ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ከ1 ሺህ የሚበልጡ የሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎችን ዛሬ ተቀብሏል።
በተለያየ ምክንያት በመጀመሪያው ዙር ፈተና መውሰድ ያልቻሉ 1 ሺህ 70 የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ወደ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ገብተዋል።
ከተፈታኞቹ መካከል 752ቱ በተቋሙ ቴክኖሎጂ ግቢ የሚፈተኑ ሲሆን ቀሪዎቹ 318 ደግሞ በዳውሮ ታርጫ ካምፓስ እንደሚፈተኑ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
ከታህሳስ 18 እስከ 21/2015 ዓ.ም ድረስ ለማህበራዊ ሳይንስ እና ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በተመሳሳይ ጊዜ ፈተናው ይሰጣል።
በተለያየ ምክንያት በመጀመሪያው ዙር ፈተና መውሰድ ያልቻሉ 1 ሺህ 70 የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ወደ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ገብተዋል።
ከተፈታኞቹ መካከል 752ቱ በተቋሙ ቴክኖሎጂ ግቢ የሚፈተኑ ሲሆን ቀሪዎቹ 318 ደግሞ በዳውሮ ታርጫ ካምፓስ እንደሚፈተኑ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
ከታህሳስ 18 እስከ 21/2015 ዓ.ም ድረስ ለማህበራዊ ሳይንስ እና ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በተመሳሳይ ጊዜ ፈተናው ይሰጣል።
በተያዘው ዓመት መጨረሻ ራስ ገዝ የሚሆነው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለራስ ገዝ አስተዳደር የሚያስፈልግ የአሰራር ማንዋል ማዘጋጀቱን ገልጿል።
ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ራስ ገዝ አስተዳደር ሲኖራቸው ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ትስስር በመፍጠር የተሻለ ገቢ መሰብሰብ እንደሚያስችላቸው
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ፕ/ር ጣሰው ወልደሃና ለኢዜአ ተናግረዋል፡፡
የራስ ገዝ አስተዳደሩ ምሁራን የአካዳሚ ነጻነት ኖሯቸው ለአገርና ለህዝብ የሚጠቅም በምርምር የተደገፈ የመፍትሔ ሃሳብ እንዲያቀርቡ ያስችላልም ብለዋል።
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የራስ ገዝ አስተዳደር ነጻነት እንደሚሰጠው ከተገለጸ ከሁለት ዓመት በላይ ሆኖታል ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ ለራስ ገዝ አስተዳደር የሚመጥን የስነ-ልቦና እና የአሰራር ማኑዋል ዝግጅት መደረጉን አመልክተዋል፡፡
ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ራስ ገዝ አስተዳደር ሲኖራቸው ከተለያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ትስስር በመፍጠር የተሻለ ገቢ መሰብሰብ እንደሚያስችላቸው
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ፕ/ር ጣሰው ወልደሃና ለኢዜአ ተናግረዋል፡፡
የራስ ገዝ አስተዳደሩ ምሁራን የአካዳሚ ነጻነት ኖሯቸው ለአገርና ለህዝብ የሚጠቅም በምርምር የተደገፈ የመፍትሔ ሃሳብ እንዲያቀርቡ ያስችላልም ብለዋል።
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የራስ ገዝ አስተዳደር ነጻነት እንደሚሰጠው ከተገለጸ ከሁለት ዓመት በላይ ሆኖታል ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ ለራስ ገዝ አስተዳደር የሚመጥን የስነ-ልቦና እና የአሰራር ማኑዋል ዝግጅት መደረጉን አመልክተዋል፡፡
በመቐለ ከተማ የባንክ እና የስልክ አገልግሎት በሚቀጥለው ሳምንት ይጀምራል
