የሪፖርተር ጋዜጠኛ ከእስር ተፈታ
ለዘገባ ሥራ ወደ ልደታ ክፍለ ከተማ በሄደበት ሚያዚያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. በቁጥጥር ስር ውሎ በልደታ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ጌጃ ሠፈር አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ላለፉት ሦስት ቀናት በእስር የቆየው የሪፖርተር ጋዜጣ ዘጋቢ ጋዜጠኛ አበበ ፍቅር፣ ሚያዚያ 17 ቀን 2017 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ቀርቦ በ10‚000 ብር ዋስ ከእስር ተፈታ፡፡
ጋዜጠኛ አበበ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ ነክ ፍርድ ቤት የቀረበው ከሰዓት በፊት ሲሆን፣ ፖሊስ ጋዜጠኛውን ለምን በቁጥጥር ሥር እንዳዋለው ለችሎቱ አስረድቷል፡፡
ፖሊስ ለችሎቱ እንዳስረዳው ጋዜጠኛ አበበ ፍቅር ፈቃድ ሳይጠይቅና ጋዜጠኛ መሆኑንም የሚያስረዳ ምንም ዓይነት መገለጫ (መታወቂያ) ሳይኖረው፣ የልደታ ክፍለ ከተማ ኃላፊዎችንና መሥሪያ ቤቱን ቪዲዮ ሲቀርፅና ፎቶ ሲያነሳ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ተናግሯል፡፡ ሁከትና ረብሻ ለማስነሳት እየተንቀሳቀሰ እንደነበርና ከበስተጀርባው ያለውን ማጣራት አስፈላጊ በመሆኑ፣ የዋስትና መብቱ ቢከበር መረጃ ሊያጠፋና እሱም ላይቀር ስለማይችል ተጨማሪ 14 የምርመራ ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋል፡፡
የተጠርጣሪ ጋዜጠኛ አበበ ጠበቃ ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዱት፣ ደንበኛቸው ጋዜጠኛ መሆኑን ተናግረው፣ ጋዜጠኛ ስለመሆኑ የሚገልጽ ምንም ዓይነት ሰነድ የለውም በሚል ፖሊስ ስላቀረበው ክስ የሚሠራበትን ተቋም በችሎት ጭምር ደውሎ ማረጋገጥ እንደሚቻል ገልጸዋል፡፡
ጋዜጠኛ አበበ በክፍለ ከተማ የተገኘው፣ በመሥሪያ ቤቱ ተገኝተው በክፍለ ከተማው የደረሰባቸውን ቅሬታ ያሰሙ ሰዎች ስለነበሩ፣ ዘገባው ሚዛናዊ እንዲሆንና ከአንድ በኩል ብቻ እንዳይሆን፣ የክፍለ ከተማውን ኃላፊዎች ለማነጋገር መሆኑንም አስረድተዋል፡፡ ዘገባው ገና በሒደት ላይ የነበረና ያልተሠራጨ በመሆኑ፣ እንዲሁም ከአዋጅ 1238/2013 ድንጋጌ አንፃር ሊታሰር እንደማይገባ አስረድተው፣ ይህ እንኳን ቢታለፍ የዋስትና መብቱ እንዲከበር ጠይቀዋል፡፡ ጋዜጠኛው መረጃ ሊያሸሽና እራሱም ላይቀርብ ይችላል ለተባለው፣ የሚሠራበት ድርጅት ኃላፊነቱን እንደሚወስድ ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል፡፡
ጋዜጠኛ አበበ የሚናገረው ካለ ፍርድ ቤቱ ሲጠይቀው" እኔ ቪዲዮ አልቀረጽኩም። ድምጽም ሪከርድ አላደረኩም" በማለት አስረድቷል።
የሁለቱን ወገኖች ክርክር ያዳመጠው ፍርድ ቤቱ፣ ጋዜጠኛ አበበ በ10‚000 ብር ዋስ እንዲለቀቅ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡
ለዘገባ ሥራ ወደ ልደታ ክፍለ ከተማ በሄደበት ሚያዚያ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. በቁጥጥር ስር ውሎ በልደታ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ጌጃ ሠፈር አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ላለፉት ሦስት ቀናት በእስር የቆየው የሪፖርተር ጋዜጣ ዘጋቢ ጋዜጠኛ አበበ ፍቅር፣ ሚያዚያ 17 ቀን 2017 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ቀርቦ በ10‚000 ብር ዋስ ከእስር ተፈታ፡፡
ጋዜጠኛ አበበ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ ነክ ፍርድ ቤት የቀረበው ከሰዓት በፊት ሲሆን፣ ፖሊስ ጋዜጠኛውን ለምን በቁጥጥር ሥር እንዳዋለው ለችሎቱ አስረድቷል፡፡
ፖሊስ ለችሎቱ እንዳስረዳው ጋዜጠኛ አበበ ፍቅር ፈቃድ ሳይጠይቅና ጋዜጠኛ መሆኑንም የሚያስረዳ ምንም ዓይነት መገለጫ (መታወቂያ) ሳይኖረው፣ የልደታ ክፍለ ከተማ ኃላፊዎችንና መሥሪያ ቤቱን ቪዲዮ ሲቀርፅና ፎቶ ሲያነሳ በቁጥጥር ሥር መዋሉን ተናግሯል፡፡ ሁከትና ረብሻ ለማስነሳት እየተንቀሳቀሰ እንደነበርና ከበስተጀርባው ያለውን ማጣራት አስፈላጊ በመሆኑ፣ የዋስትና መብቱ ቢከበር መረጃ ሊያጠፋና እሱም ላይቀር ስለማይችል ተጨማሪ 14 የምርመራ ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋል፡፡
የተጠርጣሪ ጋዜጠኛ አበበ ጠበቃ ለፍርድ ቤቱ እንዳስረዱት፣ ደንበኛቸው ጋዜጠኛ መሆኑን ተናግረው፣ ጋዜጠኛ ስለመሆኑ የሚገልጽ ምንም ዓይነት ሰነድ የለውም በሚል ፖሊስ ስላቀረበው ክስ የሚሠራበትን ተቋም በችሎት ጭምር ደውሎ ማረጋገጥ እንደሚቻል ገልጸዋል፡፡
ጋዜጠኛ አበበ በክፍለ ከተማ የተገኘው፣ በመሥሪያ ቤቱ ተገኝተው በክፍለ ከተማው የደረሰባቸውን ቅሬታ ያሰሙ ሰዎች ስለነበሩ፣ ዘገባው ሚዛናዊ እንዲሆንና ከአንድ በኩል ብቻ እንዳይሆን፣ የክፍለ ከተማውን ኃላፊዎች ለማነጋገር መሆኑንም አስረድተዋል፡፡ ዘገባው ገና በሒደት ላይ የነበረና ያልተሠራጨ በመሆኑ፣ እንዲሁም ከአዋጅ 1238/2013 ድንጋጌ አንፃር ሊታሰር እንደማይገባ አስረድተው፣ ይህ እንኳን ቢታለፍ የዋስትና መብቱ እንዲከበር ጠይቀዋል፡፡ ጋዜጠኛው መረጃ ሊያሸሽና እራሱም ላይቀርብ ይችላል ለተባለው፣ የሚሠራበት ድርጅት ኃላፊነቱን እንደሚወስድ ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል፡፡
ጋዜጠኛ አበበ የሚናገረው ካለ ፍርድ ቤቱ ሲጠይቀው" እኔ ቪዲዮ አልቀረጽኩም። ድምጽም ሪከርድ አላደረኩም" በማለት አስረድቷል።
የሁለቱን ወገኖች ክርክር ያዳመጠው ፍርድ ቤቱ፣ ጋዜጠኛ አበበ በ10‚000 ብር ዋስ እንዲለቀቅ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ማስታወቂያ
💫ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለትንሳኤ በአል በሰላም አደረሳችሁ እያለ ቴምር ሪልስቴት ለበአል ልዩ ቅናሽ ይዘልዎ መቷል!
