቱ በሙዚየሙ ተገኝተው የውይይቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪ ቀርቧል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
በገብረክርስቶስ ደስታ ዘመናዊ የሥነ-ጥበብ ሙዚየም ላለፉት ቀናት ለዕይታ ቀርቦ የቆየው የሠዓሊ ኢዮብ ኪታባ "ከጣራ በታች" የተሰኘው የሥዕል አውደ-ርዕይ ማጠቃለያን በማስመልክት ልዩ የውይይት መድረክ መዘጋጀቱ ታወቀ።
ነገ ማክሰኞ ሚያዝያ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 11:30 ጀምሮ በሚካሄደው በዚህ መድረክ ላይ፤ አቶ ሰርፀ ፍሬስብሃት፣ አቶ አገኘሁ አዳነ እና ዶ/ር ጳውሎስ አዕምሮ በመሪ ተጋባዥነት ተገኝተው የመወያያ መነሻ ሃሳቦችን እንደሚያቀርቡ ይጠበቃል። ዝግጅቱ ለአርቲስት በኃይሉ በዛብህ በታላቅ መታሰቢያነት የሚቀርብ መሆኑም ተገልጿል።
ከውይይቱ በተጨማሪ የኪነ-ጥበብ ድምቀት የሚሰጡ ዝግጅቶች የተካተቱ ሲሆን፣ ይታገሱ ጌትነት እና ቸርነት ወልደገብርኤል ሲሳይ የግጥም ሥራዎቻቸውን የሚያቀርቡ ሲሆን ፍራኦል ፍቃዱ ደግሞ በሙዚቃ አቅርቦት መድረኩን እንደሚያደምቁት ታውቋል።
አውደ-ርዕዩ ከተከፈተበት መጋቢት 18 ቀን ጀምሮ መሰል የውይይት መድረኮች እንዲዘጋጁ ሲጠይቁ ለነበሩ የጥበብ ወዳጆችና ፍላጎቱ ላላቸው ታዳሚዎች በሙሉ፤ በዕለቱ በሙዚየሙ ተገኝተው የውይይቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪ ቀርቧል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
❤4
🔶የዳናዊት መክብብ የባንክ አካውንትና ንብረት ታገደ
ታዋቂዋ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢና የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ ዳናዊት መክብብን ጨምሮ በአምስት ተከሳሾች ላይ ተመስርቶ የሚገኘውን የአጭበርባሪነት ክስ ተከትሎ፣ የንብረትና የባንክ ሂሳብ እግድ መጣሉ ተሰምቷል።
እንደ ኢትዮጲካንሊንክ ዘገባ፣ ዳናዊት መክብብና ሌሎች አራት ግለሰቦች የተከሰሱት "ወደ ውጭ ሀገር እንልካችኋለን" በሚል ከ13 ከሳሾች እያንዳንዳቸው 437 ሺህ ብር ተቀብለው ....ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/275
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ታዋቂዋ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢና የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ ዳናዊት መክብብን ጨምሮ በአምስት ተከሳሾች ላይ ተመስርቶ የሚገኘውን የአጭበርባሪነት ክስ ተከትሎ፣ የንብረትና የባንክ ሂሳብ እግድ መጣሉ ተሰምቷል።
እንደ ኢትዮጲካንሊንክ ዘገባ፣ ዳናዊት መክብብና ሌሎች አራት ግለሰቦች የተከሰሱት "ወደ ውጭ ሀገር እንልካችኋለን" በሚል ከ13 ከሳሾች እያንዳንዳቸው 437 ሺህ ብር ተቀብለው ....ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/275