**********************
በትግራይ የነበረው ጦርነት በሰላም እንዲጠናቀቅ የፌደራሉ መንግስት ከህወሓት ጋር በደረሰው ስምምነት መሰረት የተኩስ አቁሙን ተከትሎ የመሰረተ ልማት ዝርጋታዎችን የፌደራሉ መንግስት ማስጀመሩ የሚታወስ ነው።
በዚህም ኢትዮ ቴሌኮም 27 የሚደርሱ የትግራ ከተሞች ላይ የስልክ አገልግሎት ያስጀመረ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትም መቐለን ጨምሮ በርካታ የትግራይ ትልልቅ ከተሞች የሀይል አገልግሎት እንዲያገኙ አድርጓል።
ወደ መቐለ ያመራው የፌደራሉ መንግስት ልኡክ ለትግራይ ህዝብ እንዳረጋገጠው፥ በክልሉ ትልቅ ችግር የሆነው የባንክ አገልግሎት በቅርቡ ይፈታል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 18 ባለሞያዎችን ወደ መቐለ እንዳሰማራ የጠቀሱት የባንኩ ፕሬዝዳንት አቤ ሳኖ፤ ባንኩ የሚስተካከሉ የሲስተምና የኦዲት ስራዎችን በዚህ ሳምንት አጠናቆ አገልግሎት ለማስጀመር እየሰራ መሆኑን ገልፀዋል።
በትግራይ የባንክ አገልግሎት በመቋረጡ ምክንያት ህብረተሰቡ ለከፋ ችግር እንደተዳረገ እንረዳለን ያሉት አቶ አቤ ሳኖ፤ ይህንን ችግር በአጭር ጊዜ ለመፍታት ከዛሬ ጀምሮ ባለሞያዎቻችን ወደ ስራ ገብተዋል ሲሉ ተናግረዋል።
የሰላም ጅምሩ እንዲፀና ሁሉም ኃላፊነቱን እንዲወጣም ጠይቀዋል።
በተመስገን ሽፈራው
**********************
በትግራይ የነበረው ጦርነት በሰላም እንዲጠናቀቅ የፌደራሉ መንግስት ከህወሓት ጋር በደረሰው ስምምነት መሰረት የተኩስ አቁሙን ተከትሎ የመሰረተ ልማት ዝርጋታዎችን የፌደራሉ መንግስት ማስጀመሩ የሚታወስ ነው።
በዚህም ኢትዮ ቴሌኮም 27 የሚደርሱ የትግራ ከተሞች ላይ የስልክ አገልግሎት ያስጀመረ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትም መቐለን ጨምሮ በርካታ የትግራይ ትልልቅ ከተሞች የሀይል አገልግሎት እንዲያገኙ አድርጓል።
ወደ መቐለ ያመራው የፌደራሉ መንግስት ልኡክ ለትግራይ ህዝብ እንዳረጋገጠው፥ በክልሉ ትልቅ ችግር የሆነው የባንክ አገልግሎት በቅርቡ ይፈታል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 18 ባለሞያዎችን ወደ መቐለ እንዳሰማራ የጠቀሱት የባንኩ ፕሬዝዳንት አቤ ሳኖ፤ ባንኩ የሚስተካከሉ የሲስተምና የኦዲት ስራዎችን በዚህ ሳምንት አጠናቆ አገልግሎት ለማስጀመር እየሰራ መሆኑን ገልፀዋል።
በትግራይ የባንክ አገልግሎት በመቋረጡ ምክንያት ህብረተሰቡ ለከፋ ችግር እንደተዳረገ እንረዳለን ያሉት አቶ አቤ ሳኖ፤ ይህንን ችግር በአጭር ጊዜ ለመፍታት ከዛሬ ጀምሮ ባለሞያዎቻችን ወደ ስራ ገብተዋል ሲሉ ተናግረዋል።
የሰላም ጅምሩ እንዲፀና ሁሉም ኃላፊነቱን እንዲወጣም ጠይቀዋል።
በተመስገን ሽፈራው
👍1
ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እየተሰጠ ነው።
ፈተናው ከዛሬ ታህሳስ 18/2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታህሳስ 21/2015 ዓ.ም በተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል።
በተለያዩ ተቀባይነት ባገኙ ምክንያቶች በመጀመሪያው ዙር ብሔራዊ ፈተናውን መውሰድ ያልቻሉ በሁሉም ክልል የሚገኙ ተማሪዎች በሁለተኛው ዙር ለፈተና ይቀመጣሉ።
በሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና የማህበራዊ ሳይንስ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና በተመሳሳይ ጊዜ ይሰጣል።
ሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ትላንት የግንዛቤ ማስጨበጫ (Orientation) ተሰጥቷቸዋል።
ፈተናው ከዛሬ ታህሳስ 18/2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታህሳስ 21/2015 ዓ.ም በተወሰኑ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል።
በተለያዩ ተቀባይነት ባገኙ ምክንያቶች በመጀመሪያው ዙር ብሔራዊ ፈተናውን መውሰድ ያልቻሉ በሁሉም ክልል የሚገኙ ተማሪዎች በሁለተኛው ዙር ለፈተና ይቀመጣሉ።
በሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና የማህበራዊ ሳይንስ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና በተመሳሳይ ጊዜ ይሰጣል።
ሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ትላንት የግንዛቤ ማስጨበጫ (Orientation) ተሰጥቷቸዋል።
መቀሌ ከተማ የቴሌኮም አገልግሎት ማግኘቷ ተገለጸ
በዛሬው እለት መቀሌ ከተማ የቴሌኮም አገልግሎት ማግኘቷን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ አስታወቁ።
የመጀመሪያው የስልክ ጥሪ በመቀሌ እንደተካሄደም ነው ኢትዮ ቴሌኮም ያስታወቀው።
ከሰላም ስምምነቱ ማግስት በተሰራ ስራ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል 27 ከተሞች የቴሌኮም አገልግሎት ማግኘት መቻሉንም ኢትዮ ቴሌኮም አስታውቋል።
የባንክ ብሎም የቴሌኮም ጥገና በማድረግ አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑንና 981 የኢትዮ ቴሌኮም ፋይበር ጥገና መደረጉን ተቋሙ አመልክቷል።
በክልሉ 61 ባንኮችም አገልግሎት መጀመሩን ነው ኢትዮ ቴሌኮም ያስታወቀው።
በዛሬው እለት መቀሌ ከተማ የቴሌኮም አገልግሎት ማግኘቷን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ አስታወቁ።
የመጀመሪያው የስልክ ጥሪ በመቀሌ እንደተካሄደም ነው ኢትዮ ቴሌኮም ያስታወቀው።
ከሰላም ስምምነቱ ማግስት በተሰራ ስራ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል 27 ከተሞች የቴሌኮም አገልግሎት ማግኘት መቻሉንም ኢትዮ ቴሌኮም አስታውቋል።
የባንክ ብሎም የቴሌኮም ጥገና በማድረግ አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑንና 981 የኢትዮ ቴሌኮም ፋይበር ጥገና መደረጉን ተቋሙ አመልክቷል።
በክልሉ 61 ባንኮችም አገልግሎት መጀመሩን ነው ኢትዮ ቴሌኮም ያስታወቀው።
በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ሊዮኔል ሜሲ ያረፈበት ክፍል ወደ ሙዚየምነት ሊቀየር መሆኑ ተነገረ
*********************
በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ሊዮኔል ሜሲ ያረፈበት ክፍል ወደ ሙዚየምነት ሊቀየር መሆኑ ተነገረ።
ታዲያ ድንቅ የዓለም ዋንጫን ማዘጋጀት የቻለችው ኳታር፣ በውድድሩ አስገራሚ ብቃትን ያሳየውን አርጀንቲናዊ ምትሃተኛ ተጫዋች ሊዮኔል ሜሲ ታሪክ ለማስታወስ የቆየበትን ክፍል ወደ ሙዚየምነት ልትቀይር መሆኗ ታውቋል።
ሜሲ አርጀንቲናን ከቡድን አጋሮቹ ጋር ለክብር ሲያበቃ ያርፍበት የነበረው የመኝታ ክፍሉ ወደ አንስተኛ ሙዚየምነት መቀየሩ ሜሲ የዓለም ዋንጫን ለማንሳት የሄደበትን መንገድ ለአድናቂዎቹ ያሳያል ነው የተባለው ።
ሊዮኔል ሜሲ ሃገሩን በአምበልነት እየመራ ከ36 አመታት በኋላ ዋንጫውን እንዳነሳ እና እርሱም የውድድሩ ኮኮብ ተጫዋች መባሉ ይታወሳል።
*********************
በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ሊዮኔል ሜሲ ያረፈበት ክፍል ወደ ሙዚየምነት ሊቀየር መሆኑ ተነገረ።
ታዲያ ድንቅ የዓለም ዋንጫን ማዘጋጀት የቻለችው ኳታር፣ በውድድሩ አስገራሚ ብቃትን ያሳየውን አርጀንቲናዊ ምትሃተኛ ተጫዋች ሊዮኔል ሜሲ ታሪክ ለማስታወስ የቆየበትን ክፍል ወደ ሙዚየምነት ልትቀይር መሆኗ ታውቋል።
ሜሲ አርጀንቲናን ከቡድን አጋሮቹ ጋር ለክብር ሲያበቃ ያርፍበት የነበረው የመኝታ ክፍሉ ወደ አንስተኛ ሙዚየምነት መቀየሩ ሜሲ የዓለም ዋንጫን ለማንሳት የሄደበትን መንገድ ለአድናቂዎቹ ያሳያል ነው የተባለው ።
ሊዮኔል ሜሲ ሃገሩን በአምበልነት እየመራ ከ36 አመታት በኋላ ዋንጫውን እንዳነሳ እና እርሱም የውድድሩ ኮኮብ ተጫዋች መባሉ ይታወሳል።
ኹለተኛውን ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ የገባችው ተማሪ ሴት ልጅ መገላገልዋ ተገለጸ
