🔶ኮሜዲያን ፍልፍሉ ድንገተኛ ህመም ገጠመው
ኮሜዲያን ፍልፍሉ በድንገት በገጠመው የስትሮክ (Stroke) ህመም ምክንያት በአሁኑ ወቅት በህክምና ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ።
ኮሜዲያኑ ከህመሙ ጋር በተያያዘ በሰጠው ቃልመጠየቅ፣ በአሁኑ ወቅት የመቀመጥና የመቆም ችግር እንዳጋጠመውና በሰውነቱ ላይ የመዛነፍ ስሜት እንደሚሰማው ገልጿል።
"ብድግ ስል ወደ አንድ ጎን ነው የማደላው፣ ወዴት እንደምሄድ አላውቅም" ሲል የገጠመውን የጤና እክል አስረድቷል።
ኮሜዲያን ፍልፍሉ በአሁኑ ወቅት መራመድ ባይችልም፣ በለመደው የቀልድና የጨዋታ ለዛው ዙሪያውን ያሉ ሰዎችንና የህክምና ባለሙያዎችን እያዝናና ይገኛል።
ስለ ጤና ሁኔታው ሲያስረዳም "እግዚአብሔር ይመስገን፣ ጠንክሬ ነው ያለሁት፤ በራሴ ግፊት እነሳለሁ" በማለት ተስፋውን ገልጿል።
በመጨረሻም ኮሜዲያኑ ለአክሱም ሆስፒታል ሰራተኞች፣ ለታሜ ኮሚኒኬሽን እና ለቤተሰቦቹ ምስጋናውን ያቀረበ ሲሆን፤ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብና ለልጆቹ የመልካም በዓል ምኞቱን አስተላልፏል።
በአሁኑ ወቅትም የቅርብ ጓደኞቹና የሙያ ባልደረቦቹ አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል እያደረጉለት እንደሚገኝ ታውቋል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
ኮሜዲያን ፍልፍሉ በድንገት በገጠመው የስትሮክ (Stroke) ህመም ምክንያት በአሁኑ ወቅት በህክምና ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ።
ኮሜዲያኑ ከህመሙ ጋር በተያያዘ በሰጠው ቃልመጠየቅ፣ በአሁኑ ወቅት የመቀመጥና የመቆም ችግር እንዳጋጠመውና በሰውነቱ ላይ የመዛነፍ ስሜት እንደሚሰማው ገልጿል።
"ብድግ ስል ወደ አንድ ጎን ነው የማደላው፣ ወዴት እንደምሄድ አላውቅም" ሲል የገጠመውን የጤና እክል አስረድቷል።
ኮሜዲያን ፍልፍሉ በአሁኑ ወቅት መራመድ ባይችልም፣ በለመደው የቀልድና የጨዋታ ለዛው ዙሪያውን ያሉ ሰዎችንና የህክምና ባለሙያዎችን እያዝናና ይገኛል።
ስለ ጤና ሁኔታው ሲያስረዳም "እግዚአብሔር ይመስገን፣ ጠንክሬ ነው ያለሁት፤ በራሴ ግፊት እነሳለሁ" በማለት ተስፋውን ገልጿል።
በመጨረሻም ኮሜዲያኑ ለአክሱም ሆስፒታል ሰራተኞች፣ ለታሜ ኮሚኒኬሽን እና ለቤተሰቦቹ ምስጋናውን ያቀረበ ሲሆን፤ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብና ለልጆቹ የመልካም በዓል ምኞቱን አስተላልፏል።
በአሁኑ ወቅትም የቅርብ ጓደኞቹና የሙያ ባልደረቦቹ አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል እያደረጉለት እንደሚገኝ ታውቋል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
❤14😭7🕊1
🔶የኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር የ2027ቱን የዓለም አቀፍ ስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር (AIPS) አመታዊ ጉባኤን ለማዘጋጀት ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት አገኝቷል።
ኢትዮጵያ በምታዘጋጀው በዚህ ጉባኤ ላይ :-
- ከ100 ሀገራት በላይ የተውጣጡ ተሳታፊ ጋዜጠኞች ይመጣሉ
- የተለያዩ አለም አቀፍ የስፖርት ተቋማት መሪዎች ይሳተፋሉ
- የአለም "ምርጥ የስፖርት ጋዜጠኝነት አመታዊ የሽልማት ፕሮግራም" ይካሄዳል
- የAIPS Young Reporters ስልጠና ይካሄዳል።
ይህ አለምአቀፍ ኹነት ከስፖርት ዘገባ ባለፈ ለኢትዮጵያ ስፖርት ዲፕሎማሲ፣ ኢኮኖሚ እና ገጽታ ግንባታ ከፍተኛ ፋይዳም እንደሚኖረው ይታመናል።
ይህ ጉባኤ ኢትዮጵያ "የስፖርት ቤተሰቡን" በአንድ ጣሪያ ስር በመሰብሰብ በስፖርቱ ዓለም ያላትን ስም የምታድስበት ትልቅ መድረክ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
©️ቲክቫ ስፖርት
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
ኢትዮጵያ በምታዘጋጀው በዚህ ጉባኤ ላይ :-
- ከ100 ሀገራት በላይ የተውጣጡ ተሳታፊ ጋዜጠኞች ይመጣሉ
- የተለያዩ አለም አቀፍ የስፖርት ተቋማት መሪዎች ይሳተፋሉ
- የአለም "ምርጥ የስፖርት ጋዜጠኝነት አመታዊ የሽልማት ፕሮግራም" ይካሄዳል
- የAIPS Young Reporters ስልጠና ይካሄዳል።
ይህ አለምአቀፍ ኹነት ከስፖርት ዘገባ ባለፈ ለኢትዮጵያ ስፖርት ዲፕሎማሲ፣ ኢኮኖሚ እና ገጽታ ግንባታ ከፍተኛ ፋይዳም እንደሚኖረው ይታመናል።