📍ሳር ቤት
2B +G +21 አፓርትመንት
✅ ባለ 2 እና 3 መኝታ
✅ካሬ 64 200 ብር ብቻ
✅ 10 ፐርሰንት ቅድመ ክፍያ
✅ የ 40 ፐርሰንት ቅናሽ አድርገን ሽያጭ ጀምረናል፡፡
እንዲሁም
📍ፒያሳ ከምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት 3ኛውንና የመጨረሻውን የንግድ ሱቅ በመሸጥ ላይ እንገኛለን።
✅ 2B+G+5 የሆነ
✅ በ3.9ሚሊዮን ሙሉ ክፍያ
✅ በ1 አመት ተኩል የሚረከቡት
✅ በቂ የመኪና ማቆሚያ ያለው
🔔በተጨማሪም
📍 በአያት አደባባይ ግንባታው ከ80% በላይ የደረሰ ሳይት ጨምሮ
✅ በፒያሳ-ሊሴ እና
✅ በሱማሌ ተራ
አፓርትመንቶችን እስከ 35% በሚደርስ ቅናሽ ይዘንልዎት መተናል
💫 ዋና ዋና መለያዎች
✅ እየኖሩበት የሚከፍሉበት አማራጭ ያላቸው
✅ ከ10% ጀምሮ መክፈል መቻልዎ
✅ በተለያዬ ቦታ የሳይት አማራጭ መኖሩ
✅ በኢትዮጵያ ብር ያለ ምንም ተጨማሪ ክፍያ መዋዋል መቻልዎ
👌ከባለ 1- ባለ 3 መኝታ
ለተጨማሪ መረጃ
🤳 09 50 28 56 66/ 09 48 86 37 38
💫ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለትንሳኤ በአል በሰላም አደረሳችሁ እያለ ቴምር ሪልስቴት ለበአል ልዩ ቅናሽ ይዘልዎ መቷል!
📍ሳር ቤት
2B +G +21 አፓርትመንት
✅ ባለ 2 እና 3 መኝታ
✅ካሬ 64 200 ብር ብቻ
✅ 10 ፐርሰንት ቅድመ ክፍያ
✅ የ 40 ፐርሰንት ቅናሽ አድርገን ሽያጭ ጀምረናል፡፡
እንዲሁም
📍ፒያሳ ከምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት 3ኛውንና የመጨረሻውን የንግድ ሱቅ በመሸጥ ላይ እንገኛለን።
✅ 2B+G+5 የሆነ
✅ በ3.9ሚሊዮን ሙሉ ክፍያ
✅ በ1 አመት ተኩል የሚረከቡት
✅ በቂ የመኪና ማቆሚያ ያለው
🔔በተጨማሪም
📍 በአያት አደባባይ ግንባታው ከ80% በላይ የደረሰ ሳይት ጨምሮ
✅ በፒያሳ-ሊሴ እና
✅ በሱማሌ ተራ
አፓርትመንቶችን እስከ 35% በሚደርስ ቅናሽ ይዘንልዎት መተናል
💫 ዋና ዋና መለያዎች
✅ እየኖሩበት የሚከፍሉበት አማራጭ ያላቸው
✅ ከ10% ጀምሮ መክፈል መቻልዎ
✅ በተለያዬ ቦታ የሳይት አማራጭ መኖሩ
✅ በኢትዮጵያ ብር ያለ ምንም ተጨማሪ ክፍያ መዋዋል መቻልዎ
👌ከባለ 1- ባለ 3 መኝታ
ለተጨማሪ መረጃ
🤳 09 50 28 56 66/ 09 48 86 37 38
ዘወትር እሁድ የሚጠብቁት የሪፖርተር ጋዜጣ የተለያዩ መረጃዎችን ይዞ በገበያ ላይ ይገኛል
በድረገጻችን https://www.ethiopianreporter.com/ ላይም ያገኙታል።
----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ https://bit.ly/35qeNwV
ቴሌግራም↠ http://bit.ly/37OFEnC
ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3p0jUQY
የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com
በድረገጻችን https://www.ethiopianreporter.com/ ላይም ያገኙታል።
----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ https://bit.ly/35qeNwV
ቴሌግራም↠ http://bit.ly/37OFEnC
ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3p0jUQY
የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ማስታወቂያ
💫ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለትንሳኤ በአል በሰላም አደረሳችሁ እያለ ቴምር ሪልስቴት ለበአል ልዩ ቅናሽ ይዘልዎ መቷል!
