የዓለማየሁ ገላጋይ አዲስ መጽሐፍ ለንባብ ሊበቃ ነው
በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሥነ-ጽሑፍ ውስጥ በሥራዎቹ ስም ያተረፈው ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ "ፈሪሳ" በሚል ርዕስ ያዘጋጀው አዲስ መጽሐፍ በቅርቡ ለንባብ እንደሚበቃ ኤቨንት አዲሰሰ ሚዲያ ያገኘው መረጃ ያመልክታል።
ይህ አዲስ መጽሐፍ ለደራሲው አሥረኛ የልብ-ወለድ ሥራው መሆኑ ተገልጿል። ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ ከዚህ ቀደም "ወሪሳ"፣ "በፍቅር ስም"፣ "ታለ በእውቀት ስም"፣ "ሀሰተኛው በእምነት ስም" እና "ውልብታ"ን የመሳሰሉ በአንባቢያን ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፉ የልብ-ወለድ መጻሕፍትን ለንባብ ማብቃቱ ይታወሳል።
አዲሱ መጽሐፍ "ፈሪሳ" ምን ዓይነት ጭብጥና የሥነ-ጽሑፍ ጣዕም ይዞ እንደሚመጣ በጉጉት እየተጠበቀ ሲሆን፣ በቅርቡ ለገበያ እንደሚቀርብ ሰምተናል።
ደራሲው በረቂቅ የቋንቋ አጠቃቀሙና በጥልቅ ማህበራዊ ትችቶቹ የሚታወቅ በመሆኑ፣ ይህ አሥረኛ ሥራው በሥነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን ዘንድ ትልቅ ትኩረት ስቧል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሥነ-ጽሑፍ ውስጥ በሥራዎቹ ስም ያተረፈው ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ "ፈሪሳ" በሚል ርዕስ ያዘጋጀው አዲስ መጽሐፍ በቅርቡ ለንባብ እንደሚበቃ ኤቨንት አዲሰሰ ሚዲያ ያገኘው መረጃ ያመልክታል።
ይህ አዲስ መጽሐፍ ለደራሲው አሥረኛ የልብ-ወለድ ሥራው መሆኑ ተገልጿል። ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ ከዚህ ቀደም "ወሪሳ"፣ "በፍቅር ስም"፣ "ታለ በእውቀት ስም"፣ "ሀሰተኛው በእምነት ስም" እና "ውልብታ"ን የመሳሰሉ በአንባቢያን ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፉ የልብ-ወለድ መጻሕፍትን ለንባብ ማብቃቱ ይታወሳል።
አዲሱ መጽሐፍ "ፈሪሳ" ምን ዓይነት ጭብጥና የሥነ-ጽሑፍ ጣዕም ይዞ እንደሚመጣ በጉጉት እየተጠበቀ ሲሆን፣ በቅርቡ ለገበያ እንደሚቀርብ ሰምተናል።
ደራሲው በረቂቅ የቋንቋ አጠቃቀሙና በጥልቅ ማህበራዊ ትችቶቹ የሚታወቅ በመሆኑ፣ ይህ አሥረኛ ሥራው በሥነ-ጽሑፍ አፍቃሪያን ዘንድ ትልቅ ትኩረት ስቧል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
❤23👍3🥰2🤗2👎1🙏1
📌ኢዜማ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋን ከመሪነት አሰናበተ
አዜማ ፓርቲ በዛሬው ዕለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማኒፌስቶውን ያስተዋወቀ ሲሆን፥ በቀጣይ የሚመራበትን 50 ፖሊሲዎችንም ለአባላቱ ይፋ አድርጓል፡፡
ፖሊሲዎቹ በተለይም በሀገር መንግስት ግንባታ፣ በብሔራዊ ጥቅም፣ ልማትና ኢኮኖሚ እንዲሁም በአካታችነትና ሌሎች ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
ኢዜማ በአስቸኳይ ስብሰባው በቀጣይ መሪውን መርጧል...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/154
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
አዜማ ፓርቲ በዛሬው ዕለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማኒፌስቶውን ያስተዋወቀ ሲሆን፥ በቀጣይ የሚመራበትን 50 ፖሊሲዎችንም ለአባላቱ ይፋ አድርጓል፡፡
ፖሊሲዎቹ በተለይም በሀገር መንግስት ግንባታ፣ በብሔራዊ ጥቅም፣ ልማትና ኢኮኖሚ እንዲሁም በአካታችነትና ሌሎች ጉዳዮች ላይ የሚያተኩሩ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
ኢዜማ በአስቸኳይ ስብሰባው በቀጣይ መሪውን መርጧል...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/154
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
❤3😁2
📌“ሄር ስቶሪ” የሥዕል አውደርዕይ ተከፈተ
“ሄር ስቶሪ” የተሰኘ የጋራ የሥነ-ጥበብ ዐውደርዕይ ባሳለፍነው ቅዳሜ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ዘ ስፔስ ኢትዮጵያ” ጋለሪ ውስጥ ለተመልካቾች ክፍት ሆኗል። እስከ መጋቢት 22 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስም ይቆያል።
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀው በዚህ ዐውደርዕይ ላይ፤ አሌክሳንድራ ምትኩ፣ ብሌን ደረሰ፣ ፍቅርተ አያና፣ ምሕረት እሸቱ፣ ኒና ኡርጌሳ፣ ራፋኤላ ፍቃዱ፣ ሩት አስክንድር እና ሩት ጌታቸው የፈጠራ ሥራዎቻቸውን ለታዳሚ አቅረበዋል።
ይህ ዐውደርዕይ ለቀድሞዋ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ መታሰቢያነት የተበረከተ መሆኑ ተነግሯል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
“ሄር ስቶሪ” የተሰኘ የጋራ የሥነ-ጥበብ ዐውደርዕይ ባሳለፍነው ቅዳሜ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም ዘ ስፔስ ኢትዮጵያ” ጋለሪ ውስጥ ለተመልካቾች ክፍት ሆኗል። እስከ መጋቢት 22 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስም ይቆያል።
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀው በዚህ ዐውደርዕይ ላይ፤ አሌክሳንድራ ምትኩ፣ ብሌን ደረሰ፣ ፍቅርተ አያና፣ ምሕረት እሸቱ፣ ኒና ኡርጌሳ፣ ራፋኤላ ፍቃዱ፣ ሩት አስክንድር እና ሩት ጌታቸው የፈጠራ ሥራዎቻቸውን ለታዳሚ አቅረበዋል።
ይህ ዐውደርዕይ ለቀድሞዋ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ መታሰቢያነት የተበረከተ መሆኑ ተነግሯል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
❤7👍1🙏1
📌"ዥዋዥዌ የአዲስ አበባ መድበል"
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ ስድስት ሴት ከያንያን ሥራዎቻቸውን የሚያቀርቡበት "ዥዋዥዌ - የአዲስ አበባ መድበል" የተሰኘ ልዩ የሥነ-ጥበብ ዐውደ-ርዕይ በመጪው ቅዳሜ መጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚከፈት ተገለጠ።
በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ፣ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ ሥነ-ጥበባት ማዕከል የሚቀርበው ይህ ዐውደ-ርእይ፤ በታዋቂዋ ፎቶ አንሺ ማህደር ኃይለሥላሴ አሰናጅነት የተዘጋጀ ነው። በኤግዚቢሽኑ ላይ ሳሌም መኩሪያ፣ ዓይናለም ገብረማርያም፣ ጽዮን ኃይለሥላሴ፣ ሄለን ዘሩ፣ ነፃነት ገብረሚካኤል እና ማህደር ኃይለሥላሴ ከአዲስ አበባ ከተማ ጋር ያላቸውን የግል እና የጋራ ትስስር በፈጠራ ሥራዎቻቸው የሚዳስሱበት ይሆናል።
የሥነ-ጥበባት ማዕከሉ እንዳስታወቀው፣ የዐውደ-ርእዩ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ቅዳሜ ከቀኑ 8፡30 ላይ የሚከናወን ሲሆን ማንኛውም የጥበብ አፍቃሪ በዝግጅቱ ላይ እንዲታደም ግብዣ ቀርቧል።
ማዕከሉ የሚገኘው በጉለሌ ክፍለ ከተማ፣ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ቅጥር ግቢ ውስጥ እንደሆነ ታውቋል።
ይህ ዐውደ-ርእይ በሴቶች ላይ ትኩረት ከማድረጉም ባለፈ፣ የአዲስ አበባን ሁለንተናዊ ገጽታ በሴት ከያንያን እይታ ለመመልከት ዕድል እንደሚፈጥር ይጠበቃል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ ስድስት ሴት ከያንያን ሥራዎቻቸውን የሚያቀርቡበት "ዥዋዥዌ - የአዲስ አበባ መድበል" የተሰኘ ልዩ የሥነ-ጥበብ ዐውደ-ርዕይ በመጪው ቅዳሜ መጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚከፈት ተገለጠ።
በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ፣ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደሥላሴ ሥነ-ጥበባት ማዕከል የሚቀርበው ይህ ዐውደ-ርእይ፤ በታዋቂዋ ፎቶ አንሺ ማህደር ኃይለሥላሴ አሰናጅነት የተዘጋጀ ነው። በኤግዚቢሽኑ ላይ ሳሌም መኩሪያ፣ ዓይናለም ገብረማርያም፣ ጽዮን ኃይለሥላሴ፣ ሄለን ዘሩ፣ ነፃነት ገብረሚካኤል እና ማህደር ኃይለሥላሴ ከአዲስ አበባ ከተማ ጋር ያላቸውን የግል እና የጋራ ትስስር በፈጠራ ሥራዎቻቸው የሚዳስሱበት ይሆናል።
የሥነ-ጥበባት ማዕከሉ እንዳስታወቀው፣ የዐውደ-ርእዩ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ቅዳሜ ከቀኑ 8፡30 ላይ የሚከናወን ሲሆን ማንኛውም የጥበብ አፍቃሪ በዝግጅቱ ላይ እንዲታደም ግብዣ ቀርቧል።
ማዕከሉ የሚገኘው በጉለሌ ክፍለ ከተማ፣ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ቅጥር ግቢ ውስጥ እንደሆነ ታውቋል።
ይህ ዐውደ-ርእይ በሴቶች ላይ ትኩረት ከማድረጉም ባለፈ፣ የአዲስ አበባን ሁለንተናዊ ገጽታ በሴት ከያንያን እይታ ለመመልከት ዕድል እንደሚፈጥር ይጠበቃል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
❤3
📌 "ሐረግ" ቴአትር ወደ መድረክ ተመለሰ
ተቋርጦ የነበረውና "ሐረግ" የተሰኘው የአንድ ሰው የሙሉ ጊዜ ተውኔት ዛሬ አመሻሹን በድጋሚ ወደ መድረክ እንደሚመለስ አዘጋጆቹ ለኤቨንት ሚዲያ አስታውቀዋል።
ይህ በደራሲና አዘጋጅ ክብይናድ አሰፋ የተዘጋጀው ተውኔት፤ በትያትር አፍቃሪያን ዘንድ ከፍተኛ አድናቆትን ያተረፈ ሲሆን፣ አሁን ላይ በቋሚነት ለዕይታ ዝግጁ መሆኑ ተረጋግጧል።
ተውኔቱ ዘወትር ማክሰኞ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ቤት ለታዳሚ እንደሚቀርብ ታውቋል።
በአንጋፋው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር መድረክ ላይ በሚቀርበው በዚህ ሥራ፣ ተዋናይት ሃና ጌትነት በብቸኝነት ትተውናለች።
የዝግጅቱ አስተባባሪዎች እንደገለጹት፣ ተውኔቱ ማህበራዊና ስነ-ልቦናዊ ጉዳዮችን በጥልቀት የሚዳስስ ሲሆን፣ በትያትር ጥበብ ውስጥ ከፍተኛ አቅም የሚጠይቀውን የአንድ ሰው ትወና በልዩ ሁኔታ እንደሚያቀርብ ተገልጿል።
ማንኛውም የጥበብ አፍቃሪ ዘወትር ማክሰኞ በብሔራዊ ቴአትር በመገኘት ዝግጅቱን መታደም እንደሚችል ተመልክቷል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ተቋርጦ የነበረውና "ሐረግ" የተሰኘው የአንድ ሰው የሙሉ ጊዜ ተውኔት ዛሬ አመሻሹን በድጋሚ ወደ መድረክ እንደሚመለስ አዘጋጆቹ ለኤቨንት ሚዲያ አስታውቀዋል።
ይህ በደራሲና አዘጋጅ ክብይናድ አሰፋ የተዘጋጀው ተውኔት፤ በትያትር አፍቃሪያን ዘንድ ከፍተኛ አድናቆትን ያተረፈ ሲሆን፣ አሁን ላይ በቋሚነት ለዕይታ ዝግጁ መሆኑ ተረጋግጧል።
ተውኔቱ ዘወትር ማክሰኞ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ቤት ለታዳሚ እንደሚቀርብ ታውቋል።
በአንጋፋው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር መድረክ ላይ በሚቀርበው በዚህ ሥራ፣ ተዋናይት ሃና ጌትነት በብቸኝነት ትተውናለች።
የዝግጅቱ አስተባባሪዎች እንደገለጹት፣ ተውኔቱ ማህበራዊና ስነ-ልቦናዊ ጉዳዮችን በጥልቀት የሚዳስስ ሲሆን፣ በትያትር ጥበብ ውስጥ ከፍተኛ አቅም የሚጠይቀውን የአንድ ሰው ትወና በልዩ ሁኔታ እንደሚያቀርብ ተገልጿል።
ማንኛውም የጥበብ አፍቃሪ ዘወትር ማክሰኞ በብሔራዊ ቴአትር በመገኘት ዝግጅቱን መታደም እንደሚችል ተመልክቷል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
❤6
📌የ35 ሚሊዮን ብር ልዩነት በአንድ ዓመት ብቻ ?
ዘንድሮ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ ሽልማቱ ስንት ነው?
በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ የሆኑ ክለቦች የሚያገኙት የሽልማት እና የጥቅማጥቅም መጠን ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር እጅግ የወረደ መሆኑ ተሰማ።
የሊጉን የሥርጭት መብት የወሰደው ኦቢኤን (OBN) ቴሌቪዥን ለኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር በዓመቱ መጨረሻ የሚከፍለው ጠቅላላ ክፍያ 200 ሚሊዮን ብር ብቻ መሆኑ ተገልጿል። ይህም በሊጉ ተሳታፊ የሆኑ 16 ክለቦች የሚያገኙትን የገቢ ድርሻ በከፍተኛ ሁኔታ ዝቅ እንዲል አድርጎታል።
ባለፈው የውድድር ዘመን የዲኤስቲቪ (DSTV) የሥርጭት ስምምነት በነበረበት ወቅት፣ ለክለቦች የተከፋፈለው የገንዘብ መጠን 406 ሚሊዮን ብር የነበረ ሲሆን፤ ዘንድሮ ግን ይህ መጠን ከ50 ሚሊዮን ብር በታች ሊወርድ እንደሚችል ተመልክቷል።
የሽልማት መጠኑን አስመልክቶ በወጣው መረጃ መሠረት፤ ባለፈው ዓመት የሊጉ ሻምፒዮን የሆነው ኢትዮጵያ መድን 40 ሚሊዮን ብር የተሸለመ ቢሆንም፣ የዘንድሮው የሊጉ አሸናፊ ግን ...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/156
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ዘንድሮ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ ሽልማቱ ስንት ነው?
በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ የሆኑ ክለቦች የሚያገኙት የሽልማት እና የጥቅማጥቅም መጠን ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር እጅግ የወረደ መሆኑ ተሰማ።
የሊጉን የሥርጭት መብት የወሰደው ኦቢኤን (OBN) ቴሌቪዥን ለኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር በዓመቱ መጨረሻ የሚከፍለው ጠቅላላ ክፍያ 200 ሚሊዮን ብር ብቻ መሆኑ ተገልጿል። ይህም በሊጉ ተሳታፊ የሆኑ 16 ክለቦች የሚያገኙትን የገቢ ድርሻ በከፍተኛ ሁኔታ ዝቅ እንዲል አድርጎታል።
ባለፈው የውድድር ዘመን የዲኤስቲቪ (DSTV) የሥርጭት ስምምነት በነበረበት ወቅት፣ ለክለቦች የተከፋፈለው የገንዘብ መጠን 406 ሚሊዮን ብር የነበረ ሲሆን፤ ዘንድሮ ግን ይህ መጠን ከ50 ሚሊዮን ብር በታች ሊወርድ እንደሚችል ተመልክቷል።
የሽልማት መጠኑን አስመልክቶ በወጣው መረጃ መሠረት፤ ባለፈው ዓመት የሊጉ ሻምፒዮን የሆነው ኢትዮጵያ መድን 40 ሚሊዮን ብር የተሸለመ ቢሆንም፣ የዘንድሮው የሊጉ አሸናፊ ግን ...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/156
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
❤2👍2😁1
📌እንዳልክ አሰፋ ትችት ቀረበበት
የ"ዕርቅ ማዕድ" ፕሮግራም አዘጋጅ የነበረው እንዳልክ አሰፋ፣ በቅርቡ በዩቲዩብ ቻናሉ ባቀረበው ዝግጅት የባለታሪኮችን ሰብአዊ ክብር የሚነኩ አቀራረቦችን ተጠቅሟል በሚል ከጋዜጠኞችና ከሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ጥብቅ ትችት እየቀረበበት ይገኛል።
ትችቱን ካቀረቡት መካከል ጋዜጠኛ ቃልኪዳን እና እመቤት ደመቀ የሚጠቀሱ ሲሆን፣ ጋዜጠኛው በፕሮግራሙ ላይ የቀረቡ ሁለት ሴቶችን ፊት ለፊት በማጋጠም እርስ በእርስ እንዲናናቁና እንዲሰዳደቡ መንገድ ከፍቷል ሲሉ ወቅሰዋል።
በተለይም የሦስት ልጆች እናት የሆነችን ባለታሪክ “ራስሽን አትጠብቂም፣ ዝርክርክ ነሽ” የሚሉ የግል ክብሯን የሚነኩ ንግግሮችን በአደባባይ በማንሳቱ፣ ዝግጅቱ ከዕርቅ ይልቅ የሞራል ስብራትን የሚያስከትል ነው ተብሏል።
ተቺዎቹ አክለውም፣ ጋዜጠኛው የዲኤንኤ (DNA) ምርመራ ውጤቶችን እንደ ውድድር ውጤት “ልብ አንጠልጣይ” ለማድረግ ጊዜ መውሰዱ እና በሰው ስቃይ ....ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/159
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
የ"ዕርቅ ማዕድ" ፕሮግራም አዘጋጅ የነበረው እንዳልክ አሰፋ፣ በቅርቡ በዩቲዩብ ቻናሉ ባቀረበው ዝግጅት የባለታሪኮችን ሰብአዊ ክብር የሚነኩ አቀራረቦችን ተጠቅሟል በሚል ከጋዜጠኞችና ከሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ጥብቅ ትችት እየቀረበበት ይገኛል።
ትችቱን ካቀረቡት መካከል ጋዜጠኛ ቃልኪዳን እና እመቤት ደመቀ የሚጠቀሱ ሲሆን፣ ጋዜጠኛው በፕሮግራሙ ላይ የቀረቡ ሁለት ሴቶችን ፊት ለፊት በማጋጠም እርስ በእርስ እንዲናናቁና እንዲሰዳደቡ መንገድ ከፍቷል ሲሉ ወቅሰዋል።
በተለይም የሦስት ልጆች እናት የሆነችን ባለታሪክ “ራስሽን አትጠብቂም፣ ዝርክርክ ነሽ” የሚሉ የግል ክብሯን የሚነኩ ንግግሮችን በአደባባይ በማንሳቱ፣ ዝግጅቱ ከዕርቅ ይልቅ የሞራል ስብራትን የሚያስከትል ነው ተብሏል።
ተቺዎቹ አክለውም፣ ጋዜጠኛው የዲኤንኤ (DNA) ምርመራ ውጤቶችን እንደ ውድድር ውጤት “ልብ አንጠልጣይ” ለማድረግ ጊዜ መውሰዱ እና በሰው ስቃይ ....ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/159
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
👍8😁5❤4👎1👏1
📌 ኢዜአ 6 ሪፖርተሮችን መቀጠር ይፈልጋል
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) ካለው የሥራ ስፋትና ፍላጎት አንጻር፣ በተለያዩ ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ብቁ የሆኑ አመልካቾችን በሪፖርተርነት አወዳድሮ ለመቅጠር መፈለጉን ገለጸ።ከ2 ዓመት እንዲሁም ከዛም በላይ ልምድ ያላችሁ ባለሞያዎች ትፈለጋላችሁ።
ተቋሙ ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ መስፈርቱን የሚያሟሉና በዘርፉ ፍላጎት ያላቸው ተወዳዳሪዎች በተጠቀሰው የጊዜ ገደብና ቦታ በመገኘት ማመልከት እንደሚችሉ አስታውቋል።
ይህ የቅጥር ማስታወቂያ ተቋሙ ያለውን የሰው ኃይል አቅም ለማጠናከርና የሚሰጣቸውን የሚዲያ አገልግሎቶች ጥራት ለማሳደግ ያለመ መሆኑ ተመልክቷል።
አመልካቾች ስለ ቅጥሩ ዝርዝር መረጃ፣ ስለሚያስፈልጉት የትምህርት ዝግጅቶችና የሥራ ልምድ መረጃዎችን ከተያያዘው የቅጥር ሰነድ ማግኘት የሚችሉ ሲሆን፤ ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0111-552300 በመደወል መጠየቅ እንደሚቻል ተቋሙ ጠቁሟል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) ካለው የሥራ ስፋትና ፍላጎት አንጻር፣ በተለያዩ ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ብቁ የሆኑ አመልካቾችን በሪፖርተርነት አወዳድሮ ለመቅጠር መፈለጉን ገለጸ።ከ2 ዓመት እንዲሁም ከዛም በላይ ልምድ ያላችሁ ባለሞያዎች ትፈለጋላችሁ።
ተቋሙ ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ መስፈርቱን የሚያሟሉና በዘርፉ ፍላጎት ያላቸው ተወዳዳሪዎች በተጠቀሰው የጊዜ ገደብና ቦታ በመገኘት ማመልከት እንደሚችሉ አስታውቋል።
ይህ የቅጥር ማስታወቂያ ተቋሙ ያለውን የሰው ኃይል አቅም ለማጠናከርና የሚሰጣቸውን የሚዲያ አገልግሎቶች ጥራት ለማሳደግ ያለመ መሆኑ ተመልክቷል።
አመልካቾች ስለ ቅጥሩ ዝርዝር መረጃ፣ ስለሚያስፈልጉት የትምህርት ዝግጅቶችና የሥራ ልምድ መረጃዎችን ከተያያዘው የቅጥር ሰነድ ማግኘት የሚችሉ ሲሆን፤ ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0111-552300 በመደወል መጠየቅ እንደሚቻል ተቋሙ ጠቁሟል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
❤4
📌በቴሌቪዥን ድራማ ጽሑፍ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ
በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ሥነ ጥበባት ማዕከል ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ጽሑፍ ዙሪያ ሙያዊ ውይይት አካሄደ፡፡
በዝግጅቱ ላይ አራት በኢንዱስትሪ ውስጥ ከፍተኛ ልምድ ያላቸው ደራስያን ተገኝተው ልምዳቸውን አካፍለዋል፡፡
የፊልም እና ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ደራሲዋ ቤዛ ኃይሉ ውይይቱን ከመምራት ባሻገር ልምዷን በየመካከሉ አካፍላለች፡፡
በዝግጅቱ ላይ “ትርታ”፣ “የእግር እሳት”፣ “የውሃ ሽታ”፣ “መዘዝ”፣ “የባስሊቆስ እንባ”፣ “በስንቱ” ሲትኮም እና የሌሎችም ሥራዎቹ የሚታወቀው ሶፎንያ ታደሰ ተገኝቶ ልምዱን ለወጣቶች ካካፈሉት መካከል አንዱ ነው፡፡
በመቀጠለም “የአቶ እና ወይዘሮ”፣ “ስቄ ልሙት”፣ “ማንያዘዋል”፣ “ሁለት ጉልቻ”፣ “እንደ አንድ” የቴሌቪዥን ድራማ፣ የ”አሻራ” ቴሌ ኖቬላ ደራሲ ኑር አክመል ሌላኛው እንግዳ ነበር፡፡
እንዲሁም “የወደፊት”፣ የ”ሰኔና ሰኞ”፣ የ “ዘጠነኛው ሺ”፣ የ “ምስኪኖቹ”፣ የተማሪ ቤት ድርሰቶች፣ በዳይሬክቲንግ እና በሌሎቹም ኃላፊነቶቹ የሚታወቀው ወንድማገኝ ለማ ተገኝቷል፡፡
የተወዳጁን የሀዲስ አለማየሁ ሥራ የሆነውን “ፍቅር እስከ መቃብር”ን የተከታታይ ቴሌቪዥን ድራማ ጽሑፍ ላይ የተሳተፈው፣ የ“ዕጸ ሕይወት” ቴሌ ኖቬል ድራማና የ“ፓይለቶቹ” ቴሌቪዥን ደራሲ መልካሙ ኃይሌ ልምዳቸውን አካፍለዋል፡፡
የፓነል ውይይቱ ላይ የፊልም ኢንደስትሪውን የተቀላቀሉ፣ ጀማሪ ጸሐፊያንና ፍላጎቱ ያላቸው ሰዎች ታድመውበታል፡፡ ከመድረኩ የተለያዩ ጥያቄዎች ተነስተው ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡፡ የመድረኩ ዝግጅት አነሳሽ ደራሲ ቤዛ ኃይሉ ውይይቱ ወደፊት በወርክሾፕ መልኩ እንደሚቀጥል ተስፋዋን ገልጻች፡፡
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ሥነ ጥበባት ማዕከል ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ጽሑፍ ዙሪያ ሙያዊ ውይይት አካሄደ፡፡
በዝግጅቱ ላይ አራት በኢንዱስትሪ ውስጥ ከፍተኛ ልምድ ያላቸው ደራስያን ተገኝተው ልምዳቸውን አካፍለዋል፡፡
የፊልም እና ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማ ደራሲዋ ቤዛ ኃይሉ ውይይቱን ከመምራት ባሻገር ልምዷን በየመካከሉ አካፍላለች፡፡
በዝግጅቱ ላይ “ትርታ”፣ “የእግር እሳት”፣ “የውሃ ሽታ”፣ “መዘዝ”፣ “የባስሊቆስ እንባ”፣ “በስንቱ” ሲትኮም እና የሌሎችም ሥራዎቹ የሚታወቀው ሶፎንያ ታደሰ ተገኝቶ ልምዱን ለወጣቶች ካካፈሉት መካከል አንዱ ነው፡፡
በመቀጠለም “የአቶ እና ወይዘሮ”፣ “ስቄ ልሙት”፣ “ማንያዘዋል”፣ “ሁለት ጉልቻ”፣ “እንደ አንድ” የቴሌቪዥን ድራማ፣ የ”አሻራ” ቴሌ ኖቬላ ደራሲ ኑር አክመል ሌላኛው እንግዳ ነበር፡፡
እንዲሁም “የወደፊት”፣ የ”ሰኔና ሰኞ”፣ የ “ዘጠነኛው ሺ”፣ የ “ምስኪኖቹ”፣ የተማሪ ቤት ድርሰቶች፣ በዳይሬክቲንግ እና በሌሎቹም ኃላፊነቶቹ የሚታወቀው ወንድማገኝ ለማ ተገኝቷል፡፡
የተወዳጁን የሀዲስ አለማየሁ ሥራ የሆነውን “ፍቅር እስከ መቃብር”ን የተከታታይ ቴሌቪዥን ድራማ ጽሑፍ ላይ የተሳተፈው፣ የ“ዕጸ ሕይወት” ቴሌ ኖቬል ድራማና የ“ፓይለቶቹ” ቴሌቪዥን ደራሲ መልካሙ ኃይሌ ልምዳቸውን አካፍለዋል፡፡
የፓነል ውይይቱ ላይ የፊልም ኢንደስትሪውን የተቀላቀሉ፣ ጀማሪ ጸሐፊያንና ፍላጎቱ ያላቸው ሰዎች ታድመውበታል፡፡ ከመድረኩ የተለያዩ ጥያቄዎች ተነስተው ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡፡ የመድረኩ ዝግጅት አነሳሽ ደራሲ ቤዛ ኃይሉ ውይይቱ ወደፊት በወርክሾፕ መልኩ እንደሚቀጥል ተስፋዋን ገልጻች፡፡
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
❤7👍1
📌"በጉዳዩ በጣም አዝኛለሁ፤ በግኛለሁም"
ታዋቂው ገጣሚ እና ደራሲ ሰለሞን ሳህለ፣ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በመጽሐፍት መላኪያ ላይ በጣለው ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ የተሰማውን ቅሬታና መከፋት በይፋ ገለጸ።
ደራሲው በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው መረጃ መሠረት፣ ስድስት መጽሐፍትን በፖስታ ቤት በኩል ወደ ውጭ አገር ላሉ ወዳጆቹ ለመላክ 16 ሺህ 422 (አሥራ ስድስት ሺህ አራት መቶ ሃያ ሁለት) ብር እንዲከፍል መደረጉን ገልጿል። ይህም ክፍያ ከመጽሐፍቱ ዋጋና ከቀድሞው አሠራር አንጻር እጅግ የተጋነነ መሆኑን በመጠቆም "በጉዳዩ በጣም አዝኛለሁ፤ በግኛለሁም" ሲል ቁጭቱን ገልጿል።
ደራሲ ሰለሞን ሳህለ "አሁን ይሄ ምንድን ነው የሚባለው?" ሲል ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን፣ መረጃው ለሚመለከታቸው አካላት እንዲደርስና በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጥበትም ጥሪ አቅርቧል። በኢትዮጵያ የፖስታ አገልግሎት ድርጅት በኩል በቅርቡ የተደረጉ የዋጋ ማሻሻያዎች መኖራቸውን ተከትሎ፣ መሰል ቅሬታዎች ከሌሎች ደራሲያንና ደንበኞችም እየተሰሙ ይገኛሉ።እስከ አሁን ከኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት በኩል ለደራሲው ቅሬታ የተሰጠ ይፋዊ ምላሽ የለም።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ታዋቂው ገጣሚ እና ደራሲ ሰለሞን ሳህለ፣ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በመጽሐፍት መላኪያ ላይ በጣለው ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ የተሰማውን ቅሬታና መከፋት በይፋ ገለጸ።
ደራሲው በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው መረጃ መሠረት፣ ስድስት መጽሐፍትን በፖስታ ቤት በኩል ወደ ውጭ አገር ላሉ ወዳጆቹ ለመላክ 16 ሺህ 422 (አሥራ ስድስት ሺህ አራት መቶ ሃያ ሁለት) ብር እንዲከፍል መደረጉን ገልጿል። ይህም ክፍያ ከመጽሐፍቱ ዋጋና ከቀድሞው አሠራር አንጻር እጅግ የተጋነነ መሆኑን በመጠቆም "በጉዳዩ በጣም አዝኛለሁ፤ በግኛለሁም" ሲል ቁጭቱን ገልጿል።