በምዕራብ ወለጋ ዞን ማንዲ ከተማ የኦሎንኮሚ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ የሆነችው ላሊስቱ ሆርዶፋ ኹለተኛውን ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በተገኘችበት ወቅት ሴት ልጅ መገላገልዋ ተገለጸ።
ተማሪዋ በዩኒቨርሲቲው ሪፈራል ሆስፒታል ልጇን መውለዷ የተገለጸ ሲሆን፤ በአሁኑ ሰዓት እናትየውም ሆነ የተወለደችው ልጅ በሙሉ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ዩንቨርስቲው አስታውቋል።
በምዕራብ ወለጋ ዞን ማንዲ ከተማ የኦሎንኮሚ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ የሆነችው ላሊስቱ ሆርዶፋ ኹለተኛውን ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በተገኘችበት ወቅት ሴት ልጅ መገላገልዋ ተገለጸ።
ተማሪዋ በዩኒቨርሲቲው ሪፈራል ሆስፒታል ልጇን መውለዷ የተገለጸ ሲሆን፤ በአሁኑ ሰዓት እናትየውም ሆነ የተወለደችው ልጅ በሙሉ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ዩንቨርስቲው አስታውቋል።
በስልጤ ዞን በሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ ሲያስተምሩ የነበሩ 26 መምህራን እርምጃ ተወሰደባቸው!!
በስልጤ ዞን በምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ 26 መምህርን እና 1 ባለሙያ በድምሩ 27 ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ መገኘቱን የወረዳው ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ፅ/ቤት አስታውቋል ።
የምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ የመንግስት ኮምዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን መሀመድ ከብስራት ሬዲዮ ጋር በነበራቸዉ ቆይታ እንደተናገሩት በወረዳው በ2015 ዓም በተደረገው የትምህርት መረጃ የ100 መምህርና የ141 የወረዳው የመንግስት ሰራተኞች በድምሩ 241 የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ሥራ መደረጉን አስታውቀዋል።
በእዚህም የ26 መምህራንና የ1 ክሊኒካል ሰርቪስ ባለሙያ በድምሩ 27 ግለሰቦች የትምህርት ማስረጃዎች ሀሰተኛ ሆኖ መገኘቱን ገልፀዋል።ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ በተገኘባቸው አካላት ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ እንደተወሰደባቸው የተነገረ ሲሆን እስከ አሁን ድረስ 9 መምህራን እና 1 ባለሙያ በድምሩ 10 ግለሰቦች ጉዳያቸው በህግ ተይዞ ወደ ወራቤ ማረሚያ ቤት መላካቸውን አንስተዋል።
ቀሪዎቹ መምህራን ደግሞ በህግ እየተፈለጉ መሆኑን ገልፀዋል።በወረዳው ሀሰተኛ የትምህርት ማሰረጃ የማጣራት ሥራ ከ 2012 ዓመት ጀምሮ ከ1489ኙ የ516 የተጣራ ሲሆን (34 በመቶ) በመከናወኑ አጠቃላይ ሥራው ሲጠናቀቅ መረጃው ለህዝብ ይፋ ይደረጋል ሲሉ አቶ ኡስማን መሀመድ ጨምረዉ ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
በስልጤ ዞን በምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ 26 መምህርን እና 1 ባለሙያ በድምሩ 27 ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ መገኘቱን የወረዳው ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ፅ/ቤት አስታውቋል ።
የምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ የመንግስት ኮምዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ኡስማን መሀመድ ከብስራት ሬዲዮ ጋር በነበራቸዉ ቆይታ እንደተናገሩት በወረዳው በ2015 ዓም በተደረገው የትምህርት መረጃ የ100 መምህርና የ141 የወረዳው የመንግስት ሰራተኞች በድምሩ 241 የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ሥራ መደረጉን አስታውቀዋል።