ይህ ጉባኤ ኢትዮጵያ "የስፖርት ቤተሰቡን" በአንድ ጣሪያ ስር በመሰብሰብ በስፖርቱ ዓለም ያላትን ስም የምታድስበት ትልቅ መድረክ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
©️ቲክቫ ስፖርት
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
❤10✍2💯1
📌ቃና ቲቪ ማስታወቂያ አውጥቷል
ቃና ቴሌቪዥን በድምፅ እና በምስል ትወና ዘርፍ የባለሙያዎች የቅጥር ምርመራ (Audition) መጥራቱን አስታወቀ።
ጣቢያው ባወጣው መረጃ መሠረት፣ ቀደም ሲል በድርጅቱ ውስጥ ለመስራት ፍላጎት ኖሯቸው ጥያቄ ሲያቀርቡ ለነበሩና አዳዲስ ተሰጥኦ ላላቸው ባለሙያዎች በድምፅ እና በምስል ትወና ዘርፎች ተሳትፎ እንዲያደርጉ ዕድል አመቻችቷል።
በዚህ የሙያ ምርመራ ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ አመልካቾች ከነገ ሚያዝያ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ ...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/247
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ቃና ቴሌቪዥን በድምፅ እና በምስል ትወና ዘርፍ የባለሙያዎች የቅጥር ምርመራ (Audition) መጥራቱን አስታወቀ።
ጣቢያው ባወጣው መረጃ መሠረት፣ ቀደም ሲል በድርጅቱ ውስጥ ለመስራት ፍላጎት ኖሯቸው ጥያቄ ሲያቀርቡ ለነበሩና አዳዲስ ተሰጥኦ ላላቸው ባለሙያዎች በድምፅ እና በምስል ትወና ዘርፎች ተሳትፎ እንዲያደርጉ ዕድል አመቻችቷል።
በዚህ የሙያ ምርመራ ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ አመልካቾች ከነገ ሚያዝያ 7 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ ...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/247
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
❤12👏1
🔶ቴዲ አፍሮ በደቂቃዎች ውስጥ ሪከርድ ሰበረ
የድምጻዊ ቴዲ አፍሮ "አቶሪካ" አልበም በተለቀቀ በደቂቃዎች ውስጥ በዩቲዩብ በቀጥታ ስርጭት ከ114 ሺ በላይ ሰዎች በቀጥታ ስርጭት እየሰማሁ ነው።
ኖር ሬድዮ ባለው መረጃ መሠረት በዩቲዩብ ላይ በዚህ መጠን (ከመቶ ሺ በላይ) ሰዎች በቀጥታ ስርጭት አንድን ስራ ሲከታተሉ ይህ የመጀመሪያ ነው። በቴዲም ሪከርድ ተሰብሯል ።
ከዚህ ቀደም አርትስ ቴሌቪዥን የቲክቶክ ክሬቲቭ አዋርድ የቀጥታ ስርጭትን ሲያተላለፍ ከ70 ሺ በላይ ሰዎች በቀጥታ እንደተመለከቱ ይታወሳል።
በዚህ ሰዓት ቴዲ አፍሮ "ጀንበር"፣ "ስማ ራሴ"፣ "መርከብ"የተሰኙ ሙዚቃዎችን እያስደመጠ ይገኛል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
የድምጻዊ ቴዲ አፍሮ "አቶሪካ" አልበም በተለቀቀ በደቂቃዎች ውስጥ በዩቲዩብ በቀጥታ ስርጭት ከ114 ሺ በላይ ሰዎች በቀጥታ ስርጭት እየሰማሁ ነው።
ኖር ሬድዮ ባለው መረጃ መሠረት በዩቲዩብ ላይ በዚህ መጠን (ከመቶ ሺ በላይ) ሰዎች በቀጥታ ስርጭት አንድን ስራ ሲከታተሉ ይህ የመጀመሪያ ነው። በቴዲም ሪከርድ ተሰብሯል ።
ከዚህ ቀደም አርትስ ቴሌቪዥን የቲክቶክ ክሬቲቭ አዋርድ የቀጥታ ስርጭትን ሲያተላለፍ ከ70 ሺ በላይ ሰዎች በቀጥታ እንደተመለከቱ ይታወሳል።
በዚህ ሰዓት ቴዲ አፍሮ "ጀንበር"፣ "ስማ ራሴ"፣ "መርከብ"የተሰኙ ሙዚቃዎችን እያስደመጠ ይገኛል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
❤44👎1👏1
🔶የቴዲ አፍሮ አልበም መታሰቢያነት
የቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ስድስተኛ የሙዚቃ አልበም "ኢቶሪካ" ዛሬ ሚያዚያ 8 ቀን 2018 ዓ.ም (8/8/2018) በይፋ ተለቋል።
ድምፃዊው ይህንን አዲስ ስራውን በሀገሪቱ በተለያዩ ጊዜያት በማንነታቸው ምክንያት ጥቃት ለደረሰባቸው እና ለተፈናቀሉ ንጹሀን ኢትዮጵያውያን መታሰቢያ እንዲሆን አበርክቶታል።
ቴዲ አፍሮ ከአዲሱ አልበሙ ሽፋን ጋር ባጋራው ይፋዊ መልዕክት ላይ እንዳሰፈረው፣ አልበሙን ግፍ ለደረሰባቸው ወገኖች መጽናኛ እና መታሰቢያ እንዲሆን አስቧል።
የጥበብ ሰው በአልበሙ ማስተዋወቂያ ላይ ባሰፈረው መልዕክት፤ "ይህ ሙዚቃ በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች በማንነታቸው ብቻ ተለይተው በግፍ ለተገደሉ ንፁሀን ወገኖቻችን እና እንዲሁም ከቀያቸው ለተፈናቀሉ የአካል እና የስነ-ልቦና ጉዳት ለደረሰባቸው ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን በሙሉ መታሰቢያ ይሁንልኝ" በማለት ጥልቅ የሆነ ሀዘኑን እና አጋርነቱን ገልጿል።