📍ሳር ቤት
2B +G +21 አፓርትመንት
✅ ባለ 2 እና 3 መኝታ
✅ካሬ 64 200 ብር ብቻ
✅ 10 ፐርሰንት ቅድመ ክፍያ
✅ የ 40 ፐርሰንት ቅናሽ አድርገን ሽያጭ ጀምረናል፡፡
እንዲሁም
📍ፒያሳ ከምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት 3ኛውንና የመጨረሻውን የንግድ ሱቅ በመሸጥ ላይ እንገኛለን።
✅ 2B+G+5 የሆነ
✅ በ3.9ሚሊዮን ሙሉ ክፍያ
✅ በ1 አመት ተኩል የሚረከቡት
✅ በቂ የመኪና ማቆሚያ ያለው
🔔በተጨማሪም
📍 በአያት አደባባይ ግንባታው ከ80% በላይ የደረሰ ሳይት ጨምሮ
✅ በፒያሳ-ሊሴ እና
✅ በሱማሌ ተራ
አፓርትመንቶችን እስከ 35% በሚደርስ ቅናሽ ይዘንልዎት መተናል
💫 ዋና ዋና መለያዎች
✅ እየኖሩበት የሚከፍሉበት አማራጭ ያላቸው
✅ ከ10% ጀምሮ መክፈል መቻልዎ
✅ በተለያዬ ቦታ የሳይት አማራጭ መኖሩ
✅ በኢትዮጵያ ብር ያለ ምንም ተጨማሪ ክፍያ መዋዋል መቻልዎ
👌ከባለ 1- ባለ 3 መኝታ
ለተጨማሪ መረጃ
🤳 09 50 28 56 66/ 09 48 86 37 38
💫ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለትንሳኤ በአል በሰላም አደረሳችሁ እያለ ቴምር ሪልስቴት ለበአል ልዩ ቅናሽ ይዘልዎ መቷል!
📍ሳር ቤት
2B +G +21 አፓርትመንት
✅ ባለ 2 እና 3 መኝታ
✅ካሬ 64 200 ብር ብቻ
✅ 10 ፐርሰንት ቅድመ ክፍያ
✅ የ 40 ፐርሰንት ቅናሽ አድርገን ሽያጭ ጀምረናል፡፡
እንዲሁም
📍ፒያሳ ከምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት 3ኛውንና የመጨረሻውን የንግድ ሱቅ በመሸጥ ላይ እንገኛለን።
✅ 2B+G+5 የሆነ
✅ በ3.9ሚሊዮን ሙሉ ክፍያ
✅ በ1 አመት ተኩል የሚረከቡት
✅ በቂ የመኪና ማቆሚያ ያለው
🔔በተጨማሪም
📍 በአያት አደባባይ ግንባታው ከ80% በላይ የደረሰ ሳይት ጨምሮ
✅ በፒያሳ-ሊሴ እና
✅ በሱማሌ ተራ
አፓርትመንቶችን እስከ 35% በሚደርስ ቅናሽ ይዘንልዎት መተናል
💫 ዋና ዋና መለያዎች
✅ እየኖሩበት የሚከፍሉበት አማራጭ ያላቸው
✅ ከ10% ጀምሮ መክፈል መቻልዎ
✅ በተለያዬ ቦታ የሳይት አማራጭ መኖሩ
✅ በኢትዮጵያ ብር ያለ ምንም ተጨማሪ ክፍያ መዋዋል መቻልዎ
👌ከባለ 1- ባለ 3 መኝታ
ለተጨማሪ መረጃ
🤳 09 50 28 56 66/ 09 48 86 37 38
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#ማስታወቂያ
ስልክዎ ላይ ቅርንጫፍ ከፍተናል!
****
ወዲህ ወዲያ ሳይሉ ባሉበት ፍላጎትዎን ልናሟላ
ስልክዎ ላይ ቅርንጫፍ ከፍተናል!
በሲቢኢ ሞባይል ባንኪንግ
ህይወትዎን ቀላል ያድርጉ!
#cbe #digitalbanking #mobilebanking #banking #ethiopia
****
የሲቢኢ ሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያን ለማግኘት፡
• Android: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.combanketh.mobilebanking
• IOS: https://apps.apple.com/us/app/cbe-mobile-banking-new/id1534203410#?platform=iphone
ስልክዎ ላይ ቅርንጫፍ ከፍተናል!
****
ወዲህ ወዲያ ሳይሉ ባሉበት ፍላጎትዎን ልናሟላ
ስልክዎ ላይ ቅርንጫፍ ከፍተናል!
በሲቢኢ ሞባይል ባንኪንግ
ህይወትዎን ቀላል ያድርጉ!
#cbe #digitalbanking #mobilebanking #banking #ethiopia
****
የሲቢኢ ሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያን ለማግኘት፡
• Android: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.combanketh.mobilebanking
• IOS: https://apps.apple.com/us/app/cbe-mobile-banking-new/id1534203410#?platform=iphone
#ማስታወቂያ
Baankii Siinqee
Tokkummaan gara milkaa’inaatti!
ሲንቄ ባንክ
በአንድነት ወደ ስኬት!
#Siinqee_Bank #Baankii_Siinqee #ሲንቄ_ባንክ
#EMPOWERED_TOGETHER
Baankii Siinqee
Tokkummaan gara milkaa’inaatti!
ሲንቄ ባንክ
በአንድነት ወደ ስኬት!
#Siinqee_Bank #Baankii_Siinqee #ሲንቄ_ባንክ
#EMPOWERED_TOGETHER
#ማስታወቂያ
ከሕብረት ባንክ - ይቀበሉ!
ለበዓል ከተለያየ የዓለም ክፍሎች የሚላክልዎትን ገንዘብ ከሕብረት ባንክ ይቀበሉ!
ከባንኩ ጋር ከሚሰሩ አለም አቀፍ የገንዘብ አስተላላፊዎች ማለትም ዌስተርን ዪኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስፋስት፣ ሪያ ፣ዳሃብሺል እና ዩፔሲ በስዊፍት ኮድ - UNTDETAA አማካኝነት ይቀበሉ፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ!
📞 ለበለጠ መረጃ ወደ 995 ነፃ የጥሪ ማዕከል ይደውሉ፡፡
🌐 ትክክለኛውን የማህበራዊ ገፆቻችንን እና ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡፡
Telegram | Facebook | Instagram | LinkedIn | X | YouTube | Website
#Remittances #MoneyTrasnfer #HibretBank #Swift #SwiftCode #Bank
ከሕብረት ባንክ - ይቀበሉ!