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
🙊8👏2😱2
🔶ሰይፉ ፋንታሁን በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ
ዝነኛው የሚዲያ ሰው ሰይፉ ፋንታሁን እንግዳ የሆነበት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባህል ማዕከል የኪነ-ጥበብ መርሃ ግብር ምሽት በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ረቡዕ ሚያዝያ 21 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በዕለቱም ታዋቂው ሰይፉ ፋንታሁን "ታዲያስ ሰይፉ" የክብር እንግዳ ሆኖ በመገኘት ሙያዊ ልምዱን ያካፍላል።
ከቀኑ 11: 30 ጀምሮ ግጥም፣ወግ፣ሙዚቃና ሞኖሎግ ተሰናድቶ እየጠበቃችሁ ነው።
በአሁን ሰዓት የዩኒቨርስቲው ተማሪ ያልሆናችሁ እና ፕሮግራሙ ላይ መታደም የምትፈልጉ የስነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን በመሉ መግቢያው በ5ተኛ በር በኩል ነው ተብላችኋል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
ዝነኛው የሚዲያ ሰው ሰይፉ ፋንታሁን እንግዳ የሆነበት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባህል ማዕከል የኪነ-ጥበብ መርሃ ግብር ምሽት በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ረቡዕ ሚያዝያ 21 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በዕለቱም ታዋቂው ሰይፉ ፋንታሁን "ታዲያስ ሰይፉ" የክብር እንግዳ ሆኖ በመገኘት ሙያዊ ልምዱን ያካፍላል።
ከቀኑ 11: 30 ጀምሮ ግጥም፣ወግ፣ሙዚቃና ሞኖሎግ ተሰናድቶ እየጠበቃችሁ ነው።
በአሁን ሰዓት የዩኒቨርስቲው ተማሪ ያልሆናችሁ እና ፕሮግራሙ ላይ መታደም የምትፈልጉ የስነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን በመሉ መግቢያው በ5ተኛ በር በኩል ነው ተብላችኋል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
❤19👍2
🔶የሰንዳፋ በኬ ድምቀት ቱአር ኤን ሰለሞን ሆቴል
በሰንዳፋ በኬ ከተማ በዘመናዊ መልኩ ተገንብቶ አገልግሎት መስጠት የጀመረው ቱአር ኤን ሰለሞን ሆቴል ስራ ከጀመረ አንስቶ የብዙዎችን ተወዳጅነት እያገኘ መሆኑ ተነገረ።
ሆቴሉ ለከተማዋ አዲስ ገጽታ ከመስጠቱም ባለፈ፣ ለአካባቢው ነዋሪዎችና ለጎብኚዎች ተመራጭ የመዝናኛ ማዕከል እየሆነ መጥቷል።
ሆቴሉ የብዙዎችን ልብ ለማሸነፍ የቻለባቸው ዋና ዋና ምክንያቶች፦
የከተማዋን ውበት በጨመረ መልኩ የተገነባው የሆቴሉ ህንፃና የውስጥ ማስጌጫ ለደንበኞች ምቾትን የሚሰጥ ነው።
የምግብ፣ የመጠጥና የማረፊያ ክፍሎች አገልግሎት በከፍተኛ ጥራትና በዘመናዊ መስተንግዶ የታጀበ መሆኑ ተገልጿል።
ከከተማዋ ጫጫታ ወጣ ብሎ ለዕረፍትና ለተለያዩ ፕሮግራሞች (ለሠርግ፣ ለስብሰባና ለልደት) ምቹ መሆኑ ተመራጭነቱን ከፍ አድርጎታል።
ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ብርሐን መሥመር የሚጓዝ ተጓዥ ቱ አር ኤን ሰለሞን ሆቴል አረፍ እያለ እየተዝናና መሄዱ ሆቴሉ ምቾት ፈጥሯል።
ይህ ሆቴል በሰንዳፋ በኬ እያሳየ ያለው ስኬት፣ ሌሎች አልሚዎችም በአካባቢው መሰል ኢንቨስትመንቶች ላይ እንዲሰማሩ መንገድ የሚከፍት መሆኑ ተመልክቷል። ሆቴሉ በቀጣይም የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት የከተማዋ ዋነኛ መለያ ሆኖ እንደሚቀጥል ይጠበቃል።
2 rn solomon hotel and spa
የተለያዩ ሰርቪሶችን በመስጠት ይታወቃል
5 አይነት ሩሞች አላቸው።ሁሉም ሩሞች ላይ ቁርስ ፖኬጅ ሲኖር ስዊት ሩም ላይ ደሞ እስቲም እና ሳውናንም ያካትታል።እስከ 300 ሰው መያዝ የሚችል የስብሰባ አዳራሽ እና ሚኒ አዳራሽም አለው።
በሰንዳፋ በኬ ከተማ በዘመናዊ መልኩ ተገንብቶ አገልግሎት መስጠት የጀመረው ቱአር ኤን ሰለሞን ሆቴል ስራ ከጀመረ አንስቶ የብዙዎችን ተወዳጅነት እያገኘ መሆኑ ተነገረ።
ሆቴሉ ለከተማዋ አዲስ ገጽታ ከመስጠቱም ባለፈ፣ ለአካባቢው ነዋሪዎችና ለጎብኚዎች ተመራጭ የመዝናኛ ማዕከል እየሆነ መጥቷል።
ሆቴሉ የብዙዎችን ልብ ለማሸነፍ የቻለባቸው ዋና ዋና ምክንያቶች፦
የከተማዋን ውበት በጨመረ መልኩ የተገነባው የሆቴሉ ህንፃና የውስጥ ማስጌጫ ለደንበኞች ምቾትን የሚሰጥ ነው።
የምግብ፣ የመጠጥና የማረፊያ ክፍሎች አገልግሎት በከፍተኛ ጥራትና በዘመናዊ መስተንግዶ የታጀበ መሆኑ ተገልጿል።
ከከተማዋ ጫጫታ ወጣ ብሎ ለዕረፍትና ለተለያዩ ፕሮግራሞች (ለሠርግ፣ ለስብሰባና ለልደት) ምቹ መሆኑ ተመራጭነቱን ከፍ አድርጎታል።
ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ብርሐን መሥመር የሚጓዝ ተጓዥ ቱ አር ኤን ሰለሞን ሆቴል አረፍ እያለ እየተዝናና መሄዱ ሆቴሉ ምቾት ፈጥሯል።
ይህ ሆቴል በሰንዳፋ በኬ እያሳየ ያለው ስኬት፣ ሌሎች አልሚዎችም በአካባቢው መሰል ኢንቨስትመንቶች ላይ እንዲሰማሩ መንገድ የሚከፍት መሆኑ ተመልክቷል። ሆቴሉ በቀጣይም የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት የከተማዋ ዋነኛ መለያ ሆኖ እንደሚቀጥል ይጠበቃል።
2 rn solomon hotel and spa
የተለያዩ ሰርቪሶችን በመስጠት ይታወቃል
5 አይነት ሩሞች አላቸው።ሁሉም ሩሞች ላይ ቁርስ ፖኬጅ ሲኖር ስዊት ሩም ላይ ደሞ እስቲም እና ሳውናንም ያካትታል።እስከ 300 ሰው መያዝ የሚችል የስብሰባ አዳራሽ እና ሚኒ አዳራሽም አለው።
👍13❤3👎1
🔶"ንጉስ ዳግማይ ንጉስ" አልበም
የድምጻዊ ፀጋዘአብ ገ/ሥላሴ "ንጉስ ዳግማይ ንጉስ" የተሰኘው አልበም የፊታችን ሀሙስ ሚያዝያ 22 /2018 ይለቀቃል።
"ንጉስ ዳግማይ ንጉስ" የድምጻዊው 4ተኛ የሙዚቃ አልበም ሲሆን 12 ትራኮችን የያዘ እንዲሁም በፍቅርና ባህል ላይ ያተኮረ ነው ተብሏል::
በአልበሙ ውስጥ የሚገኙትን 12 ሙዚቃዎች ግጥምና ዜማ የሰራው እራሱ ፀጋዘአብ ገ/ስላሴ እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን አንዱ ሙዚቃ ግን የህዝብ ነው ተብሏል::