ይህ "ኢቶሪካ" የተሰኘው እና ጥቁር አፍሪካዊነትን በሚያጎላ አርማ (ሎጎ) ያሸበረቀው ስድስተኛው አልበም፣ የህዝብን የልብ ትርታ በማዳመጥ እና ወቅታዊ ሀገራዊ ስሜቶችን በዜማ በማዋዛት የሚታወቀው ቴዲ አፍሮ ዳግም ወደ ሙዚቃው መድረክ የደመቀበት ትልቅ ስራ ነው። የጥበብ ሰውን መልእክት ተከትሎም በርካታ አድናቂዎቹ ለሰብአዊነት ያለውን ተቆርቋሪነት በማድነቅ ላይ ይገኛሉ።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
የቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ስድስተኛ የሙዚቃ አልበም "ኢቶሪካ" ዛሬ ሚያዚያ 8 ቀን 2018 ዓ.ም (8/8/2018) በይፋ ተለቋል።
ድምፃዊው ይህንን አዲስ ስራውን በሀገሪቱ በተለያዩ ጊዜያት በማንነታቸው ምክንያት ጥቃት ለደረሰባቸው እና ለተፈናቀሉ ንጹሀን ኢትዮጵያውያን መታሰቢያ እንዲሆን አበርክቶታል።
ቴዲ አፍሮ ከአዲሱ አልበሙ ሽፋን ጋር ባጋራው ይፋዊ መልዕክት ላይ እንዳሰፈረው፣ አልበሙን ግፍ ለደረሰባቸው ወገኖች መጽናኛ እና መታሰቢያ እንዲሆን አስቧል።
የጥበብ ሰው በአልበሙ ማስተዋወቂያ ላይ ባሰፈረው መልዕክት፤ "ይህ ሙዚቃ በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች በማንነታቸው ብቻ ተለይተው በግፍ ለተገደሉ ንፁሀን ወገኖቻችን እና እንዲሁም ከቀያቸው ለተፈናቀሉ የአካል እና የስነ-ልቦና ጉዳት ለደረሰባቸው ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን በሙሉ መታሰቢያ ይሁንልኝ" በማለት ጥልቅ የሆነ ሀዘኑን እና አጋርነቱን ገልጿል።
ይህ "ኢቶሪካ" የተሰኘው እና ጥቁር አፍሪካዊነትን በሚያጎላ አርማ (ሎጎ) ያሸበረቀው ስድስተኛው አልበም፣ የህዝብን የልብ ትርታ በማዳመጥ እና ወቅታዊ ሀገራዊ ስሜቶችን በዜማ በማዋዛት የሚታወቀው ቴዲ አፍሮ ዳግም ወደ ሙዚቃው መድረክ የደመቀበት ትልቅ ስራ ነው። የጥበብ ሰውን መልእክት ተከትሎም በርካታ አድናቂዎቹ ለሰብአዊነት ያለውን ተቆርቋሪነት በማድነቅ ላይ ይገኛሉ።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
❤42🥰3👏2
🔶የቴዲ አፍሮ "ዳስ ጣል" የተሰኘ ሙዚቃው ማኅበራዊ ሚዲያውን አጥለቅልቆታል
የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ስድስተኛ ስቱዲዮ አልበም "ኢቶሪካ" ዛሬ ሚያዚያ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 8:00 ሰዓት ላይ በይፋ ለሕዝብ ተለቋል።
አልበሙ በተለቀቀ ጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ በውስጡ ካካተታቸው የሙዚቃ ሥራዎች መካከል "ዳስ ጣል" የተሰኘው ሙዚቃ በበርካታ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኗል።
ሙዚቃው በተለይ በማኅበራዊ ትስስር ገጾች ላይ በስፋት እየተጋራ ሲሆን፣ በርካታ አድማጮችም ሥራው ስሜትን የሚነካና ጥልቅ መልዕክት ያዘለ መሆኑን እየገለጹ ይገኛሉ።
ኖር ሬድዮ እንደተመለከተው ከሆነ ሙዚቃውን ካደመጡ ታዳሚዎች መካከል የተወሰኑት "ሥራው እጅግ ልብ የሚነካና ውስጣዊ ሕመምን የሚፈነቅል ነው" ሲሉ አስተያየታቸውን እየሰጡ ነው።
አንድ አስተያየት ሰጪ "ዳስ ጣል አስለቅሶኛል፤ ውስጤን አንድዶታል የማይፈነቅለው ሕመም የለም፣ ከአዕምሮ በላይ ነው" ሲል ለሙዚቃው ያለውን አድናቆት ገልጿል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ስድስተኛ ስቱዲዮ አልበም "ኢቶሪካ" ዛሬ ሚያዚያ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 8:00 ሰዓት ላይ በይፋ ለሕዝብ ተለቋል።
አልበሙ በተለቀቀ ጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ በውስጡ ካካተታቸው የሙዚቃ ሥራዎች መካከል "ዳስ ጣል" የተሰኘው ሙዚቃ በበርካታ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ከፍተኛ መነጋገሪያ ሆኗል።
ሙዚቃው በተለይ በማኅበራዊ ትስስር ገጾች ላይ በስፋት እየተጋራ ሲሆን፣ በርካታ አድማጮችም ሥራው ስሜትን የሚነካና ጥልቅ መልዕክት ያዘለ መሆኑን እየገለጹ ይገኛሉ።
ኖር ሬድዮ እንደተመለከተው ከሆነ ሙዚቃውን ካደመጡ ታዳሚዎች መካከል የተወሰኑት "ሥራው እጅግ ልብ የሚነካና ውስጣዊ ሕመምን የሚፈነቅል ነው" ሲሉ አስተያየታቸውን እየሰጡ ነው።
አንድ አስተያየት ሰጪ "ዳስ ጣል አስለቅሶኛል፤ ውስጤን አንድዶታል የማይፈነቅለው ሕመም የለም፣ ከአዕምሮ በላይ ነው" ሲል ለሙዚቃው ያለውን አድናቆት ገልጿል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
❤33🤣6😭2