ደራሲ ሰለሞን ሳህለ "አሁን ይሄ ምንድን ነው የሚባለው?" ሲል ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን፣ መረጃው ለሚመለከታቸው አካላት እንዲደርስና በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጥበትም ጥሪ አቅርቧል። በኢትዮጵያ የፖስታ አገልግሎት ድርጅት በኩል በቅርቡ የተደረጉ የዋጋ ማሻሻያዎች መኖራቸውን ተከትሎ፣ መሰል ቅሬታዎች ከሌሎች ደራሲያንና ደንበኞችም እየተሰሙ ይገኛሉ።እስከ አሁን ከኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት በኩል ለደራሲው ቅሬታ የተሰጠ ይፋዊ ምላሽ የለም።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
👍13❤9
📌ሚሊኒየም አዳራሽን የማፍረስ ስራ ተጀመረ
ባለፉት 18 ዓመታት በኢትዮጵያ ግዙፍ አገራዊና ዓለም አቀፋዊ ኩነቶች ሲያስተናግድ የቆየው ሚሊኒየም አዳራሽ፣ በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ለታቀደው ሰፊ የመልሶ ግንባታና የማስፋፊያ ስራ እንዲመች የማስፈረስ ሂደት መጀመሩን ካፒታል ጋዜጣ ዘግቧል።
ይህ ታላቅ የአዳራሽ እድሳትና የማስፋፊያ ፕሮጀክት በዋናነት ኢትዮጵያ ለምታስተናግደው 32ኛው የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (COP32) ዝግጅት አካል ሲሆን፣ በቦታው ላይ Moxy by Marriott የተሰኘ ግዙፍና ዘመናዊ ሆቴል...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/162
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ባለፉት 18 ዓመታት በኢትዮጵያ ግዙፍ አገራዊና ዓለም አቀፋዊ ኩነቶች ሲያስተናግድ የቆየው ሚሊኒየም አዳራሽ፣ በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ለታቀደው ሰፊ የመልሶ ግንባታና የማስፋፊያ ስራ እንዲመች የማስፈረስ ሂደት መጀመሩን ካፒታል ጋዜጣ ዘግቧል።
ይህ ታላቅ የአዳራሽ እድሳትና የማስፋፊያ ፕሮጀክት በዋናነት ኢትዮጵያ ለምታስተናግደው 32ኛው የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (COP32) ዝግጅት አካል ሲሆን፣ በቦታው ላይ Moxy by Marriott የተሰኘ ግዙፍና ዘመናዊ ሆቴል...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/162
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
👎6🔥2❤1👏1
መጸዳጃ ቤቶቹ የተሸገበት ሆቴል
ዲሊዮ ፖል ኢንተርናሽናል ሆቴል ከብክለት ጋር በቀረበበት ክስ መጸዳጃ ቤቶቹ ታሸጉ
የአዲስ አበባ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በዛሬው ዕለት የሽንት ቤት ፍሳሽ ቆሻሻን በተደጋጋሚ ወደ ወንዝና የወንዝ ዳርቻ የለቀቀው ዲሊዮ ፖል ኢንተርናሽናል ሆቴል ለብክለቱ መነሻ ችግሩ የሆኑ ክፍሎቹን በማሸግ አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል።
ድርጊቱ የተፈጸመዉ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው ባንቢስ አከባቢ ሲሆን ተቋሙ ከአሁን በፊት የሽንትቤት ፍሳሽን ወደ ወንዝ በመልቀቅ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመሆን የገንዘብ ቅጣት ጥሎበት ነበር።
መጀመሪያ ሆቴሉ ከጥፋቱ እንዲማር 300 ሺህ ብር ቅጣት ጥሎበት ከቅጣፋቱ ሳይማር በመቅረቱ በድጋሚ የቅጣቱን እጥፍ 600 ሺህ ተቀጥቶ ነበር። አሁንም ግን ድርጊቱን ለ3ኛ ጊዜ ባለማስተካከሉ ሆቴሉ ተጨማሪ ጉዳት እንዳያደርስ የመጸዳጃ ክፍሎቹን እንዲታሸግ ተደርጓል።
ተቋሙን በቀጣይ በሕግ ተጠያቂ በማድረግ ላደረሰው ከፍተኛ ጉዳት በሕጉ መሠረት እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን ባለስልጣኑ አስታውቋል።
በከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ወጪ ወጥቶባቸው የተሰሩ ወንዝና የወንዝ ዳርቻዎች ልማቶች በመበከል ለታለመለት ዓላማ እንዳይውል በሚያደርጉ ግለሰቦች እና ድርጅቶች ላይ የሚወስደውን አስተዳደራዊ እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ባለሥልጣኑ ለኤ ኤም ኤን በላከው መረጃ ገልጿል።
Link: https://t.me/NorRadio1
Link: https://t.me/NorRadio1
ዲሊዮ ፖል ኢንተርናሽናል ሆቴል ከብክለት ጋር በቀረበበት ክስ መጸዳጃ ቤቶቹ ታሸጉ
የአዲስ አበባ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በዛሬው ዕለት የሽንት ቤት ፍሳሽ ቆሻሻን በተደጋጋሚ ወደ ወንዝና የወንዝ ዳርቻ የለቀቀው ዲሊዮ ፖል ኢንተርናሽናል ሆቴል ለብክለቱ መነሻ ችግሩ የሆኑ ክፍሎቹን በማሸግ አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል።
ድርጊቱ የተፈጸመዉ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ቦታው ባንቢስ አከባቢ ሲሆን ተቋሙ ከአሁን በፊት የሽንትቤት ፍሳሽን ወደ ወንዝ በመልቀቅ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመሆን የገንዘብ ቅጣት ጥሎበት ነበር።
መጀመሪያ ሆቴሉ ከጥፋቱ እንዲማር 300 ሺህ ብር ቅጣት ጥሎበት ከቅጣፋቱ ሳይማር በመቅረቱ በድጋሚ የቅጣቱን እጥፍ 600 ሺህ ተቀጥቶ ነበር። አሁንም ግን ድርጊቱን ለ3ኛ ጊዜ ባለማስተካከሉ ሆቴሉ ተጨማሪ ጉዳት እንዳያደርስ የመጸዳጃ ክፍሎቹን እንዲታሸግ ተደርጓል።
ተቋሙን በቀጣይ በሕግ ተጠያቂ በማድረግ ላደረሰው ከፍተኛ ጉዳት በሕጉ መሠረት እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን ባለስልጣኑ አስታውቋል።
በከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ ወጪ ወጥቶባቸው የተሰሩ ወንዝና የወንዝ ዳርቻዎች ልማቶች በመበከል ለታለመለት ዓላማ እንዳይውል በሚያደርጉ ግለሰቦች እና ድርጅቶች ላይ የሚወስደውን አስተዳደራዊ እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ባለሥልጣኑ ለኤ ኤም ኤን በላከው መረጃ ገልጿል።
Link: https://t.me/NorRadio1
Link: https://t.me/NorRadio1
👏6❤2🫡2
የ“ጃር” ውሃ ጥራት ላይ ጥናት ሊካሄድ ነው
በተለምዶ “ጃር” እየተባለ በሚጠራውና በ20 ሊትር መያዣ ታሽጎ ለገበያ በሚቀርበው የመጠጥ ውሃ ላይ በተደጋጋሚ የሚነሱ የጥራት መጓደል ቅሬታዎችን ለመፍታት የሚያግዝ አገር አቀፍ ጥናት ሊካሄድ እንደሆነ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ምግብ እና መድኃኒት ባለሥልጣን ነው።