ይህ በርካታ በሀገራችን የሚገኙ የትግርኛ የሙዚቃ ባለሙያዎችን ያሳተፈውና የማኀበራዊ ፣የፍቅርና የባህል ጉዳዮችን የሚያነሳው የሙዚቃ አልበም ለአድማጮች በራሱ በፀጋዘአብ ገ/ስላሴ ናዶና በተሰኘው በዩቱብ ቻናል እንደሚለቀቅና በሌሎች አለም አቀፍ የዲጂታል መተግበሪያዎችም ለአድማጭ እንደሚደርስ ተገልጿል
የድምፃዊ ፀጋዘአብ ገ/ስላሴ የሙዚቃ አልበም ከ3.5 ሚሊየን ብር በላይ የፈጀና 12 ትራኮችን የያዘ ሲሆን ስራውን ሰርቶ ለማጠናቀቅም 2 ዓመታትን መውሰዱ ተነግሯል፡፡
ድምጻዊ ፀጋዘአብ ገ/ስላሴ ከዚህ ቀደም "እምበይተይ” በሚል ዜማ ተወዳጅነትን ያተረፈ ሙዚቀኛ ነው
መርሀግብሩን ኤርሚ ኤቨንት ከዳይናሚክ ኢንተርቴይመንት ጋር በመተባበር እንዳዘጋጀው ተነግሯል::
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
የድምጻዊ ፀጋዘአብ ገ/ሥላሴ "ንጉስ ዳግማይ ንጉስ" የተሰኘው አልበም የፊታችን ሀሙስ ሚያዝያ 22 /2018 ይለቀቃል።
"ንጉስ ዳግማይ ንጉስ" የድምጻዊው 4ተኛ የሙዚቃ አልበም ሲሆን 12 ትራኮችን የያዘ እንዲሁም በፍቅርና ባህል ላይ ያተኮረ ነው ተብሏል::
በአልበሙ ውስጥ የሚገኙትን 12 ሙዚቃዎች ግጥምና ዜማ የሰራው እራሱ ፀጋዘአብ ገ/ስላሴ እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን አንዱ ሙዚቃ ግን የህዝብ ነው ተብሏል::
ይህ በርካታ በሀገራችን የሚገኙ የትግርኛ የሙዚቃ ባለሙያዎችን ያሳተፈውና የማኀበራዊ ፣የፍቅርና የባህል ጉዳዮችን የሚያነሳው የሙዚቃ አልበም ለአድማጮች በራሱ በፀጋዘአብ ገ/ስላሴ ናዶና በተሰኘው በዩቱብ ቻናል እንደሚለቀቅና በሌሎች አለም አቀፍ የዲጂታል መተግበሪያዎችም ለአድማጭ እንደሚደርስ ተገልጿል
የድምፃዊ ፀጋዘአብ ገ/ስላሴ የሙዚቃ አልበም ከ3.5 ሚሊየን ብር በላይ የፈጀና 12 ትራኮችን የያዘ ሲሆን ስራውን ሰርቶ ለማጠናቀቅም 2 ዓመታትን መውሰዱ ተነግሯል፡፡
ድምጻዊ ፀጋዘአብ ገ/ስላሴ ከዚህ ቀደም "እምበይተይ” በሚል ዜማ ተወዳጅነትን ያተረፈ ሙዚቀኛ ነው
መርሀግብሩን ኤርሚ ኤቨንት ከዳይናሚክ ኢንተርቴይመንት ጋር በመተባበር እንዳዘጋጀው ተነግሯል::
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
❤4👍2
🔶ኢትዮጵያ ከ98 ቢሊዮን ብር በላይ ተዘረፈች
ታዋቂ አርቲስቶችና ከፍተኛ ባለሥልጣናት ከ98 ቢሊዮን ብር በላይ መዝረፋቸው በኦዲት ምርመራ መረጋገጡ ተነገረ
በ2018 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት በአገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ሙስና የፈጸሙ ከፍተኛ ባለሥልጣናትና ታዋቂነታቸውን ተጠቅመው ኅብረተሰቡን የዘረፉ አርቲስቶች 78 ቢሊዮን ብርና 134 ሚሊዮን ዶላር ወይም በወቅቱ ሕጋዊ የባንክ ምንዛሪ ከ98 ቢሊዮን ብር በላይ ጉዳት ማድረሳቸው (ኅብረተሰቡን መዝረፋቸው)በኦዲት ምርመራ