🔶የቴዲ አፍሮ “ጀምበር” የተሰኘው ሙዚቃ በጥቂት ጊዜ ውስጥ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ዕይታዎችን አገኘ
የቴዲ አፍሮ ኢቶሪካ አልበም ውስጥ የተካተተው ይህ “ጀምበር” የተሰኘው ሙዚቃ ከሦስት ሰዓታት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ከአንድ ሚሊዮን ሁለት መቶ ሺ በላይ ዕይታዎችን አግኝቷል።
“ጀምበር” የተሰኘው ሙዚቃ የሚጀምረው “እርፎ መረባ” በሚል “በወሎና አካባቢው እናቶች በሚመርቁበት” ስልት ሲሆን በውስጡ ደግሞ የተለያዩ ድምጾችን አካትቷል።
እነርሱም በኪነ ጥበብ ባለሙያዋ ዓለምጸሃይ ወዳጆ የተደረሰው “ጸሃዬ ደመቀች”፣ የክፍሌ አቦቸር “ኢትዮጵያ ትቅደም” መዝሙሮችንና የቀዳማዊ አጼ ሃይለ ሥላሴን ድምጾች ዋና ዋና ዎናዎቹ ናቸው። ይዘቱም ስለኢትዮጵያ ነው።
ይህ 18 ሙዚቃዎችን የያዘው አልበም ከ“ጀምበር” በተጨማሪ በጉራጊኛ ስልት የተሰራው “ስምምነን፤ የአዛ እምባ፤ ኢቶሪካ፤ ዳስ ጣል/አንሳው” የተሰኙት ሙዚቃዎች ግጥም ይዘትም ሀገር ላይ ያጠነጠኑ ናቸው።
የቴዲ አፍሮ አልበም ልክ በተለቀቀበት አፍታ በመቶሺዎች የሚቆጠሩ ተከታታዮች በቀጥታ ስርጭት የተከታተሉት ሲሆን አልበሙ ሙሉው ተደምጦ እስከሚያልቅ ድረስም ‛ሰብስክራይብ’ ያደረጉት ሰዎች ቁጥር በመቶሺዎች በፍጥነት ጨምሮ ቢያንስ ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ 1.7 ሚሊዮን ደርሷል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
የቴዲ አፍሮ ኢቶሪካ አልበም ውስጥ የተካተተው ይህ “ጀምበር” የተሰኘው ሙዚቃ ከሦስት ሰዓታት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ከአንድ ሚሊዮን ሁለት መቶ ሺ በላይ ዕይታዎችን አግኝቷል።
“ጀምበር” የተሰኘው ሙዚቃ የሚጀምረው “እርፎ መረባ” በሚል “በወሎና አካባቢው እናቶች በሚመርቁበት” ስልት ሲሆን በውስጡ ደግሞ የተለያዩ ድምጾችን አካትቷል።
እነርሱም በኪነ ጥበብ ባለሙያዋ ዓለምጸሃይ ወዳጆ የተደረሰው “ጸሃዬ ደመቀች”፣ የክፍሌ አቦቸር “ኢትዮጵያ ትቅደም” መዝሙሮችንና የቀዳማዊ አጼ ሃይለ ሥላሴን ድምጾች ዋና ዋና ዎናዎቹ ናቸው። ይዘቱም ስለኢትዮጵያ ነው።
ይህ 18 ሙዚቃዎችን የያዘው አልበም ከ“ጀምበር” በተጨማሪ በጉራጊኛ ስልት የተሰራው “ስምምነን፤ የአዛ እምባ፤ ኢቶሪካ፤ ዳስ ጣል/አንሳው” የተሰኙት ሙዚቃዎች ግጥም ይዘትም ሀገር ላይ ያጠነጠኑ ናቸው።
የቴዲ አፍሮ አልበም ልክ በተለቀቀበት አፍታ በመቶሺዎች የሚቆጠሩ ተከታታዮች በቀጥታ ስርጭት የተከታተሉት ሲሆን አልበሙ ሙሉው ተደምጦ እስከሚያልቅ ድረስም ‛ሰብስክራይብ’ ያደረጉት ሰዎች ቁጥር በመቶሺዎች በፍጥነት ጨምሮ ቢያንስ ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ 1.7 ሚሊዮን ደርሷል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
❤24👏4👎2👍1
🔶በቴዲ አፍሮ አልበም አስጌ ዴንሻና መኮንን ላዕከ
በድምጻዊ ቴዲ አፍሮ "ኢቶሪካ" አልበም ላይ በጋሞኛ ወላይተኛ ሙዚቃዎቹ የምናውቀው ድምጻዊ አስገኘሁ አሽኮ(አስጌ ዴንዳሾ) እና ተዋናይ መኮንን ላዕከ በድምፅ (ፊውቸሪንግ) ተሳትፈዋል።
አስጌ ዴንዳሾ "ቲንታጎ:ፒንታጎ" ሙዚቃ ላይ በወላይተኛ ግጥምና ድምፅ የተሳተፈ ሲሆን ተዋናይ መኮንን ላዕከ "ስማ እራሴ" በተሰኘው ሙዚቃ ላይ በድምፅ ተሳትፏል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
በድምጻዊ ቴዲ አፍሮ "ኢቶሪካ" አልበም ላይ በጋሞኛ ወላይተኛ ሙዚቃዎቹ የምናውቀው ድምጻዊ አስገኘሁ አሽኮ(አስጌ ዴንዳሾ) እና ተዋናይ መኮንን ላዕከ በድምፅ (ፊውቸሪንግ) ተሳትፈዋል።
አስጌ ዴንዳሾ "ቲንታጎ:ፒንታጎ" ሙዚቃ ላይ በወላይተኛ ግጥምና ድምፅ የተሳተፈ ሲሆን ተዋናይ መኮንን ላዕከ "ስማ እራሴ" በተሰኘው ሙዚቃ ላይ በድምፅ ተሳትፏል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
❤22🔥5
🔶መንግስታዊው ሚዲያ ስለ ቴዲ አፍሮ የፖሰተውን ዜና ከደቂቃዎች በኋላ አጠፋው
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት(አዲስ ዘመን) በዛሬው ዕለት የተለቀቀውን የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) የሙዚቃ አልበምን በሚመለከት "በደጋፊዎች ዘንድ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የድምጻዊ ቴዲ አፍሮ “ኢቶሪካ” አልበም ተለቀቀ" ሲል የሰራውን ዜና ከደቂቃዎች በኋላ ከፌስቡክ ገፁ እንዳጠፋው (እንደሰረዘው) ኖር ሬድዮ ተመልክቷል።