በእዚህም የ26 መምህራንና የ1 ክሊኒካል ሰርቪስ ባለሙያ በድምሩ 27 ግለሰቦች የትምህርት ማስረጃዎች ሀሰተኛ ሆኖ መገኘቱን ገልፀዋል።ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ በተገኘባቸው አካላት ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ እንደተወሰደባቸው የተነገረ ሲሆን እስከ አሁን ድረስ 9 መምህራን እና 1 ባለሙያ በድምሩ 10 ግለሰቦች ጉዳያቸው በህግ ተይዞ ወደ ወራቤ ማረሚያ ቤት መላካቸውን አንስተዋል።
ቀሪዎቹ መምህራን ደግሞ በህግ እየተፈለጉ መሆኑን ገልፀዋል።በወረዳው ሀሰተኛ የትምህርት ማሰረጃ የማጣራት ሥራ ከ 2012 ዓመት ጀምሮ ከ1489ኙ የ516 የተጣራ ሲሆን (34 በመቶ) በመከናወኑ አጠቃላይ ሥራው ሲጠናቀቅ መረጃው ለህዝብ ይፋ ይደረጋል ሲሉ አቶ ኡስማን መሀመድ ጨምረዉ ለብስራት ሬድዮ ተናግረዋል።
#Update
" የፈተናውን ውጤት በአጭር ጊዜ እናሳውቃለን " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና በሰላም መጠናቀቁን አሳውቋል።
አገልግሎቱ ፤ ይህ የፈተና ሥራ በውጤታማነት እንዲጠናቀቅ አወንታዊ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ምስጋና ያቀረበ ሲሆን ለተፈታኞች ደግሞ መልካም ውጤት ተመኝቷል።
" በአጭር ጊዜ ውስጥ የፈተናውን ውጤት የምናሳውቅ ይሆናል " ያለው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ ተፈታኞች በትዕግስት እንዲጠባበቁ መልዕክት አስተላልፏል።
" የፈተናውን ውጤት በአጭር ጊዜ እናሳውቃለን " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና በሰላም መጠናቀቁን አሳውቋል።
አገልግሎቱ ፤ ይህ የፈተና ሥራ በውጤታማነት እንዲጠናቀቅ አወንታዊ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ምስጋና ያቀረበ ሲሆን ለተፈታኞች ደግሞ መልካም ውጤት ተመኝቷል።
" በአጭር ጊዜ ውስጥ የፈተናውን ውጤት የምናሳውቅ ይሆናል " ያለው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ ተፈታኞች በትዕግስት እንዲጠባበቁ መልዕክት አስተላልፏል።
በትግራይ ክልል ትምህርት ለመጀመር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት እና ምልከታ ተካሄደ።
-----------------------------------------
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ የባለሙያዎች ቡድን በትግራይ ክልል ትምህርት ለመጀመር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት እና ምልከታ አድርገዋል።
የባለሙያዎቹ ቡድን ምልከታውን ያደረገው በማዕከላዊ ዞንና በሰሜን ምዕራብ ዞኖች ስር ባሉ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም በአክሱም ዩኒቨርስቲ ሽሬ እና አድዋ ካምፓስ ነው።
ቡድኑ በዞኖቹ ትምህርት ለማስጀመር ባሉ አስቻይ ሁኔታዎችና ትምህርት ቤቶቹ ባሉበት ቁመና ዙሪያ ከየዞኖቹ የትምህርት ስራ አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አድርጓል።
ከሁለተኛ እና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ርዕሰ መምህራን ፣ ምክትል ርዕሰ መምህራን ፣ ሱፐርቫይዘሮች እንዲሁም ከ ዩኒቨርስቲ አመራሮች ጋር በተደረገው ውይይት በተፈጠረው ሰላም ትምህርት ለመጀመር እንደሚያስችል ተጠቁሟል።
በውይይቶቹም በትምህርት ቤቶች እና ዩኒቨርስቲዎች የተፈጸሙ ዘረፋዎችና ትምህርት ቤቶች የተፈናቃዮች ማረፊያዎች መሆናቸውና ሌሎችም ተግዳሮቶች ቢኖሩም ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት እንዲጀመር ከፍተኛ ፍላጎት መኖሩ ተመለክቷል።