መረጋገጡን፣ የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ይህን ያስታወቀው የ2018 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሚያዝያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ሲያቀርብ ነው፡፡
ፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ኦፕሬሽን መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር፣ ኮሚሽነር ሙሊሳ አብዲሳ፣ ወንጀል ነክ የሆኑ ምርመራዎች ላይ የሙስና ምርመራ ወንጀሎች እንዴት እንደሚፈጽሙ ሲያብራሩ፣ ሙስና በባህሪው እጅግ ውስብስና ድርጊት ፈጻሚው በረቀቀ መልኩ የሚፈጽመው በመሆኑ፣ ይህንን በማስረጃ ማረጋገጥ በጣም አስቸጋሪ ነው፡፡
የሙስና ወንጀል ፈጻሚው ከራስ አርቆ ውጭ አገሮች ድረስ ንብረት የሚያሸሽና የሚያከማች በመሆኑ፣ እነዚህን ማውጣት ከባድ በመሆኑ ልዩ ሥርዓቶችን በመዘርጋት፣ ከሌሎች ተቋማት ጋር ትብብር ማድረግንና የኦዲት ውጤቶችን የሚጠይቅ ሥራ ነው ብለዋል፡፡
ዘገባው የሪፖርተር ጋዜጣ ነው።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ታዋቂ አርቲስቶችና ከፍተኛ ባለሥልጣናት ከ98 ቢሊዮን ብር በላይ መዝረፋቸው በኦዲት ምርመራ መረጋገጡ ተነገረ
በ2018 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት በአገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ሙስና የፈጸሙ ከፍተኛ ባለሥልጣናትና ታዋቂነታቸውን ተጠቅመው ኅብረተሰቡን የዘረፉ አርቲስቶች 78 ቢሊዮን ብርና 134 ሚሊዮን ዶላር ወይም በወቅቱ ሕጋዊ የባንክ ምንዛሪ ከ98 ቢሊዮን ብር በላይ ጉዳት ማድረሳቸው (ኅብረተሰቡን መዝረፋቸው)በኦዲት ምርመራ
መረጋገጡን፣ የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ይህን ያስታወቀው የ2018 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሚያዝያ 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ሲያቀርብ ነው፡፡
ፌዴራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ኦፕሬሽን መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር፣ ኮሚሽነር ሙሊሳ አብዲሳ፣ ወንጀል ነክ የሆኑ ምርመራዎች ላይ የሙስና ምርመራ ወንጀሎች እንዴት እንደሚፈጽሙ ሲያብራሩ፣ ሙስና በባህሪው እጅግ ውስብስና ድርጊት ፈጻሚው በረቀቀ መልኩ የሚፈጽመው በመሆኑ፣ ይህንን በማስረጃ ማረጋገጥ በጣም አስቸጋሪ ነው፡፡
የሙስና ወንጀል ፈጻሚው ከራስ አርቆ ውጭ አገሮች ድረስ ንብረት የሚያሸሽና የሚያከማች በመሆኑ፣ እነዚህን ማውጣት ከባድ በመሆኑ ልዩ ሥርዓቶችን በመዘርጋት፣ ከሌሎች ተቋማት ጋር ትብብር ማድረግንና የኦዲት ውጤቶችን የሚጠይቅ ሥራ ነው ብለዋል፡፡
ዘገባው የሪፖርተር ጋዜጣ ነው።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
😱16❤14😁3👍2😭2🥰1