ከአልበሙ መለቀቅ አስቀድሞ ሊሰጥ የነበረው የጋዜጣዊ መግለጫ የተከለከለ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን የዜናው ተፅፎ ወዲያው መጥፋት የሚጠበቅ ነው ተብሏል::
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት(አዲስ ዘመን) በዛሬው ዕለት የተለቀቀውን የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) የሙዚቃ አልበምን በሚመለከት "በደጋፊዎች ዘንድ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የድምጻዊ ቴዲ አፍሮ “ኢቶሪካ” አልበም ተለቀቀ" ሲል የሰራውን ዜና ከደቂቃዎች በኋላ ከፌስቡክ ገፁ እንዳጠፋው (እንደሰረዘው) ኖር ሬድዮ ተመልክቷል።
ከአልበሙ መለቀቅ አስቀድሞ ሊሰጥ የነበረው የጋዜጣዊ መግለጫ የተከለከለ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን የዜናው ተፅፎ ወዲያው መጥፋት የሚጠበቅ ነው ተብሏል::
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
😁44🤣11❤6🤷3
🔶ዛሬ ቡርሃን አዲስ በዛጎል መጻህፍት
በዛጎል የመጻህፍት ባንክ የሚዘጋጀው "ነገረ መጻሕፍት" የመጻህፍት ውይይት ዛሬ ቅዳሜ ሚያዝያ ቀን 10 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ምኒልክ ሆስፒታል አካባቢ በሚገኘው "FSS" አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል።በዚህ ሳምንት የተመረጠው መጽሐፍ "መሆንን መድረስ" የተሰኘ መጽሐፍ ሲሆን በክብር እንግዳነት ቡርሃን አዲስ ይገኛል ተብሏል። የዝግጅቱ አወያይ ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ ነው።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
በዛጎል የመጻህፍት ባንክ የሚዘጋጀው "ነገረ መጻሕፍት" የመጻህፍት ውይይት ዛሬ ቅዳሜ ሚያዝያ ቀን 10 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ምኒልክ ሆስፒታል አካባቢ በሚገኘው "FSS" አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል።በዚህ ሳምንት የተመረጠው መጽሐፍ "መሆንን መድረስ" የተሰኘ መጽሐፍ ሲሆን በክብር እንግዳነት ቡርሃን አዲስ ይገኛል ተብሏል። የዝግጅቱ አወያይ ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ ነው።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
❤5
🔶ድምፃውያኑ ለቴዲ አፍሮ ምላሽ ሰጡ
የኦሮምኛ ሙዚቃ ድምፃውያኑ ገላና ጋሮምሳ እና ዮሳን ጌታሁን "Galmee Seenaa" በሚል ርዕስ አርብ ሌሊት በለቀቁት አዲስ ዘፈን፣ ባሳለፍነው ሀሙስ ለተለቀቀው የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) "ኢቶሪካ" አልበም ቀጥተኛ ምላሽ ሰጥተዋል።
በኦሮምኛና በአማርኛ ቋንቋዎች የተሰናዳው ይህ የዘፈን ሥራ፣ በተለይም በአማርኛው የግጥም ስንኝ ውስጥ የተካተቱት መልዕክቶች በቴዲ አፍሮ "የአዞ እምባ" እና "ዳስ ጣል" ለተሰኙት ዜማዎች ምላሽ የሚሰጡ ሆነው ተገኝተዋል።
ኖር ሬድዮ እንደተመለከተው ከሆነ በዘፈኑ ውስጥ የተካተቱት የአማርኛ ግጥሞች ከፊሉ እንደሚከተለው ይነበባሉ፦
"መሃረቡን ስጡት የአዞ እምባ ነው ካለ፤ ሳቅን ካለቀሰ ለቅሶ ዳስ ከጣለ...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/255
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
የኦሮምኛ ሙዚቃ ድምፃውያኑ ገላና ጋሮምሳ እና ዮሳን ጌታሁን "Galmee Seenaa" በሚል ርዕስ አርብ ሌሊት በለቀቁት አዲስ ዘፈን፣ ባሳለፍነው ሀሙስ ለተለቀቀው የድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) "ኢቶሪካ" አልበም ቀጥተኛ ምላሽ ሰጥተዋል።
በኦሮምኛና በአማርኛ ቋንቋዎች የተሰናዳው ይህ የዘፈን ሥራ፣ በተለይም በአማርኛው የግጥም ስንኝ ውስጥ የተካተቱት መልዕክቶች በቴዲ አፍሮ "የአዞ እምባ" እና "ዳስ ጣል" ለተሰኙት ዜማዎች ምላሽ የሚሰጡ ሆነው ተገኝተዋል።
ኖር ሬድዮ እንደተመለከተው ከሆነ በዘፈኑ ውስጥ የተካተቱት የአማርኛ ግጥሞች ከፊሉ እንደሚከተለው ይነበባሉ፦
"መሃረቡን ስጡት የአዞ እምባ ነው ካለ፤ ሳቅን ካለቀሰ ለቅሶ ዳስ ከጣለ...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/255
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
👎32😁5❤3👏3🥱2🤮1💩1
🔶የበሬ ቆዳ ለምግብነት ?