በመሆኑም የተጓደሉ መሰረታዊ ግብአቶች ተሟልተው ባጭር ጊዜ በዞኖቹ የተቋረጠው ትምህርት ሊጀመር እንደሚገባ በምልከታው ወቅት መግባባት ላይ ተደርሷል።
-----------------------------------------
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ የባለሙያዎች ቡድን በትግራይ ክልል ትምህርት ለመጀመር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት እና ምልከታ አድርገዋል።
የባለሙያዎቹ ቡድን ምልከታውን ያደረገው በማዕከላዊ ዞንና በሰሜን ምዕራብ ዞኖች ስር ባሉ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም በአክሱም ዩኒቨርስቲ ሽሬ እና አድዋ ካምፓስ ነው።
ቡድኑ በዞኖቹ ትምህርት ለማስጀመር ባሉ አስቻይ ሁኔታዎችና ትምህርት ቤቶቹ ባሉበት ቁመና ዙሪያ ከየዞኖቹ የትምህርት ስራ አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አድርጓል።
ከሁለተኛ እና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ርዕሰ መምህራን ፣ ምክትል ርዕሰ መምህራን ፣ ሱፐርቫይዘሮች እንዲሁም ከ ዩኒቨርስቲ አመራሮች ጋር በተደረገው ውይይት በተፈጠረው ሰላም ትምህርት ለመጀመር እንደሚያስችል ተጠቁሟል።
በውይይቶቹም በትምህርት ቤቶች እና ዩኒቨርስቲዎች የተፈጸሙ ዘረፋዎችና ትምህርት ቤቶች የተፈናቃዮች ማረፊያዎች መሆናቸውና ሌሎችም ተግዳሮቶች ቢኖሩም ተቋርጦ የነበረውን ትምህርት እንዲጀመር ከፍተኛ ፍላጎት መኖሩ ተመለክቷል።
በመሆኑም የተጓደሉ መሰረታዊ ግብአቶች ተሟልተው ባጭር ጊዜ በዞኖቹ የተቋረጠው ትምህርት ሊጀመር እንደሚገባ በምልከታው ወቅት መግባባት ላይ ተደርሷል።
👍1
በመጪው ሰኔ ከ256 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ይሰጣል።
👉👉 Send Request
ለተመራቂ ተማሪዎቹ የመውጫ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ እንደሚገኝ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ከመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 146 ሺህ እና ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 110 ሺህ በድምሩ ለ 256 ሺህ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና እንደሚሰጥ በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ለኢፕድ ገልጸዋል።
የፈተናውን መመሪያ ሰነድ ከማዘጋጀት ጀምሮ ለፈተናው የሚያስፈልጉ ነገሮችን የማሟላት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ኃላፊው ተናግረዋል።
በዩኒቨርሲቲዎች ያለውን የኮምፒዩተር አቅርቦት እና የተፈታኞች ብዛት በመለየት የመውጫ ፈተናውን በኦንላይን ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አመልክተዋል።
ሚኒስቴሩ ለፈተናው መሳካት ከኢትዮ ቴሌኮም እና ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት ጋር በቅንጅት ይሠራል ብለዋል።
👉👉 Send Request
ለተመራቂ ተማሪዎቹ የመውጫ ፈተና ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ እንደሚገኝ የትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
ከመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 146 ሺህ እና ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 110 ሺህ በድምሩ ለ 256 ሺህ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና እንደሚሰጥ በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ለኢፕድ ገልጸዋል።