ባለሥልጣኑ ለአሐዱ እንደገለጸው፣ ጥናቱ ለችግሩ ዘላቂ መፍትሔ ማምጣት እና የሕብረተሰቡን ጤና መጠበቅን ዓላማ ያደረገ ነው።
“ከሕብረተሰብ ጤና እና ደህንነት የሚበልጥ ምንም ዓይነት ነገር የለም” ያሉት የባለሥልጣኑ የምግብ ኢንስፔክሽንና ሕግ ማስፈጸም ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሙላቱ ተስፋዬ፣ ከተገልጋዮች በየጊዜው የሚደርሱ ጥቆማዎችና አቤቱታዎችን መሠረት በማድረግ ተቋሙ በጃር ውሃ ጥራት ላይ ጥብቅ ክትትል እያደረገ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
ሥራ አስፈጻሚው በማብራሪያቸው የጥራት ችግሩ የዜጎችን ጤና አደጋ ላይ የሚጥል ሆኖ ከተገኘ ምርቱ ሙሉ በሙሉ ሊታገድ እንደሚችል ጠቁመዋል።በተጨማሪም “ባለ 20 ሊትሩ የታሸገ ውሃ መያዣ (ጃሩ) ተደጋግሞ ጥቅም ላይ የሚውል በመሆኑ፣ በጽዳት እና ሥርጭት ሂደት ከፍተኛ ጥንቃቄን ይፈልጋል።” ብለዋል።
ባለሥልጣኑ በአሁኑ ወቅት ከአመራረት እስከ ገበያ ያለውን ሂደት በመከታተል እና ናሙና በመውሰድ ምርመራ እንደሚያደርግ ተገልጿል።
በማከፋፈያ ቦታዎች ላይ ጭምር ክትትል እንደሚደረግ የተገለጸ ሲሆን፤ የተፈጠረውን የጥራት ስጋት በዘላቂነት ለመፍታት የሚካሄደው አገር አቀፍ ጥናት እንደተጠናቀቀም፣ የምርቱን ደህንነት የሚያረጋግጥ አዲስ መመሪያ ይፋ ሊደረግ እንደሚችል ተጠቁሟል።
©️አሐዱ ሬድዮ
Link: https://t.me/NorRadio1
Link: https://t.me/NorRadio1
በተለምዶ “ጃር” እየተባለ በሚጠራውና በ20 ሊትር መያዣ ታሽጎ ለገበያ በሚቀርበው የመጠጥ ውሃ ላይ በተደጋጋሚ የሚነሱ የጥራት መጓደል ቅሬታዎችን ለመፍታት የሚያግዝ አገር አቀፍ ጥናት ሊካሄድ እንደሆነ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ምግብ እና መድኃኒት ባለሥልጣን ነው።
ባለሥልጣኑ ለአሐዱ እንደገለጸው፣ ጥናቱ ለችግሩ ዘላቂ መፍትሔ ማምጣት እና የሕብረተሰቡን ጤና መጠበቅን ዓላማ ያደረገ ነው።
“ከሕብረተሰብ ጤና እና ደህንነት የሚበልጥ ምንም ዓይነት ነገር የለም” ያሉት የባለሥልጣኑ የምግብ ኢንስፔክሽንና ሕግ ማስፈጸም ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሙላቱ ተስፋዬ፣ ከተገልጋዮች በየጊዜው የሚደርሱ ጥቆማዎችና አቤቱታዎችን መሠረት በማድረግ ተቋሙ በጃር ውሃ ጥራት ላይ ጥብቅ ክትትል እያደረገ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
ሥራ አስፈጻሚው በማብራሪያቸው የጥራት ችግሩ የዜጎችን ጤና አደጋ ላይ የሚጥል ሆኖ ከተገኘ ምርቱ ሙሉ በሙሉ ሊታገድ እንደሚችል ጠቁመዋል።በተጨማሪም “ባለ 20 ሊትሩ የታሸገ ውሃ መያዣ (ጃሩ) ተደጋግሞ ጥቅም ላይ የሚውል በመሆኑ፣ በጽዳት እና ሥርጭት ሂደት ከፍተኛ ጥንቃቄን ይፈልጋል።” ብለዋል።
ባለሥልጣኑ በአሁኑ ወቅት ከአመራረት እስከ ገበያ ያለውን ሂደት በመከታተል እና ናሙና በመውሰድ ምርመራ እንደሚያደርግ ተገልጿል።
በማከፋፈያ ቦታዎች ላይ ጭምር ክትትል እንደሚደረግ የተገለጸ ሲሆን፤ የተፈጠረውን የጥራት ስጋት በዘላቂነት ለመፍታት የሚካሄደው አገር አቀፍ ጥናት እንደተጠናቀቀም፣ የምርቱን ደህንነት የሚያረጋግጥ አዲስ መመሪያ ይፋ ሊደረግ እንደሚችል ተጠቁሟል።
©️አሐዱ ሬድዮ
Link: https://t.me/NorRadio1
Link: https://t.me/NorRadio1
❤13👏5👍1🤨1
📌"አክሊሉ" ታሪካዊ ልቦለድ ነገ ይመረቃል
በታዋቂው ዲፕሎማት ፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ ሕይወትና የሥራ ዘመን ላይ የሚያጠነጥን "አክሊሉ" የተሸኘ ታሪካዊ ልቦለድ መጽሐፍ፣ ነገ ቅዳሜ መጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ይመረቃል።
መጽሐፉን ያዘጋጁት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የሕክምና ባለሙያ የሆኑት ዶክተር ሰላማዊት ታደሠ ሲሆኑ፤ ምረቃውም ታዋቂው ዲፕሎማት በተወለዱበት መጋቢት 5 ቀን እንዲሆን መታቀዱ ተገልጿል።
ባለ 296 ገጹ ይህ መጽሐፍ፣ ፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ ከአሥራ ዘጠኝ ዓመታቸው ጀምሮ አገራቸውን በዲፕሎማሲውና በፖለቲካው መስክ ያገለገሉበትን ታሪክ፣ በተለይም የኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር የመቀላቀል ሂደትና ሌሎች ዘመን ተሻጋሪ ሥራዎቻቸውን በልቦለድ ቅርፅ ለንባብ የሚያበቃ መጽሐፍ እንደሆነ አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።
Link: https://t.me/NorRadio1
Link: https://t.me/NorRadio1
በታዋቂው ዲፕሎማት ፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ ሕይወትና የሥራ ዘመን ላይ የሚያጠነጥን "አክሊሉ" የተሸኘ ታሪካዊ ልቦለድ መጽሐፍ፣ ነገ ቅዳሜ መጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ጀምሮ ይመረቃል።
መጽሐፉን ያዘጋጁት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የሕክምና ባለሙያ የሆኑት ዶክተር ሰላማዊት ታደሠ ሲሆኑ፤ ምረቃውም ታዋቂው ዲፕሎማት በተወለዱበት መጋቢት 5 ቀን እንዲሆን መታቀዱ ተገልጿል።
ባለ 296 ገጹ ይህ መጽሐፍ፣ ፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ ከአሥራ ዘጠኝ ዓመታቸው ጀምሮ አገራቸውን በዲፕሎማሲውና በፖለቲካው መስክ ያገለገሉበትን ታሪክ፣ በተለይም የኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር የመቀላቀል ሂደትና ሌሎች ዘመን ተሻጋሪ ሥራዎቻቸውን በልቦለድ ቅርፅ ለንባብ የሚያበቃ መጽሐፍ እንደሆነ አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።
Link: https://t.me/NorRadio1
Link: https://t.me/NorRadio1
❤5
📌ዳግማዊ አመለወርቅ ፊይሣ ሊመሰገን ነው
በኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ታሪክ ውስጥ በዳይሬክተርነት እና በደራሲነት ያገለገለው ዳግማዊ አመለወርቅፈይሳ አድናቂዎቹ የሙይጎደኝቹ በተገኙበት የምስጋና መርሀ ግብር ሊደረግለት እንደሆነ ታወቀ።