ከኢትዮጵያ የበሬ ቆዳ በጥሬው ለምዕራብ አፍሪካ ለምግብነት እየተላከ መሆኑ የቆዳ ፋብሪካዎችን እና ጥሬ እቃ አቅራቢዎቻቸውን እያወዛገበ ነው፡፡
ቆዳ አቅራቢዎቹ ያለምንም ልፋት በጥሬው ቆዳውን ለምግብነት ለሚጠቀሙ የአፍሪካ ሀገራት መላካቸው ፋብሪካዎቹን ጥሬ እቃ እያሳጣ ነው ተብሏል፡፡
መንግስት ቆዳ በጥሬው ለውጪ ገበያ የሚያቀርቡትን ለመግታት በበሬ ቆዳ ላይ የ150 በመቶ የታክስ ጭማሪ ስራ ላይ አውያለሁ ብሏል፡፡
በኢትዮጵያ የበሬ ቆዳ ለምግብነት አገልግሎት ...ተጨማሪውን ያንብቡ:- https://t.me/NorRadio1/256
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ከኢትዮጵያ የበሬ ቆዳ በጥሬው ለምዕራብ አፍሪካ ለምግብነት እየተላከ መሆኑ የቆዳ ፋብሪካዎችን እና ጥሬ እቃ አቅራቢዎቻቸውን እያወዛገበ ነው፡፡
ቆዳ አቅራቢዎቹ ያለምንም ልፋት በጥሬው ቆዳውን ለምግብነት ለሚጠቀሙ የአፍሪካ ሀገራት መላካቸው ፋብሪካዎቹን ጥሬ እቃ እያሳጣ ነው ተብሏል፡፡
መንግስት ቆዳ በጥሬው ለውጪ ገበያ የሚያቀርቡትን ለመግታት በበሬ ቆዳ ላይ የ150 በመቶ የታክስ ጭማሪ ስራ ላይ አውያለሁ ብሏል፡፡
በኢትዮጵያ የበሬ ቆዳ ለምግብነት አገልግሎት ...ተጨማሪውን ያንብቡ:- https://t.me/NorRadio1/256
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
😁4😱4❤2🤮1
🔶"በAi ከፈጣሪ ጋር ላገናኛችሁ?"
አንድ የቻይና ኩባንያ በAi ከፈጣሪ ጋር ላገናኛችሁ ብሎ ስራ ጀምሯል። ለዘመናት ብዙ ክርስቲያኖች ከጌታቸው ጋር በቀጥታ መነጋገር ይፈልጋሉ አሁን ግን ይህንን ፍላጎት መፍትሄ የሚሰጥ “Just Like Me” የተባለ የAI ቻት ቦት ይዘን መጥተናል ሲል የአዲሱ ቴክኖሎጂ ኩባንያ አስታውቋል።
ኩባንያው ይህን “Jesus AI” ልክ እንደ ፈጣሪ መንገድ የሚመራ፣ የሚያበረታታና የሚያግዝ መምህር እንደሆነ ገልጿል።
የኩባንያው ስራ አስፈጻሚ እንደገለፁት የ“Jesus AI” ሞዴል በቅዱስ መፅሃፍና በተለያዩ አስተማሪዎች ስብከቶች ላይ ተመስርቶ ምክሮችን የሚሰጥ ይሆናል፤ የሰዎችን ችግር ለመረዳት የሚያስችል አስተዋይነትም አለው ብለዋል፤ ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስን እንዲተካ ተደርጎ እንዳልተዘጋጀ አስታውቀዋል።
ኩባንያው በድረ-ገጹ ላይ “Jesus AI” እውነተኛው ኢየሱስ አይደለም፣ ...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/262
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
አንድ የቻይና ኩባንያ በAi ከፈጣሪ ጋር ላገናኛችሁ ብሎ ስራ ጀምሯል። ለዘመናት ብዙ ክርስቲያኖች ከጌታቸው ጋር በቀጥታ መነጋገር ይፈልጋሉ አሁን ግን ይህንን ፍላጎት መፍትሄ የሚሰጥ “Just Like Me” የተባለ የAI ቻት ቦት ይዘን መጥተናል ሲል የአዲሱ ቴክኖሎጂ ኩባንያ አስታውቋል።
ኩባንያው ይህን “Jesus AI” ልክ እንደ ፈጣሪ መንገድ የሚመራ፣ የሚያበረታታና የሚያግዝ መምህር እንደሆነ ገልጿል።
የኩባንያው ስራ አስፈጻሚ እንደገለፁት የ“Jesus AI” ሞዴል በቅዱስ መፅሃፍና በተለያዩ አስተማሪዎች ስብከቶች ላይ ተመስርቶ ምክሮችን የሚሰጥ ይሆናል፤ የሰዎችን ችግር ለመረዳት የሚያስችል አስተዋይነትም አለው ብለዋል፤ ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስን እንዲተካ ተደርጎ እንዳልተዘጋጀ አስታውቀዋል።
ኩባንያው በድረ-ገጹ ላይ “Jesus AI” እውነተኛው ኢየሱስ አይደለም፣ ...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/262
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
😁10🤬6👀3🤪3🌚2❤1👎1
🔶"ሥራ የሚገኘው በዘመድና በዘር መሆኑን አውቃችሁ ተንቀሳቀሱ" — ዶክተር አረጋ ይርዳው
የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አረጋ ይርዳው፣ ተማሪዎች ከከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተመርቀው ወደ ሥራው ዓለም ሲሰማሩ ያለው ነባራዊ ሁኔታ "በዘመድ፣ በፓርቲ አሠራር እና በዘር" ላይ የተመሰረተ መሆኑን ተረድተው እንዲንቀሳቀሱ ጥሪ ማቅረባቸውን ኖር ሬድዮ በምረቃ ሥነሥርዓቱ ላይ ከተገኙ እንግዶች ሰምቷል።
ዶክተር አረጋ ይህንን መልዕክት ያስተላለፉት ሚያዚያ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. በተካሄደው የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ የ44ኛው ዙር ተማሪዎች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር ነው።
ፕሬዚዳንቱ ለተመራቂዎቹ ባስተላለፉት የሥራ ዓለም መመሪያ ላይ በሀገሪቱ ያለውን የሥራ ቅጥር ሁኔታ በግልጽ እንደሚከተለው ገልጸውታል፦"ተመርቃችሁ ስትወጡ ሥራ የሚገኘው በዘመድ፣ ...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/264
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አረጋ ይርዳው፣ ተማሪዎች ከከፍተኛ ትምህርት ተቋም ተመርቀው ወደ ሥራው ዓለም ሲሰማሩ ያለው ነባራዊ ሁኔታ "በዘመድ፣ በፓርቲ አሠራር እና በዘር" ላይ የተመሰረተ መሆኑን ተረድተው እንዲንቀሳቀሱ ጥሪ ማቅረባቸውን ኖር ሬድዮ በምረቃ ሥነሥርዓቱ ላይ ከተገኙ እንግዶች ሰምቷል።
ዶክተር አረጋ ይህንን መልዕክት ያስተላለፉት ሚያዚያ 8 ቀን 2018 ዓ.ም. በተካሄደው የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ የ44ኛው ዙር ተማሪዎች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር ነው።