ለበዓል ከተለያየ የዓለም ክፍሎች የሚላክልዎትን ገንዘብ ከሕብረት ባንክ ይቀበሉ!
ከባንኩ ጋር ከሚሰሩ አለም አቀፍ የገንዘብ አስተላላፊዎች ማለትም ዌስተርን ዪኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስፋስት፣ ሪያ ፣ዳሃብሺል እና ዩፔሲ በስዊፍት ኮድ - UNTDETAA አማካኝነት ይቀበሉ፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ!
📞 ለበለጠ መረጃ ወደ 995 ነፃ የጥሪ ማዕከል ይደውሉ፡፡
🌐 ትክክለኛውን የማህበራዊ ገፆቻችንን እና ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡፡
Telegram | Facebook | Instagram | LinkedIn | X | YouTube | Website
#Remittances #MoneyTrasnfer #HibretBank #Swift #SwiftCode #Bank
የሁለቱ ኢትዮጵያዊያን የኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ ውይይት
ባለፈው ሳምንት በተካሄደው የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አይ.ኤም.ኤፍ. (IMF) እና የዓለም ባንክ ዓመታዊ ጉባዔ ባለፈው ሳምንት ተካሂዷል። ከዚህ ስብሰባ ጎን ለጎንም በዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም አማካይነት የተሰናዳ የማዕከላዊ ባንክ ገዥዎች ውይይትም ተደርጓል።
በዚህ የውይይት መድረክ ላይም ሁለት በተለያዩ ተልዕኮና ኃላፊነት ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ልሂቃን ተገናኝተዋል። አቶ አበበ አዕምሮ ሥላሴ እና አቶ ማሞ ምሕረቱ። አቶ አበበ አዕምሮ የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) የአፍሪካ ዳይሬክተር ሲሆኑ፣ አቶ ማሞ ምሕረቱ ደግሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ናቸው።
አቶ ማሞ ምሕረቱ አይኤምኤፍ ባሳናዳው የማዕከላዊ ባንክ ገዥዎች የውይይት መድረክ ላይ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ሪፎርም ተግባራት ለማስረዳት የተጋበዙ ሲሆን ይህንን መድረክ ለመምራትና ለማወያየት የተሰየሙት ደግሞ አቶ አበበ አዕምሮ ናቸው።
ውይይቱን የሚመሩት አቶ አበበ አዕምሮ ለ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140623/
ባለፈው ሳምንት በተካሄደው የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አይ.ኤም.ኤፍ. (IMF) እና የዓለም ባንክ ዓመታዊ ጉባዔ ባለፈው ሳምንት ተካሂዷል። ከዚህ ስብሰባ ጎን ለጎንም በዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋም አማካይነት የተሰናዳ የማዕከላዊ ባንክ ገዥዎች ውይይትም ተደርጓል።
በዚህ የውይይት መድረክ ላይም ሁለት በተለያዩ ተልዕኮና ኃላፊነት ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ልሂቃን ተገናኝተዋል። አቶ አበበ አዕምሮ ሥላሴ እና አቶ ማሞ ምሕረቱ። አቶ አበበ አዕምሮ የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) የአፍሪካ ዳይሬክተር ሲሆኑ፣ አቶ ማሞ ምሕረቱ ደግሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ናቸው።
አቶ ማሞ ምሕረቱ አይኤምኤፍ ባሳናዳው የማዕከላዊ ባንክ ገዥዎች የውይይት መድረክ ላይ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ሪፎርም ተግባራት ለማስረዳት የተጋበዙ ሲሆን ይህንን መድረክ ለመምራትና ለማወያየት የተሰየሙት ደግሞ አቶ አበበ አዕምሮ ናቸው።
ውይይቱን የሚመሩት አቶ አበበ አዕምሮ ለ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140623/
የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት አምራችና አቅራቢዎች ለሥራቸው አዳጋች የሆነባቸውን ችግሮች አቀረቡ
በአገር ውስጥ የሚገኙ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት አምራቾችና አቅራቢዎች፣ የጥሬ ዕቃ አቅርቦትና የጉምሩክ አሠራር ሥራቸውን አዳጋች እንዳደረገባቸው ቅሬታ አቀረቡ፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከአገር በቀል የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ግብዓት አቅራቢዎች በተለይም ኬብል፣ ትራንስፎርመር፣ ኮንዳክተርና ሌሎች አምራቾች ጋር ዓርብ ሚያዝያ 17 ቀን 2017 ዓ.ም. ውይይት ሲያደርግ ነው ቅሬታቸው የቀረበው፡፡
በውይይቱ አቅራቢዎች፣ አምራቾችና ማኅበራቶች የተሳተፉ ሲሆን፣ ከውጭ አገር የሚገቡ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ግብዓቶችን በአገር ውስጥ ለመተካት በሚደረገው ጥረት፣ አገር ውስጥ በርካታ መሰናክሎች እየገጠሟቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የኢትዮጵያ ትራንስፎርመር አምራቾች ማኅበር ፕሬዚዳንትና አድቫንቴጅ ኢንዱስትሪ ፒኤልሲ የተሰኘ ኩባንያ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ዳዊት በላይ በሰጡት አስተያየት፣ ‹‹ኢትዮጵያ ውስጥ ትራንስፎትመር ውድ የሆነው ጥሬ ዕቃው ከውጭ አገር ስ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140650/
በአገር ውስጥ የሚገኙ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት አምራቾችና አቅራቢዎች፣ የጥሬ ዕቃ አቅርቦትና የጉምሩክ አሠራር ሥራቸውን አዳጋች እንዳደረገባቸው ቅሬታ አቀረቡ፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከአገር በቀል የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ግብዓት አቅራቢዎች በተለይም ኬብል፣ ትራንስፎርመር፣ ኮንዳክተርና ሌሎች አምራቾች ጋር ዓርብ ሚያዝያ 17 ቀን 2017 ዓ.ም. ውይይት ሲያደርግ ነው ቅሬታቸው የቀረበው፡፡
በውይይቱ አቅራቢዎች፣ አምራቾችና ማኅበራቶች የተሳተፉ ሲሆን፣ ከውጭ አገር የሚገቡ የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ግብዓቶችን በአገር ውስጥ ለመተካት በሚደረገው ጥረት፣ አገር ውስጥ በርካታ መሰናክሎች እየገጠሟቸው መሆኑን ገልጸዋል፡፡
የኢትዮጵያ ትራንስፎርመር አምራቾች ማኅበር ፕሬዚዳንትና አድቫንቴጅ ኢንዱስትሪ ፒኤልሲ የተሰኘ ኩባንያ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ዳዊት በላይ በሰጡት አስተያየት፣ ‹‹ኢትዮጵያ ውስጥ ትራንስፎትመር ውድ የሆነው ጥሬ ዕቃው ከውጭ አገር ስ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140650/
#ማስታወቂያ
ጂካብ ትራንስፖርት
ለሾፌርም ለተጓዥም ዳጎስ ያለ ጥቅም የሚያስገኝ አገልግሎት ይዞ ብቅ ብሏል፡፡ ጂካብን ይጠቀሙ በትራንስፖርት ዘርፍ እስካሁን ያልነበሩ እና ያልተለመዱ ጥቅሞችን ያግኙ፡፡
ለበለጠ መረጃ፦ በ 📞 8993 ይደውሉ፡፡ አልያም ቦሌ አለምነሽ ፕላዛ 6ተኛ ፎቅ ላይ በመምጣት ተጨማሪ መረጃ ያግኙ፡፡
ጂካብ እየተከፈልዎ ይጓዙ!