መጋቢት7 ከቀኑ11ሰዓት በኃላ የሙያ ባልደረቦቹ፣ አድናቂዎቹ እና የቅርብ ሰዎቹ በሚታደሙበት በታላቁ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር የሚመሰገነው ዳግማዊ ፈይሳ በጥበቡ ዓለም 40አመታትን ቆይታ አድርጓል።
የምስጋና መርሀ ግብሩ አዘጋጅ ሔኖክ የእታገኝ ልጅ እንደሆነም ታውቋል።
"ስሙአተ- ነገር "የሚል ርዕስ ባለው በዚህ መርሀ- ግብር ላይ ልዩ ልዩ ተመስጋኙን የሚመጥኑ የጥበብ ዝግጅቶች ይኖራሉ ተብሏል።
ዳግማዊ ዓመለ ወርቅ ፈይሳ በ1960 ዓ.ም አ.አ አብነት አካባቢ ጠጅ ሳር ሰፈር ነው የተወለደው።
ዳግማዋ ለ17 ዓመታት ያህል ስክሪፕት በመጻፍ፤ ከ 500 በላይ ዶክመንተሪዎችንና 1000 ማስታወቂያዎችን በመስራት ድንቅ ባለሙያነቱን አስመስክሯል።
ዓመል የቴሌቭዥን ድራማ፤ የቃቄ ውርዶዎት ከመጋረጃ ጀርባ የተሰኙ ቴአትሮችን ጨምሮ
ከ40 በላይ በሚሆኑ የመድረክ ቴአትሮች ውስጥ በትወና በዝግጅትና በድርሰት ተሳትፏል፣በፊልሞች ላይም የራሱን ድንቅ አሻራ ያኖረው ዳግማዊ ዛሬም ለሙያው ያለውን መሰጠት በማሳየት ላይ ይገኛል።
Link: https://t.me/NorRadio1
Link: https://t.me/NorRadio1
በኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ታሪክ ውስጥ በዳይሬክተርነት እና በደራሲነት ያገለገለው ዳግማዊ አመለወርቅፈይሳ አድናቂዎቹ የሙይጎደኝቹ በተገኙበት የምስጋና መርሀ ግብር ሊደረግለት እንደሆነ ታወቀ።
መጋቢት7 ከቀኑ11ሰዓት በኃላ የሙያ ባልደረቦቹ፣ አድናቂዎቹ እና የቅርብ ሰዎቹ በሚታደሙበት በታላቁ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር የሚመሰገነው ዳግማዊ ፈይሳ በጥበቡ ዓለም 40አመታትን ቆይታ አድርጓል።
የምስጋና መርሀ ግብሩ አዘጋጅ ሔኖክ የእታገኝ ልጅ እንደሆነም ታውቋል።
"ስሙአተ- ነገር "የሚል ርዕስ ባለው በዚህ መርሀ- ግብር ላይ ልዩ ልዩ ተመስጋኙን የሚመጥኑ የጥበብ ዝግጅቶች ይኖራሉ ተብሏል።
ዳግማዊ ዓመለ ወርቅ ፈይሳ በ1960 ዓ.ም አ.አ አብነት አካባቢ ጠጅ ሳር ሰፈር ነው የተወለደው።
ዳግማዋ ለ17 ዓመታት ያህል ስክሪፕት በመጻፍ፤ ከ 500 በላይ ዶክመንተሪዎችንና 1000 ማስታወቂያዎችን በመስራት ድንቅ ባለሙያነቱን አስመስክሯል።
ዓመል የቴሌቭዥን ድራማ፤ የቃቄ ውርዶዎት ከመጋረጃ ጀርባ የተሰኙ ቴአትሮችን ጨምሮ
ከ40 በላይ በሚሆኑ የመድረክ ቴአትሮች ውስጥ በትወና በዝግጅትና በድርሰት ተሳትፏል፣በፊልሞች ላይም የራሱን ድንቅ አሻራ ያኖረው ዳግማዊ ዛሬም ለሙያው ያለውን መሰጠት በማሳየት ላይ ይገኛል።
Link: https://t.me/NorRadio1
Link: https://t.me/NorRadio1
❤10
📌አብነት ገብረመስቀል ከኃላፊነታቸው ለቀቁ
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ፕሬዝዳንት አቶ አብነት ገብረመስቀል ከኃላፊነታቸው መልቀቃቸውን ኖር ሬድዮ ዘግቧል።
ለተከታታይ 24 ዓመታት የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብን በፕሬዝዳንትነት ሲመሩ የቆዩት አቶ አብነት ገብረመስቀል ኦዳ፣ ዛሬ መጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም ከኃላፊነታቸው መልቀቃቸውን በይፋ አስታወቁ።
አቶ አብነት ውሳኔያቸውን ይፋ ባደረጉበት መግለጫ፤ ክለቡ በአሁኑ ወቅት የገጠመውን ከፍተኛ የፋይናንስ እና የአመራር ፈተና ለመታደግ እንዲሁም ለክለቡ ሰላም ሲባል ኃላፊነታቸውን መልቀቅ አስፈላጊ ሆኖ እንዳገኙት ገልጸዋል። ውሳኔው ከቤተሰቦቻቸው ጋር በመመካከር...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/179
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ፕሬዝዳንት አቶ አብነት ገብረመስቀል ከኃላፊነታቸው መልቀቃቸውን ኖር ሬድዮ ዘግቧል።
ለተከታታይ 24 ዓመታት የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብን በፕሬዝዳንትነት ሲመሩ የቆዩት አቶ አብነት ገብረመስቀል ኦዳ፣ ዛሬ መጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም ከኃላፊነታቸው መልቀቃቸውን በይፋ አስታወቁ።
አቶ አብነት ውሳኔያቸውን ይፋ ባደረጉበት መግለጫ፤ ክለቡ በአሁኑ ወቅት የገጠመውን ከፍተኛ የፋይናንስ እና የአመራር ፈተና ለመታደግ እንዲሁም ለክለቡ ሰላም ሲባል ኃላፊነታቸውን መልቀቅ አስፈላጊ ሆኖ እንዳገኙት ገልጸዋል። ውሳኔው ከቤተሰቦቻቸው ጋር በመመካከር...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/179
❤11🔥1😢1
📌በፊንቴክ ምክንያት የዝነኞቹ ባንክ አካውንት ታገደ
ታዋቂ ግለሰቦች እና የሚዲያ ተቋማት በባንክ የሚያንቀሳቅሱት ጥሬ ገንዘብ እንዲሁም ተንቀሳቃሽና የማይንቀሳቀስ ንብረታቸው እንዲታገድ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ስለ ማስተላለፉ ኖር ሬድዮ ዘግቧል።
እንደ ኖር ሬድዮ ዘገባ ከሆነ እግዱ የተላለፈባቸው ግለሰቦችና ተቋማት፣ “ፊንቴክ ኢንቨስትመንት” በተባለ ድርጅት አማካኝነት “ተሽከርካሪዎችን እናስመጣላችኋለን” በሚል በተፈጸመ የማጭበርበር ተግባር ውስጥ እውቅናቸውን ተጠቅመው ሕዝብ እንዲሳሳት ምክንያት ሆነዋል በሚል ተጠርጥረው ነው።
የፍርድ ቤት የእግድ ትዕዛዝ የደረሳቸው አካላት ዝርዝር፦
የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች፦ ሰራዊት ፍቅሬ፣ ሰለሞን ቦጋለ፣ ዳንኤል ተገኝ እና ይገረም ደጀኔ።
የሚዲያ ተቋማት እና ድርጅቶች፦ አባይ ቲቪ፣ ናሁ ቲቪ፣ ...ዝርዝሩን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/187
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ታዋቂ ግለሰቦች እና የሚዲያ ተቋማት በባንክ የሚያንቀሳቅሱት ጥሬ ገንዘብ እንዲሁም ተንቀሳቃሽና የማይንቀሳቀስ ንብረታቸው እንዲታገድ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ስለ ማስተላለፉ ኖር ሬድዮ ዘግቧል።
እንደ ኖር ሬድዮ ዘገባ ከሆነ እግዱ የተላለፈባቸው ግለሰቦችና ተቋማት፣ “ፊንቴክ ኢንቨስትመንት” በተባለ ድርጅት አማካኝነት “ተሽከርካሪዎችን እናስመጣላችኋለን” በሚል በተፈጸመ የማጭበርበር ተግባር ውስጥ እውቅናቸውን ተጠቅመው ሕዝብ እንዲሳሳት ምክንያት ሆነዋል በሚል ተጠርጥረው ነው።