የፈተናውን መመሪያ ሰነድ ከማዘጋጀት ጀምሮ ለፈተናው የሚያስፈልጉ ነገሮችን የማሟላት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ኃላፊው ተናግረዋል።
በዩኒቨርሲቲዎች ያለውን የኮምፒዩተር አቅርቦት እና የተፈታኞች ብዛት በመለየት የመውጫ ፈተናውን በኦንላይን ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አመልክተዋል።
ሚኒስቴሩ ለፈተናው መሳካት ከኢትዮ ቴሌኮም እና ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት ጋር በቅንጅት ይሠራል ብለዋል።
ኢትዮ ቴሌ ኮም ቴሌ ብር ሱፐር መተግበሪያን በአዲስ መልክ ይፋ አደረገ ‼️
ኢትዮ ቴሌ ኮም የቴሌ ብር ሱፐር መተግበሪያን እልፍ ጉዳይ በአንድ መተግበሪያ በሚል በዛሬው እለት ይፋ ማድጉን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ የሆኑት ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ ገልጸዋል።
ቴሌ ብር ሱፐር አፕ አዳዲስ አገልግሎቶችን ያካተተ ሲሆን እነዚህም የታቀደ ክፍያ ማለትም የገንዘብ እና የአየር ሰዓት ለመላክ እንዲሁም ወርሃዊ የአገልግሎት ክፍያዎች በየቀኑ ለመክፈል የሚያስችል፣ ለቡድን ገንዘብ መላክ እንዲሁም የዕድል ጨዋታ ማለትም አጎጊ ሽልማቶች ባለቤት የሚያደርግ መሆኑን ተሰምቷል።
ቴሌ ብር ባለፉት 22 ወራት ከ101 ሺህ በላይ ወኪሎች ፣28 ሺህ ነጋዴዎች እንዲሁም ከ19 ባንኮች ጋር በአጋርነት እየሰራ ይገኛል ።
በዛሬው እለት ይፋ ያደረገው መተግበሪያ የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ደንበኞችንና አገልግሎቶችን በቴክኖሎጂ ታግዘው ቢዝነሶችን ለማንቀሳቀስ የሚያስችል መተግበሪያ መሆኑ ተጠቁሟል ።
አገልግሎት ሰጪ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ብአጠቃላይ በኢኮሲስተሙ ሚና ያላቸው ባለድርሻ አካላት ሲስተማቸውን ከቴሌብር ሱፐር አፕ ጋር በአጋርነት እንዲሰሩ ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ ጥሪ አስተላልፈዋል።
ኢትዮ ቴሌ ኮም የቴሌ ብር ሱፐር መተግበሪያን እልፍ ጉዳይ በአንድ መተግበሪያ በሚል በዛሬው እለት ይፋ ማድጉን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ የሆኑት ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ ገልጸዋል።
ቴሌ ብር ሱፐር አፕ አዳዲስ አገልግሎቶችን ያካተተ ሲሆን እነዚህም የታቀደ ክፍያ ማለትም የገንዘብ እና የአየር ሰዓት ለመላክ እንዲሁም ወርሃዊ የአገልግሎት ክፍያዎች በየቀኑ ለመክፈል የሚያስችል፣ ለቡድን ገንዘብ መላክ እንዲሁም የዕድል ጨዋታ ማለትም አጎጊ ሽልማቶች ባለቤት የሚያደርግ መሆኑን ተሰምቷል።
ቴሌ ብር ባለፉት 22 ወራት ከ101 ሺህ በላይ ወኪሎች ፣28 ሺህ ነጋዴዎች እንዲሁም ከ19 ባንኮች ጋር በአጋርነት እየሰራ ይገኛል ።
በዛሬው እለት ይፋ ያደረገው መተግበሪያ የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ደንበኞችንና አገልግሎቶችን በቴክኖሎጂ ታግዘው ቢዝነሶችን ለማንቀሳቀስ የሚያስችል መተግበሪያ መሆኑ ተጠቁሟል ።
አገልግሎት ሰጪ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ብአጠቃላይ በኢኮሲስተሙ ሚና ያላቸው ባለድርሻ አካላት ሲስተማቸውን ከቴሌብር ሱፐር አፕ ጋር በአጋርነት እንዲሰሩ ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ ጥሪ አስተላልፈዋል።
👍1
Forwarded from Eshe Man
CMV በሞባይል የሚሰሩ የቁጥር ንግድ ሮቦት ሰራተኞችን ይቀጥራል።
1. የሥራ ይዘት፡ ሮቦቶችን ለቁጥር ግብይቶች ይጠቀሙ
2. በቤት ውስጥ በመስራት በቀን ከ3000-21000 ብር በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ።
3. ነፃ ጊዜ, በቀን 20 ደቂቃዎች ብቻ መሥራት ያስፈልግዎታል
4. ገንዘቦች በማንኛውም ጊዜ ከአስተማማኝ ሁኔታ ማውጣት ይችላሉ፣ WhatsApp:+251914321950