https://t.me/GCabreg
ጂካብ ትራንስፖርት
ለሾፌርም ለተጓዥም ዳጎስ ያለ ጥቅም የሚያስገኝ አገልግሎት ይዞ ብቅ ብሏል፡፡ ጂካብን ይጠቀሙ በትራንስፖርት ዘርፍ እስካሁን ያልነበሩ እና ያልተለመዱ ጥቅሞችን ያግኙ፡፡
ለበለጠ መረጃ፦ በ 📞 8993 ይደውሉ፡፡ አልያም ቦሌ አለምነሽ ፕላዛ 6ተኛ ፎቅ ላይ በመምጣት ተጨማሪ መረጃ ያግኙ፡፡
ጂካብ እየተከፈልዎ ይጓዙ!
https://t.me/GCabreg
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በባንክ ዋስትና ክርክር ለሰበር ችሎት ያቀረበው አቤቱታ ውድቅ ተደረገ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ብርሃን ባንክ ለአፍሮ ጽዮን ኮንስትራክሽን ኩባንያ የገባውን የ76.2 ሚሊዮን ብር ዋስትና በሚመለከት፣ የሥር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ የሕግ ጥሰት እንዳለበት ገልጾ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርቦት የነበረው አቤቱታ ውድቅ ተደረገ፡፡
አየር መንገዱ ታኅሳስ 19 ቀን 2017 ዓ.ም. ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ባቀረበው አቤቱታ፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ እንደቅደም ተከተላቸው በተለያዩ ጊዜያት በጉዳዩ ላይ የሰጡት ውሳኔ የሕግ ስህተት እንዳለበት ገልጾ ውሳኔውን በመቃወም፣ ለሰበር ችሎት አቤቱታ አቅርቦ ነበር።
ለሰበር ሰሚ ችሎቱ የቀረበው አቤቱታ እንደሚያስረዳው፣ በአመልካችነት የቀረበው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቅድመ ሁኔታ የሌለውና በቀረበ ጊዜ የሚከፈል ዋስትና ላይ ተመሥርቶ፣ ብርሃን ባንክ ላይ የ76.26 ሚሊዮን ብር ክስ በተፋጠነ ሥነ ሥርዓት አቅርቧል፡፡ የሥር ፍርድ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140644/
የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ብርሃን ባንክ ለአፍሮ ጽዮን ኮንስትራክሽን ኩባንያ የገባውን የ76.2 ሚሊዮን ብር ዋስትና በሚመለከት፣ የሥር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ የሕግ ጥሰት እንዳለበት ገልጾ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርቦት የነበረው አቤቱታ ውድቅ ተደረገ፡፡
አየር መንገዱ ታኅሳስ 19 ቀን 2017 ዓ.ም. ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ባቀረበው አቤቱታ፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ እንደቅደም ተከተላቸው በተለያዩ ጊዜያት በጉዳዩ ላይ የሰጡት ውሳኔ የሕግ ስህተት እንዳለበት ገልጾ ውሳኔውን በመቃወም፣ ለሰበር ችሎት አቤቱታ አቅርቦ ነበር።
ለሰበር ሰሚ ችሎቱ የቀረበው አቤቱታ እንደሚያስረዳው፣ በአመልካችነት የቀረበው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቅድመ ሁኔታ የሌለውና በቀረበ ጊዜ የሚከፈል ዋስትና ላይ ተመሥርቶ፣ ብርሃን ባንክ ላይ የ76.26 ሚሊዮን ብር ክስ በተፋጠነ ሥነ ሥርዓት አቅርቧል፡፡ የሥር ፍርድ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140644/
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Best and reliable news source in Ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በባንክ ዋስትና ክርክር ለሰበር ችሎት ያቀረበው አቤቱታ ውድቅ ተደረገ - ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 Best And Reliable News Source In…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ብርሃን ባንክ ለአፍሮ ጽዮን ኮንስትራክሽን ኩባንያ የገባውን የ76.2 ሚሊዮን ብር ዋስትና በሚመለከት፣ የሥር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ የሕግ ጥሰት እንዳለበት ገልጾ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርቦት
‹‹በትግራይ የሚንቀሳቀሱ ዋነኛ የሚባሉ የፖለቲካ ኃይሎችን ያካተተ ጊዜያዊ አስተዳደር ያስፈልጋል›› ደጀን መዝገበ (ዶ/ር)፣ የውድብ ናፅናት ትግራይ (ውናት) ሊቀመንበር
ደጀን መዝገበ (ዶ/ር) በ2012 ዓ.ም. ተመሥርቶ ከአራት ዓመታት በኋላ በሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. ጠቅላላ ጉባዔ በማካሄድ ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሙሉ የፖለቲካ ፓርቲነት ዕውቅና የተሰጠው ውድብ ናፅነት ትግራይ (ውናት) በሚል መጠሪያ የሚታወቀው፣ እንቅስቃሴውን በትግራይ ክልል ውስጥ ያደረገ ፓርቲ ሊቀመንበር ናቸው። የዶክትሬት ዲግሪያቸውን በፌዴራሊዝምና በመንግሥት አስተዳደር (Federalism and Governance) ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያገኙ ሲሆን፣ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ፋኩልቲ ውስጥም በመምህርነት አገልግለዋል። ደጀን (ዶ/ር) የፖለቲካውን ዓለም እንቅስቃሴ በይፋ የተቀላቀሉት የሚመሩት ፓርቲ በተመሠረተበት ተመሳሳይ ዓመት በ2012 ዓ.ም. ሲሆን፣ ፓርቲው ትግራይ ክልልን በሪፈረንደም ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ሥርዓት የማስወጣት ዓላማ ይዞ የሚንቀሳቀስ ነው። ከትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምሥረታ ጀምሮ በአስተዳደሩ አመራር የሃምሳ ሲደመር ድምፅ ባለ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140620/