ፕሬዚዳንቱ ለተመራቂዎቹ ባስተላለፉት የሥራ ዓለም መመሪያ ላይ በሀገሪቱ ያለውን የሥራ ቅጥር ሁኔታ በግልጽ እንደሚከተለው ገልጸውታል፦"ተመርቃችሁ ስትወጡ ሥራ የሚገኘው በዘመድ፣ ...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/264
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
😭24❤7😁6🤬1👌1
🔶ብርሃኑ ነጋ ወቸው ጉድ ፖድካስት ላይ ቀረበ
የኢዜማ ፓርቲ ከፍተኛ ኃላፊ እና የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር የሆነው ብርሃነ ነጋ (ፕ/ር) በርካታ ወጣቶች በሚከታተሉት "ወቸው ጉድ" ፖድካስት ላይ በእንግዳነት ቀረቦ የሕይወት ልምዱን እያካፈለ ይገኛል።
በፖድካስቱ የዩቲዩብ ቻናል ፕሪሚየር እየተሰራጨ የሚገኘውን ይህንን ዝግጅት ከ4 ሺ በላይ ሰዎች በቀጥታ እየተመለከቱት ይገኛሉ።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
የኢዜማ ፓርቲ ከፍተኛ ኃላፊ እና የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር የሆነው ብርሃነ ነጋ (ፕ/ር) በርካታ ወጣቶች በሚከታተሉት "ወቸው ጉድ" ፖድካስት ላይ በእንግዳነት ቀረቦ የሕይወት ልምዱን እያካፈለ ይገኛል።
በፖድካስቱ የዩቲዩብ ቻናል ፕሪሚየር እየተሰራጨ የሚገኘውን ይህንን ዝግጅት ከ4 ሺ በላይ ሰዎች በቀጥታ እየተመለከቱት ይገኛሉ።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
🤣16❤6😱1
🔶በቲክቶክ አነጋጋሪው "Kalu Putic" ፋሽን
በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ቲክቶክ "Kalu Putic" በሚል መጠሪያ የሚታወቀው ወጣት ኢትዮጵያዊ፣ እያቀረባቸው በሚገኙ ልዩ የፋሽን ይዘቶች የበርካታ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችን እና የዘርፉን ባለሙያዎች ትኩረት መሳብ ጀምሯል።
ወጣቱ የሚያቀርባቸው ይዘቶች ጥራትና የፈጠራ ብቃት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ መሆናቸውን ተከትሎ፣ በፋሽን ላይ ትኩረት የሚያደርጉ የተለያዩ የውጭ ዲጂታል ሚዲያዎች ስለ ሥራዎቹ ሰፊ ሽፋን እየሰጡት ይገኛሉ። ይህም ወጣቱ ኢትዮጵያዊ በዓለም አቀፉ የፋሽን መድረክ ተቀባይነትን ለማግኘት ያለውን ሰፊ ዕድል የሚያመላክት ሆኗል።
ይህንኑ ተሰጥኦውን የተመለከቱ በርካታ ግለሰቦች ለወጣቱ የቁሳቁስና የትምህርት ድጋፍ ለማድረግ ፍላጎታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ። ይሁን እንጂ የጥበብ ባለሙያዎች እንደሚጠቁሙት፣ ወጣቱ ካለው የተለየ የመፍጠር አቅም አንጻር ከዕለት ድጋፍ ባለፈ በዓለም አቀፍ የፋሽን ኢንዱስትሪ ውስጥ ትልቅ ደረጃ ላይ ሊያደርሰው የሚችል ሙያዊ ድጋፍና ስፖንሰርሺፕ እንደሚያስፈልገው እየተገለጸ ነው።
ይህ ወጣት አሁን ያለውን አጋጣሚ በአግባቡ መጠቀም የሚችል ከሆነ፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ የፋሽንና የዲጂታል ይዘት ፈጠራ መድረክ ወካይ ከሆኑ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች መካከል አንዱ እንደሚሆን ይጠበቃል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ቲክቶክ "Kalu Putic" በሚል መጠሪያ የሚታወቀው ወጣት ኢትዮጵያዊ፣ እያቀረባቸው በሚገኙ ልዩ የፋሽን ይዘቶች የበርካታ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችን እና የዘርፉን ባለሙያዎች ትኩረት መሳብ ጀምሯል።
ወጣቱ የሚያቀርባቸው ይዘቶች ጥራትና የፈጠራ ብቃት በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ መሆናቸውን ተከትሎ፣ በፋሽን ላይ ትኩረት የሚያደርጉ የተለያዩ የውጭ ዲጂታል ሚዲያዎች ስለ ሥራዎቹ ሰፊ ሽፋን እየሰጡት ይገኛሉ። ይህም ወጣቱ ኢትዮጵያዊ በዓለም አቀፉ የፋሽን መድረክ ተቀባይነትን ለማግኘት ያለውን ሰፊ ዕድል የሚያመላክት ሆኗል።
ይህንኑ ተሰጥኦውን የተመለከቱ በርካታ ግለሰቦች ለወጣቱ የቁሳቁስና የትምህርት ድጋፍ ለማድረግ ፍላጎታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ። ይሁን እንጂ የጥበብ ባለሙያዎች እንደሚጠቁሙት፣ ወጣቱ ካለው የተለየ የመፍጠር አቅም አንጻር ከዕለት ድጋፍ ባለፈ በዓለም አቀፍ የፋሽን ኢንዱስትሪ ውስጥ ትልቅ ደረጃ ላይ ሊያደርሰው የሚችል ሙያዊ ድጋፍና ስፖንሰርሺፕ እንደሚያስፈልገው እየተገለጸ ነው።
ይህ ወጣት አሁን ያለውን አጋጣሚ በአግባቡ መጠቀም የሚችል ከሆነ፣ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ የፋሽንና የዲጂታል ይዘት ፈጠራ መድረክ ወካይ ከሆኑ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች መካከል አንዱ እንደሚሆን ይጠበቃል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
👏34❤16🙏3
🔶የቴዲ አፍሮ "ዳስ ጣል" ሙዚቃ 10 ሚሊዮን ገባ
በድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ ) "ኢቶሪካ" አልበም ውስጥ የተካተተው "ዳስ ጣል" ሙዚቃ በሶስት ቀናት ብቻ ከ10 ሚሊዮን በላይ የዩቲዩብ ዕይታን አግኝቷል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
በድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ ) "ኢቶሪካ" አልበም ውስጥ የተካተተው "ዳስ ጣል" ሙዚቃ በሶስት ቀናት ብቻ ከ10 ሚሊዮን በላይ የዩቲዩብ ዕይታን አግኝቷል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
👍54❤27👎1
🔶የቴዲ አፍሮ ም/ማናጀር በፖሊስ ተወሰደች
የድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ) ምክትል ማናጀር እና ቃል አቀባይ ማህሌት ሰለሞን በፖሊስ እንደተወሰደች ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ዘግበዋል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
የድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ) ምክትል ማናጀር እና ቃል አቀባይ ማህሌት ሰለሞን በፖሊስ እንደተወሰደች ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ዘግበዋል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
🤬42❤11😁7🤔6😭4😡1
🔶"ሩቢያት የኪን ምሽት" ወርሃዊ የኪነ-ጥበብ መርሃ-ግብር ነገ ቅዳሜ ሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ አስታወቁ።
ነገ ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በሚከወነው በዚህ መድረክ ላይ ግጥሞች፣ ሙዚቃ፣ ወጎችና የሥዕል ጥበቦች ለታዳሚ እንደሚቀርቡ ታውቋል።
ዝግጅቱ የተለያዩ የጥበብ ዘርፎችን በአንድ መድረክ በማጣመር ለኪነ-ጥበብ አፍቃሪያን ልዩ የደስታ ጊዜን ለመፍጠር የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ነገ ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጀምሮ በሚከወነው በዚህ መድረክ ላይ ግጥሞች፣ ሙዚቃ፣ ወጎችና የሥዕል ጥበቦች ለታዳሚ እንደሚቀርቡ ታውቋል።
ዝግጅቱ የተለያዩ የጥበብ ዘርፎችን በአንድ መድረክ በማጣመር ለኪነ-ጥበብ አፍቃሪያን ልዩ የደስታ ጊዜን ለመፍጠር የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
❤5😴1
🔶ጆኒ ተጋጣሚዉን አሸነፈ
በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያዉ በሆነዉ በድብልቅ ማርሻል አርት ውድድር ጆኒ ተጋጣሚዉን በማሸነፍ የ1 ሚሊዮን ብር ተሸላሚ ሆነ
በኢትዮጵያ የስፖርት ታሪክ አዲስ ምዕራፍ የከፈተዉ እና በርካታ ተመልካቾችን ያስገረመዉ ታሪካዊ የድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ውድድር በስዊት ቦክስ እና በአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አዘጋጅነት በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተካሂዷል።
ዓለም አቀፍ ይዘት ያለው ይህ ስፖርታዊ ዉድድር በዐድዋ ድል መታሰቢያ መዘጋጀቱ አዲስ አበባን በስፖርት ቱሪዝም ረገድ ተመራጭ ከማድረጉም በላይ መዲናዋ የዲፕሎማሲ ማዕከል ብቻ ሳትሆን የተለያዩ ዉድድሮች የሚካሄዱባት የስፖርት ማዕከል መሆኗን በተግባር ያረጋገጠ ነው።
በንቃተ ህሊና እና የጆኒ መካከል በተደረገዉ ብርቱ ፉክክር ጆኒ ተጋጣሚውን በመጀመሪያው ዙር በማሸነፍ የ1ሚሊዮን ብር ከፍተኛ የገንዘብ ሽልማት ተረክቧል።
በመድረኩ ላይ ከዋናው የድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ፍልሚያ በተጨማሪ፣ የቦክስ እና የሞይታይ (Muay Thai) ውድድሮች ተካሂደዋል።
በመርሃ ግብሩ ላይ ታዋቂ አርቲስቶች፣ የቲክቶክ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች እና ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የስፖርት አፍቃሪዎች መታደማቸዉን የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ መረጃ ያመላክታል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያዉ በሆነዉ በድብልቅ ማርሻል አርት ውድድር ጆኒ ተጋጣሚዉን በማሸነፍ የ1 ሚሊዮን ብር ተሸላሚ ሆነ
በኢትዮጵያ የስፖርት ታሪክ አዲስ ምዕራፍ የከፈተዉ እና በርካታ ተመልካቾችን ያስገረመዉ ታሪካዊ የድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ውድድር በስዊት ቦክስ እና በአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አዘጋጅነት በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተካሂዷል።
ዓለም አቀፍ ይዘት ያለው ይህ ስፖርታዊ ዉድድር በዐድዋ ድል መታሰቢያ መዘጋጀቱ አዲስ አበባን በስፖርት ቱሪዝም ረገድ ተመራጭ ከማድረጉም በላይ መዲናዋ የዲፕሎማሲ ማዕከል ብቻ ሳትሆን የተለያዩ ዉድድሮች የሚካሄዱባት የስፖርት ማዕከል መሆኗን በተግባር ያረጋገጠ ነው።
በንቃተ ህሊና እና የጆኒ መካከል በተደረገዉ ብርቱ ፉክክር ጆኒ ተጋጣሚውን በመጀመሪያው ዙር በማሸነፍ የ1ሚሊዮን ብር ከፍተኛ የገንዘብ ሽልማት ተረክቧል።
በመድረኩ ላይ ከዋናው የድብልቅ ማርሻል አርት (MMA) ፍልሚያ በተጨማሪ፣ የቦክስ እና የሞይታይ (Muay Thai) ውድድሮች ተካሂደዋል።
በመርሃ ግብሩ ላይ ታዋቂ አርቲስቶች፣ የቲክቶክ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች እና ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የስፖርት አፍቃሪዎች መታደማቸዉን የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ መረጃ ያመላክታል።
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
❤9👏4