5.ለመመዝገብ:https://cmv.top/#/reg?code=2KDGHW
ከሞባይል ስልኮች ጋር ሊሰራ የሚችል CMV የቁጥር ትሬዲንግ ሮቦት።
⓵ ቦትፊኔክስ ሮቦት፡-
* 25 ዶላር ተቀማጭ
* ዕለታዊ ገቢ 1 ዶላር
* ወርሃዊ ገቢ 30 ዶላር
* አመታዊ ገቢ 365 ዶላር
② ቢትሜክስ ሮቦት
* 75 ዶላር ተቀማጭ
* ዕለታዊ ገቢ 3 ዶላር
* ወርሃዊ ገቢ 90 ዶላር
ዓመታዊ ገቢ $1095
③ Coinbase ሮቦት
* 175 ዶላር ተቀማጭ
* ዕለታዊ ገቢ $ 7
* ወርሃዊ ገቢ 210 ዶላር
* አመታዊ ገቢ 2555 ዶላር
# ነፃ ጊዜ ፣ በቀን ለ 20 ደቂቃዎች ብቻ መሥራት ያስፈልግዎታል
# ገንዘቦች በማንኛውም ጊዜ ፣ደህንነታቸው የተጠበቀ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ሊሆን ይችላል ፣በዋትስአፕ አግኙኝ፡+251914321950
ለመመዝገብ ሊንኩን ይጠቀሙ
https://cmv.top/#/reg?code=MD59M5
1. የሥራ ይዘት፡ ሮቦቶችን ለቁጥር ግብይቶች ይጠቀሙ
2. በቤት ውስጥ በመስራት በቀን ከ3000-21000 ብር በቀላሉ ማግኘት ይችላሉ።
3. ነፃ ጊዜ, በቀን 20 ደቂቃዎች ብቻ መሥራት ያስፈልግዎታል
4. ገንዘቦች በማንኛውም ጊዜ ከአስተማማኝ ሁኔታ ማውጣት ይችላሉ፣ WhatsApp:+251914321950
5.ለመመዝገብ:https://cmv.top/#/reg?code=2KDGHW
ከሞባይል ስልኮች ጋር ሊሰራ የሚችል CMV የቁጥር ትሬዲንግ ሮቦት።
⓵ ቦትፊኔክስ ሮቦት፡-
* 25 ዶላር ተቀማጭ
* ዕለታዊ ገቢ 1 ዶላር
* ወርሃዊ ገቢ 30 ዶላር
* አመታዊ ገቢ 365 ዶላር
② ቢትሜክስ ሮቦት
* 75 ዶላር ተቀማጭ
* ዕለታዊ ገቢ 3 ዶላር
* ወርሃዊ ገቢ 90 ዶላር
ዓመታዊ ገቢ $1095
③ Coinbase ሮቦት
* 175 ዶላር ተቀማጭ
* ዕለታዊ ገቢ $ 7
* ወርሃዊ ገቢ 210 ዶላር
* አመታዊ ገቢ 2555 ዶላር
# ነፃ ጊዜ ፣ በቀን ለ 20 ደቂቃዎች ብቻ መሥራት ያስፈልግዎታል
# ገንዘቦች በማንኛውም ጊዜ ፣ደህንነታቸው የተጠበቀ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ሊሆን ይችላል ፣በዋትስአፕ አግኙኝ፡+251914321950
ለመመዝገብ ሊንኩን ይጠቀሙ
https://cmv.top/#/reg?code=MD59M5
👍1
I am inviting you to download telebirr SuperApp and make a transaction to get a reward. https://superapp.ethiomobilemoney.et:38443/customer/mgm/index231208.html#/?notoolbar=true&CampaignId=MGM1473363004378240&inviterId=979054421964906&language=en
#NationalExitExam
ሁለተኛው ዙር አገር አቀፍ የቅድመ ምረቃ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ዛሬ መሰጠት ጀምሯል፡፡
ከ149 ሺህ በላይ ተፈታኞች በ204 የፈተና ፕሮግራሞች ፈተናውን እንደሚወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
ከዛሬ የካቲት 06/2016 ዓ.ም ጀምሮ እስከ የካቲት 11/2016 ዓ.ም የሚቆየው የመውጫ ፈተና፤ በ47 የመንግሥት ተቋማት ውስጥ በሚገኙ 84 የፈተና ማዕከላት ይሰጣል ተብሏል።
ምስል፦ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ
ሁለተኛው ዙር አገር አቀፍ የቅድመ ምረቃ ተመራቂ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና ዛሬ መሰጠት ጀምሯል፡፡
ከ149 ሺህ በላይ ተፈታኞች በ204 የፈተና ፕሮግራሞች ፈተናውን እንደሚወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
ከዛሬ የካቲት 06/2016 ዓ.ም ጀምሮ እስከ የካቲት 11/2016 ዓ.ም የሚቆየው የመውጫ ፈተና፤ በ47 የመንግሥት ተቋማት ውስጥ በሚገኙ 84 የፈተና ማዕከላት ይሰጣል ተብሏል።
ምስል፦ ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