ETHI-JAP GENERAL SECONDARY SCHOOL/ኢትዮ ጃፓን ህዳሴአጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት Mana barumsaa Itiyoo Jaappaan Hiddaasee Sadarkaa 2ffaa waliigalaa
2.14K subscribers
1.18K photos
25 videos
445 files
55 links
For students
Download Telegram
ነገ የ11ኛ ክፍሎች በተመሳሳይ መረጃ ተሰብስቦ በማስታወቂያ የምንገልፅ ይሆናል!!!
🤷107
ቀን 8/12/2018
ማስታወቂያ
ከ10 ወደ 11ተዘዋወራችሁ ያልተመዘገባችሁ የት/ቤታችን ተማሪዎች በሙሉ
ሰኞ ለመጨረሻ ጊዜ መጥቶ ያልተመዘገበ ተማሪ የ2018 የፊልድ መረጣ ሲስተም ማክሰኞ ስለሚዘጋ በራሱ ፈቃድ ከሲስተም የወጣ መሆኑን በጥብቅ እንገልፃለን ።
ት/ቤቱ
13
ቀን 13/12/2018
                   ጥብቅ ማስታወቂያ
ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል የክላስተር ተማሪዎች በሙሉ
በአቃቂ መንግስት 1ኛ ደረጃ ት/ቤት የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት እየተሰጠ መሆኑ ይታወቃል ። ነገር ግን የተማሪ ቁጥር በሚፈለገው መጠን አለመሆኑን ከአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ የመጡ አመራሮች ገምግመዋል።ስለዚህ የአዲስ አበባ ት/ቢሮ በአስቀመጠው እቅጣጫ መሰረት ትምህርቱን የተከታተለ ተማሪ በትምህርት ቢሮ በኩል የተዘጋጀ ሰርተፍኬት ስላለ ይህን ሰርተፍኬት ይወስዳል ነገር ግን ሰርተፊኬት ያልወሰደ እና የሚያቆራርጥ በ2019 መደበኛ ትምህርት እንደማይስተናገድ በጥብቅ እየገለፅን እስከ አሁን እየተማራችሁ ያላችሁ ተማሪዎቻችን የቀረችውን ጊዜ አጠናክራችሁ እንድትቀጥሉ ለማሳሰብ እንወዳለን።

ማሳሰቢያ፦ በመማር ላይ ያላችሁ የክላስተር ተማሪዎች ለሰርተፍኬት ዝግጅት የስም ስህተት ካለ ከነገ ጀምሮ ሪፖርት እንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን።
ሸር ይደረግ !!!!!!!

                        ት/ቤቱ
11🥰2
ቀን 19/12/2018
                   ጥብቅ ማስታወቂያ
ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል የክላስተር ተማሪዎች በሙሉ
ከነገ 20/12/2018 እስከ አርብ 22/12/2018 ድረስ የተለያዩ የምዘና ማጠቃለያ ፈተናዎች ስለሚሰጡ አልፎአልፎ የምትቀሩ ልጆች ፈተናው እንዳያልፋችሁ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን ።


ማሳሰቢያ፦ ፈተናውን ያልተፈተነ ተማሪ ሰርተፊኬት የማይሰራለት መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን። ሰርተፊኬት ያልያዘ ተማሪ መደበኛ ላይ እንደማይስተናገድ መግለፃችን ይታወቃል ።
ሸር ይደረግ !!!!!!!

                        ት/ቤቱ
4👍2
ቅሬታን በተመለከተ

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋቸው https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብና ምላሹንም በዛው ማስፈንጠሪያ መከታተል እንደሚችሉ ገልጿል።
2