ደጀን መዝገበ (ዶ/ር) በ2012 ዓ.ም. ተመሥርቶ ከአራት ዓመታት በኋላ በሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. ጠቅላላ ጉባዔ በማካሄድ ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሙሉ የፖለቲካ ፓርቲነት ዕውቅና የተሰጠው ውድብ ናፅነት ትግራይ (ውናት) በሚል መጠሪያ የሚታወቀው፣ እንቅስቃሴውን በትግራይ ክልል ውስጥ ያደረገ ፓርቲ ሊቀመንበር ናቸው። የዶክትሬት ዲግሪያቸውን በፌዴራሊዝምና በመንግሥት አስተዳደር (Federalism and Governance) ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ያገኙ ሲሆን፣ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ፋኩልቲ ውስጥም በመምህርነት አገልግለዋል። ደጀን (ዶ/ር) የፖለቲካውን ዓለም እንቅስቃሴ በይፋ የተቀላቀሉት የሚመሩት ፓርቲ በተመሠረተበት ተመሳሳይ ዓመት በ2012 ዓ.ም. ሲሆን፣ ፓርቲው ትግራይ ክልልን በሪፈረንደም ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ሥርዓት የማስወጣት ዓላማ ይዞ የሚንቀሳቀስ ነው። ከትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምሥረታ ጀምሮ በአስተዳደሩ አመራር የሃምሳ ሲደመር ድምፅ ባለ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140620/
ኢትዮ ቴሌኮም ያልተሸጡ ቀሪ አክሲዮኖችን እንደገና ለገበያ እንደሚያቀርብ አስታወቀ
በሳሙኤል አባተ
ኢትዮ ቴሌኮም ያልተሸጡ ቀሪ አክሲዮኖችን እንደገና ለገበያ እንደሚቀርብ አስታወቀ፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም በጥቅምት ወር 2017 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው የአሥር በመቶ ድርሻ በ121 ቀናት ውስጥ 47,377 ኢትዮጵያውያን 10.7 ሚሊዮን አክሲዮኖችን መግዛታቸውን ገልጿል፡፡
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሪት ፍሬሕይወት ታምሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ዓርብ ሚያዚያ 17 ቀን 2017 ዓ.ም. በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፣ 712 ግለሰቦች የ900,000 ብርና ከዚያ በላይ አክሲዮን ገዝተዋል። የአክሲዮን ሽያጩ እስከ የካቲት 7 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ ባሉት 121 ቀናት 47,377 ኢትዮጵያውያን 10.7 ሚሊዮን አክሲዮኖችን መግዛታቸውን፣ ከአክሲዮን ሽያጩ 3.2 ቢሊዮን ብር ገቢ መገኘቱን ገልጸዋል፡፡
በቀጣይ በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን አሠራር መሠረት ግለሰቦች በገዙት መጠን የአክሲዮን ድልድል ይደረጋል ተብሏል። የኢትዮ ቴሌኮምን የአሥር በመቶ ድር...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140633/
በሳሙኤል አባተ
ኢትዮ ቴሌኮም ያልተሸጡ ቀሪ አክሲዮኖችን እንደገና ለገበያ እንደሚቀርብ አስታወቀ፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም በጥቅምት ወር 2017 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው የአሥር በመቶ ድርሻ በ121 ቀናት ውስጥ 47,377 ኢትዮጵያውያን 10.7 ሚሊዮን አክሲዮኖችን መግዛታቸውን ገልጿል፡፡
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሪት ፍሬሕይወት ታምሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ዓርብ ሚያዚያ 17 ቀን 2017 ዓ.ም. በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፣ 712 ግለሰቦች የ900,000 ብርና ከዚያ በላይ አክሲዮን ገዝተዋል። የአክሲዮን ሽያጩ እስከ የካቲት 7 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ ባሉት 121 ቀናት 47,377 ኢትዮጵያውያን 10.7 ሚሊዮን አክሲዮኖችን መግዛታቸውን፣ ከአክሲዮን ሽያጩ 3.2 ቢሊዮን ብር ገቢ መገኘቱን ገልጸዋል፡፡
በቀጣይ በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን አሠራር መሠረት ግለሰቦች በገዙት መጠን የአክሲዮን ድልድል ይደረጋል ተብሏል። የኢትዮ ቴሌኮምን የአሥር በመቶ ድር...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140633/
ለአውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ ረቂቅ ፖሊሲ ተዘጋጀ
ፖሊሲው በነዳጅና በኤሌክትሪክ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎችን ታሳቢ ያደረገ ነው ተብሏል
በሳሙኤል አባተ
ለአውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪው ረቂቅ ፖሊሲ ማዘጋጀቱን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ። ከዚህ በፊት ራሱን የቻለ የአውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ ፖሊሲ ባለመኖሩ፣ አዲስ ረቂቅ ፖሊሲ ተዘጋጅቶ ለውይይት ቀርቧል። የትራንስፖርት ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ከድልማግሥት ኢብራሒም ለሪፖርተር እንደነገሩት፣ ረቂቅ የአውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ ፖሊሲ ተዘጋጅቷል፡፡
እንደ አማካሪው ገለጻ፣ ረቂቅ ፖሊሲው የተዘጋጀው የአገሪቱን ስትራቴጂካዊ ዕቅድ መነሻ በማድረግ ነው፡፡ ፖሊሲው የኢትዮጵያ አውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ ምን እንደሚመስል፣ ቀጣይ ዕቅዶችንና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ መዘጋጀቱን ገልጸዋል። ፖሊሲው ነዳጅና ኤሌክትሪክ (ታዳሽ ኃይል) የሚጠቀሙ ተሽከርካሪዎችን ታሳቢ በማድረግ መዘጋጀቱን፣ ተሽከርካሪዎች ከውጭ እንዴት እንደሚገቡ፣ ተሽከርካሪዎቹ ማሟላ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140656/