የፍርድ ቤት የእግድ ትዕዛዝ የደረሳቸው አካላት ዝርዝር፦
የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች፦ ሰራዊት ፍቅሬ፣ ሰለሞን ቦጋለ፣ ዳንኤል ተገኝ እና ይገረም ደጀኔ።
የሚዲያ ተቋማት እና ድርጅቶች፦ አባይ ቲቪ፣ ናሁ ቲቪ፣ ...ዝርዝሩን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/187
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
👏19❤12
🔶ሳህለወርቅ ዘውዴ ከፍተኛ ሽልማት አግኝተዋል
የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ርዕሰ ብሄር ሳህለወርቅ ዘውዴ በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው 11ኛው ዓመታዊ የፎርብስ ሴት የአፍሪካ መሪ ሴቶች ጉባኤ ላይ የዕድሜ ልክ ስኬት ሽልማት አግኝተዋል።
በዝግጅቱ ላይ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሴት አፍሪካውያን መሪዎች፣ ዲፕሎማቶች፣ ምሁራን እንዲሁም ልዮ ልዮ ተቋማት ተገኝተዋል።
ዝግጅቱ ከዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ጋር በሚጣጣም ሁኔታ የተዘጋጀ ሲሆን በወቅቱም ልዩ የሆነ የፓናል ውይይቶች እንዲሁም የአንድ ለአንድ ቃለ-መጠይቆች ተካሄደዋል።
በሽልማት ሥነ-ሥርዓቱ ወቅት የቀድሞ ርዕሰ ብሄር ሳህለወርቅ ዘውዴ በተባበሩት መንግሥታትና ሃገር በማገልገል ላይ በነበሩበት ወቅት ክብር ለሰጧቸው ወንድ መሪዎች አድናቆታቸውን ገልጸዋል።
#EBS
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ርዕሰ ብሄር ሳህለወርቅ ዘውዴ በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው 11ኛው ዓመታዊ የፎርብስ ሴት የአፍሪካ መሪ ሴቶች ጉባኤ ላይ የዕድሜ ልክ ስኬት ሽልማት አግኝተዋል።
በዝግጅቱ ላይ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሴት አፍሪካውያን መሪዎች፣ ዲፕሎማቶች፣ ምሁራን እንዲሁም ልዮ ልዮ ተቋማት ተገኝተዋል።
ዝግጅቱ ከዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ጋር በሚጣጣም ሁኔታ የተዘጋጀ ሲሆን በወቅቱም ልዩ የሆነ የፓናል ውይይቶች እንዲሁም የአንድ ለአንድ ቃለ-መጠይቆች ተካሄደዋል።
በሽልማት ሥነ-ሥርዓቱ ወቅት የቀድሞ ርዕሰ ብሄር ሳህለወርቅ ዘውዴ በተባበሩት መንግሥታትና ሃገር በማገልገል ላይ በነበሩበት ወቅት ክብር ለሰጧቸው ወንድ መሪዎች አድናቆታቸውን ገልጸዋል።
#EBS
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
❤19👍1
🔶የኖር ሬድዮ የፌስቡክ ገፆን ይወዳጁ!
https://www.facebook.com/profile.php?id=61580759926786
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
https://www.facebook.com/profile.php?id=61580759926786
====================
አሁኑኑ የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/NorRadio1
https://t.me/NorRadio1
1🔥3🥰1👏1
🔶“በነገራችን ላይ” የቴሌቪዥን ፕሮግራም ተመለሰ
በተመልካቾች ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈውና በደረጀ ኃይሌ የሚዘጋጀው “በነገራችን ላይ” የቴሌቪዥን ፕሮግራም፣ አዲስ ምዕራፍ ይዞ ወደ ስርጭት መመለሱ ተገለፀ።
ፕሮግራሙ ወደ አየር ሲመለስ፣ ለአምስት አስርት ዓመታት ያህል በጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ የኖሩትንና በርካታ ታሪካዊ ውጣውረዶችን ካሳለፉት...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/197
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
በተመልካቾች ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈውና በደረጀ ኃይሌ የሚዘጋጀው “በነገራችን ላይ” የቴሌቪዥን ፕሮግራም፣ አዲስ ምዕራፍ ይዞ ወደ ስርጭት መመለሱ ተገለፀ።
ፕሮግራሙ ወደ አየር ሲመለስ፣ ለአምስት አስርት ዓመታት ያህል በጀርመን ፍራንክፈርት ከተማ የኖሩትንና በርካታ ታሪካዊ ውጣውረዶችን ካሳለፉት...ተጨማሪውን ያንብቡ:-https://t.me/NorRadio1/197
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
👏12❤8🔥1
📌ሙሴ አበባየሁ በአላቲኖስ እንግዳ ነው
በአላቲኖስ ኢትዮጵያዊ ፊልም ሰሪዎች ማኅበር አዘጋጅነት፣ የሙያና ሥራ ጉዞ ዙሪያ የሚያጠነጥን ልዩ የውይይት መድረክ ነገ ሐሙስ መጋቢት 17 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 9:30 ጀምሮ እንደሚካሄድ ተገለፀ።
በሩሲያ ሳይንስና ባሕል ማዕከል (ፑሽኪን አዳራሽ) በሚካሄደው በዚህ መርሃ-ግብር ላይ፣ወጣቱ የፊልም ባለሙያ ሙሴ አበባየሁ በፊልም እና በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች የነበረውን የሥራ ተሞክሮና ያለፉባቸውን የሕይወት ውጣውረዶች ለታዳሚው ያካፍላል።
ዝግጅቱ በተለይ በዘርፉ ለተሰማሩ ወጣቶችና ለጥበብ አፍቃሪያን አዳዲስ ዕውቀቶችንና መነሳሳትን ለመፍጠር ያለመ መሆኑን አዘጋጆቹ ገልጸዋል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
በአላቲኖስ ኢትዮጵያዊ ፊልም ሰሪዎች ማኅበር አዘጋጅነት፣ የሙያና ሥራ ጉዞ ዙሪያ የሚያጠነጥን ልዩ የውይይት መድረክ ነገ ሐሙስ መጋቢት 17 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 9:30 ጀምሮ እንደሚካሄድ ተገለፀ።
በሩሲያ ሳይንስና ባሕል ማዕከል (ፑሽኪን አዳራሽ) በሚካሄደው በዚህ መርሃ-ግብር ላይ፣ወጣቱ የፊልም ባለሙያ ሙሴ አበባየሁ በፊልም እና በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች የነበረውን የሥራ ተሞክሮና ያለፉባቸውን የሕይወት ውጣውረዶች ለታዳሚው ያካፍላል።
ዝግጅቱ በተለይ በዘርፉ ለተሰማሩ ወጣቶችና ለጥበብ አፍቃሪያን አዳዲስ ዕውቀቶችንና መነሳሳትን ለመፍጠር ያለመ መሆኑን አዘጋጆቹ ገልጸዋል።
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
ለተጨማሪው: https://t.me/EventAddis1
❤4