ፖሊሲው በነዳጅና በኤሌክትሪክ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎችን ታሳቢ ያደረገ ነው ተብሏል
በሳሙኤል አባተ
ለአውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪው ረቂቅ ፖሊሲ ማዘጋጀቱን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ። ከዚህ በፊት ራሱን የቻለ የአውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ ፖሊሲ ባለመኖሩ፣ አዲስ ረቂቅ ፖሊሲ ተዘጋጅቶ ለውይይት ቀርቧል። የትራንስፖርት ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ከድልማግሥት ኢብራሒም ለሪፖርተር እንደነገሩት፣ ረቂቅ የአውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ ፖሊሲ ተዘጋጅቷል፡፡
እንደ አማካሪው ገለጻ፣ ረቂቅ ፖሊሲው የተዘጋጀው የአገሪቱን ስትራቴጂካዊ ዕቅድ መነሻ በማድረግ ነው፡፡ ፖሊሲው የኢትዮጵያ አውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ ምን እንደሚመስል፣ ቀጣይ ዕቅዶችንና ተያያዥ ጉዳዮችን በተመለከተ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ መዘጋጀቱን ገልጸዋል። ፖሊሲው ነዳጅና ኤሌክትሪክ (ታዳሽ ኃይል) የሚጠቀሙ ተሽከርካሪዎችን ታሳቢ በማድረግ መዘጋጀቱን፣ ተሽከርካሪዎች ከውጭ እንዴት እንደሚገቡ፣ ተሽከርካሪዎቹ ማሟላ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140656/
በጀት የተመደበላቸው የመንገድ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ አለመፈጸማቸው በፓርላማ አባላት ጥያቄ አስነሳ
በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ቃል ተገብቶላቸው፣ ታቅደው፣ በጀት ተመድቦላቸው፣ ዲዛይን ወጥቶላቸውና ተጀምረው በተለያዩ የአፈጻጸም ደረጃዎች የሚገኙ የመንገድ ፕሮጀክቶች አለመከናወንና አለመጠናቀቅ ለምን? በሚል በርካታ የፓርላማ አባላት ጥያቄ አቀረቡ፡፡
ጥያቄ የተነሳው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ሚያዚያ 16 ቀን 2017 ዓ.ም. ሲገመግም ነው፡፡
የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ በሪፖርታቸው፣ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በከተሞች የተለያየ ደረጃ ያላቸው 4,658 ኪሎ ሜትር መንገዶች ለመገንባት ታቅዶ፣ የ4,869 ኪሎ ሜትር መንገዶች ግንባታ ተከናውኗል ብለዋል፡፡
የመንገድ ግንባታው 199 ኪሉ ሜትር የጌጠኛ ድንጋይ መንገድ፣ 1,574 ኪሎ ሜትር የጠጠር መንገድ፣ 2,980 ኪሎ ሜትር የጥርጊያ መንገድና 111 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ መሆናቸውንና አ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140653/
በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ቃል ተገብቶላቸው፣ ታቅደው፣ በጀት ተመድቦላቸው፣ ዲዛይን ወጥቶላቸውና ተጀምረው በተለያዩ የአፈጻጸም ደረጃዎች የሚገኙ የመንገድ ፕሮጀክቶች አለመከናወንና አለመጠናቀቅ ለምን? በሚል በርካታ የፓርላማ አባላት ጥያቄ አቀረቡ፡፡
ጥያቄ የተነሳው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ሚያዚያ 16 ቀን 2017 ዓ.ም. ሲገመግም ነው፡፡
የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ በሪፖርታቸው፣ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በከተሞች የተለያየ ደረጃ ያላቸው 4,658 ኪሎ ሜትር መንገዶች ለመገንባት ታቅዶ፣ የ4,869 ኪሎ ሜትር መንገዶች ግንባታ ተከናውኗል ብለዋል፡፡
የመንገድ ግንባታው 199 ኪሉ ሜትር የጌጠኛ ድንጋይ መንገድ፣ 1,574 ኪሎ ሜትር የጠጠር መንገድ፣ 2,980 ኪሎ ሜትር የጥርጊያ መንገድና 111 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ መሆናቸውንና አ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140653/
#ማስታወቂያ
ነዳጅዎን በሲቢኢ ብር ፕላስ በቀላሉ ቀድተው
በሰላም ይጓዙ!
****
የሲቢኢ ብር ፕላስ መተግበሪያን ተጠቅመው
ከሲቢኢ ብር ሂሳብዎ ወይም ከባንክ ሂሳብዎ ጋር በማገናኘት በቀላሉ የነዳጅ ክፍያዎን መፈፀም ይችላሉ፡፡
****
አሁኑኑ ወደ Google Play ወይም App Store በመግባት የሲቢኢ ብር ፕላስ መተግበሪያ ይጫኑ/ያዘምኑ፡
• ለአንድሮይድ ስልኮች : https://play.google.com/store/apps/details?id=prod.cbe.birr
• ለአፕል ስልኮች : https://apps.apple.com/us/app/cbebirr/id1600841787
#cbe #cbebirr #ethiopia #digitalbanking #banking #business #fuel #payment
ነዳጅዎን በሲቢኢ ብር ፕላስ በቀላሉ ቀድተው
በሰላም ይጓዙ!
****
የሲቢኢ ብር ፕላስ መተግበሪያን ተጠቅመው
ከሲቢኢ ብር ሂሳብዎ ወይም ከባንክ ሂሳብዎ ጋር በማገናኘት በቀላሉ የነዳጅ ክፍያዎን መፈፀም ይችላሉ፡፡
****
አሁኑኑ ወደ Google Play ወይም App Store በመግባት የሲቢኢ ብር ፕላስ መተግበሪያ ይጫኑ/ያዘምኑ፡
• ለአንድሮይድ ስልኮች : https://play.google.com/store/apps/details?id=prod.cbe.birr
• ለአፕል ስልኮች : https://apps.apple.com/us/app/cbebirr/id1600841787
#cbe #cbebirr #ethiopia #digitalbanking #banking #business #fuel #payment
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ማስታወቂያ
💫ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለትንሳኤ በአል በሰላም አደረሳችሁ እያለ ቴምር ሪልስቴት ለበአል ልዩ ቅናሽ ይዘልዎ መቷል!
📍ሳር ቤት
2B +G +21 አፓርትመንት
✅ ባለ 2 እና 3 መኝታ
✅ካሬ 64 200 ብር ብቻ
✅ 10 ፐርሰንት ቅድመ ክፍያ
✅ የ 40 ፐርሰንት ቅናሽ አድርገን ሽያጭ ጀምረናል፡፡
እንዲሁም
📍ፒያሳ ከምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት 3ኛውንና የመጨረሻውን የንግድ ሱቅ በመሸጥ ላይ እንገኛለን።
✅ 2B+G+5 የሆነ
✅ በ3.9ሚሊዮን ሙሉ ክፍያ
✅ በ1 አመት ተኩል የሚረከቡት
✅ በቂ የመኪና ማቆሚያ ያለው
🔔በተጨማሪም
📍 በአያት አደባባይ ግንባታው ከ80% በላይ የደረሰ ሳይት ጨምሮ
✅ በፒያሳ-ሊሴ እና
✅ በሱማሌ ተራ
አፓርትመንቶችን እስከ 35% በሚደርስ ቅናሽ ይዘንልዎት መተናል
💫 ዋና ዋና መለያዎች
✅ እየኖሩበት የሚከፍሉበት አማራጭ ያላቸው
✅ ከ10% ጀምሮ መክፈል መቻልዎ
✅ በተለያዬ ቦታ የሳይት አማራጭ መኖሩ
✅ በኢትዮጵያ ብር ያለ ምንም ተጨማሪ ክፍያ መዋዋል መቻልዎ
👌ከባለ 1- ባለ 3 መኝታ
ለተጨማሪ መረጃ
🤳 09 50 28 56 66/ 09 48 86 37 38
💫ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለትንሳኤ በአል በሰላም አደረሳችሁ እያለ ቴምር ሪልስቴት ለበአል ልዩ ቅናሽ ይዘልዎ መቷል!
📍ሳር ቤት
2B +G +21 አፓርትመንት
✅ ባለ 2 እና 3 መኝታ
✅ካሬ 64 200 ብር ብቻ
✅ 10 ፐርሰንት ቅድመ ክፍያ
✅ የ 40 ፐርሰንት ቅናሽ አድርገን ሽያጭ ጀምረናል፡፡
እንዲሁም
📍ፒያሳ ከምኒልክ አደባባይ ፊት ለፊት 3ኛውንና የመጨረሻውን የንግድ ሱቅ በመሸጥ ላይ እንገኛለን።
✅ 2B+G+5 የሆነ
✅ በ3.9ሚሊዮን ሙሉ ክፍያ
✅ በ1 አመት ተኩል የሚረከቡት
✅ በቂ የመኪና ማቆሚያ ያለው
🔔በተጨማሪም
📍 በአያት አደባባይ ግንባታው ከ80% በላይ የደረሰ ሳይት ጨምሮ
✅ በፒያሳ-ሊሴ እና
✅ በሱማሌ ተራ
አፓርትመንቶችን እስከ 35% በሚደርስ ቅናሽ ይዘንልዎት መተናል
💫 ዋና ዋና መለያዎች
✅ እየኖሩበት የሚከፍሉበት አማራጭ ያላቸው
✅ ከ10% ጀምሮ መክፈል መቻልዎ
✅ በተለያዬ ቦታ የሳይት አማራጭ መኖሩ
✅ በኢትዮጵያ ብር ያለ ምንም ተጨማሪ ክፍያ መዋዋል መቻልዎ
👌ከባለ 1- ባለ 3 መኝታ
ለተጨማሪ መረጃ
🤳 09 50 28 56 66/ 09 48 86 37 38
#ማስታወቂያ
ከሕብረት ባንክ - ይቀበሉ!
ለበዓል ከተለያየ የዓለም ክፍሎች የሚላክልዎትን ገንዘብ ከሕብረት ባንክ ይቀበሉ!
ከባንኩ ጋር ከሚሰሩ አለም አቀፍ የገንዘብ አስተላላፊዎች ማለትም ዌስተርን ዪኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስፋስት፣ ሪያ ፣ዳሃብሺል እና ዩፔሲ በስዊፍት ኮድ - UNTDETAA አማካኝነት ይቀበሉ፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ!
📞 ለበለጠ መረጃ ወደ 995 ነፃ የጥሪ ማዕከል ይደውሉ፡፡
🌐 ትክክለኛውን የማህበራዊ ገፆቻችንን እና ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡፡
Telegram | Facebook | Instagram | LinkedIn | X | YouTube | Website
#Remittances #MoneyTrasnfer #HibretBank #Swift #SwiftCode #Bank
ከሕብረት ባንክ - ይቀበሉ!
ለበዓል ከተለያየ የዓለም ክፍሎች የሚላክልዎትን ገንዘብ ከሕብረት ባንክ ይቀበሉ!
ከባንኩ ጋር ከሚሰሩ አለም አቀፍ የገንዘብ አስተላላፊዎች ማለትም ዌስተርን ዪኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስፋስት፣ ሪያ ፣ዳሃብሺል እና ዩፔሲ በስዊፍት ኮድ - UNTDETAA አማካኝነት ይቀበሉ፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ!
📞 ለበለጠ መረጃ ወደ 995 ነፃ የጥሪ ማዕከል ይደውሉ፡፡
🌐 ትክክለኛውን የማህበራዊ ገፆቻችንን እና ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡፡
Telegram | Facebook | Instagram | LinkedIn | X | YouTube | Website
#Remittances #MoneyTrasnfer #HibretBank #Swift #SwiftCode #Bank
ዘወትር ዕረቡ የሚጠብቁት የሪፖርተር ጋዜጣ የተለያዩ መረጃዎችን ይዞ በገበያ ላይ ይገኛል
በድረገጻችን https://www.ethiopianreporter.com/ ላይም ያገኙታል።
----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ https://bit.ly/35qeNwV
ቴሌግራም↠ https://bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ https://bit.ly/3Ruxsyv
የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com
በድረገጻችን https://www.ethiopianreporter.com/ ላይም ያገኙታል።
----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ https://bit.ly/35qeNwV
ቴሌግራም↠ https://bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ https://bit.ly/3Ruxsyv
የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com