This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Gaafii fi deebii bakka bu'aa Ezema ObbooTariku Denberu fi bakka bu'aa Adda Bilisummaa Oromoo yeroo falmii dhima federaalizimii fi heera mootummaa irratti godhaan daawwadhaa.
ABO: Ezemaan eenyummaa balleessuuf socho’a. Eenyummaa fi aadaawwan adda addaa maaliif beekkumsa hin kennine?
Ezemaa: Ezeman aadaa, afaan, duudhaalee, fi eenyummaa yoo cunqursaa ta’e, ani Ezemaa keessaa maala hojjedha?
#IZEMAA
#ITOOPHIYAA
#Fillannoo_2018
በፌደራሊዝም እና ሕገመንግሥት ጉዳይ ላይ በኦሮምኛ ቋንቋ በተደረገው ክርክር የኢዜማ ተወካይ ታሪኩ ድንበሩ ከኦነግ ለቀረበላቸው ጥያቄ እና የሰጡትን አጭር ምላሽ ይመልከቱ።
ኦነግ: ኢዜማ ማንነቶችን ለማጥፋት ነው የሚንቀሳቀሰው፤ የተለያዩ ማንነቶችን እና ባህሎችን ለምን እውቅና አይሰጥም?
ኢዜማ: ኢዜማ ባህልን፣ ቋንቋን፣ እሴቶችን እና የማንነት መገለጫዎችን የሚደፈጥጥ ከሆነ እኔ ኢዜማ ውስጥ ምን እሰራለሁ?
#ኢዜማ
#ኢትዮጵያ
#ምርጫ_2018
ABO: Ezemaan eenyummaa balleessuuf socho’a. Eenyummaa fi aadaawwan adda addaa maaliif beekkumsa hin kennine?
Ezemaa: Ezeman aadaa, afaan, duudhaalee, fi eenyummaa yoo cunqursaa ta’e, ani Ezemaa keessaa maala hojjedha?
#IZEMAA
#ITOOPHIYAA
#Fillannoo_2018
በፌደራሊዝም እና ሕገመንግሥት ጉዳይ ላይ በኦሮምኛ ቋንቋ በተደረገው ክርክር የኢዜማ ተወካይ ታሪኩ ድንበሩ ከኦነግ ለቀረበላቸው ጥያቄ እና የሰጡትን አጭር ምላሽ ይመልከቱ።
ኦነግ: ኢዜማ ማንነቶችን ለማጥፋት ነው የሚንቀሳቀሰው፤ የተለያዩ ማንነቶችን እና ባህሎችን ለምን እውቅና አይሰጥም?
ኢዜማ: ኢዜማ ባህልን፣ ቋንቋን፣ እሴቶችን እና የማንነት መገለጫዎችን የሚደፈጥጥ ከሆነ እኔ ኢዜማ ውስጥ ምን እሰራለሁ?
#ኢዜማ
#ኢትዮጵያ
#ምርጫ_2018
ማስፈንጠሪያውን በመጫን ውይይቱን በቀጥታ ይከታተሉ
https://us06web.zoom.us/j/88938756663?pwd=ofMnaoW8VIOuZ2p4iattALni7g6kb5.1
#ኢዜማ
#ኢትዮጵያ
#ምርጫ_2018
https://us06web.zoom.us/j/88938756663?pwd=ofMnaoW8VIOuZ2p4iattALni7g6kb5.1
#ኢዜማ
#ኢትዮጵያ
#ምርጫ_2018
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢዎች እየተደረገ ያለው የመታወቂያዎች እደላ እና የመሬት እንሰጣችኋላን ማታለያ መንግስታዊ ህገወጥነት ነው!!
በኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች አዳዲስ መታወቂያዎች እና የመሬት እንሰጣችኋላን ማታለያዎች እየደረሷቸው መሆኑን መረጃዎች ደርሰውን ለማረጋገጥ ችለናል። በደረሰን መረጃ መሰረትም ኢዜማ በአካል ተገኝቶ ባደረገው ማጣራት በተለይም በሸገር ሲቲ የተለያዩ አካባቢዎች ለሚገኙ ነዋሪዎች አዳዲስ እና ትክክለኛ አሰራሩን ያልጠበቁ የመታወቂያ እደላዎች እንዲሁም መሬት ስለምንሰጣችሁ ተመዝገቡ የሚሉ ማታለያዎች በአካባቢው አስተዳዳሪዎች መፈፀማቸውን እና ለዚህም በርካታ ነዋሪዎች በየቀበሌው በሰልፍ ላይ መሆናቸውን ለማረጋገጥ ችለናል። ለምሳሌ ይሆን ዘንድም ሸገር ሲቲ ገላን ከተማ ፉሪ ክፍለከተማ ዳላቲ ወረዳ በመገኘት የያዝነውን ፎቶ እና አጭር ቪዲዮ ከዚህ መግለጫ ጋር አያይዘናል።
መንግስት ከዚህ ቀደም በነበሩ ምርጫዎች ሲያደርገው እንደነበረው ሁሉ በዚህኛውም ምርጫ ዜጎችን በተለያዩ እና በማይፈፀሙ ማባበያዎች ለመደለል መሞከሩ አስነዋሪ ተግባር ነው። የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስትም የጨረቃ ቤቶችን ካርታ እሰጣለሁ በሚል በቅርቡ የወሰነው ውሳኔ እና በተግባር እየተኬደበት ያለው ዜጎችን በጥቅማጥቅም የማባበል ሂደት ለመሬት ምዝበራ፤ ለከፍተኛ ሙስና እና ብልሹ አሰራር በር የሚከፍት ከመሆኑም በላይ ምርጫው ግልፅ፤ ተአማኒ እና ፍትሀዊ እንዳይሆን የሚያደርግ በመሆኑ ከዚህ ድርጊቱ እንዲቆጠብ ዜጎችም በዚህ ማታለያ እና መደለያ ሳይታለሉ ለሀገር እና ለህዝብ ይጠቅማል የሚሉትን ፓርቲ እና ዕጩ ተወዳዳሪ እንዲመርጡ ጥሪ እናደርጋለን።
#ኢዜማ
#ኢትዮጵያ
#ምርጫ_2018
በኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች አዳዲስ መታወቂያዎች እና የመሬት እንሰጣችኋላን ማታለያዎች እየደረሷቸው መሆኑን መረጃዎች ደርሰውን ለማረጋገጥ ችለናል። በደረሰን መረጃ መሰረትም ኢዜማ በአካል ተገኝቶ ባደረገው ማጣራት በተለይም በሸገር ሲቲ የተለያዩ አካባቢዎች ለሚገኙ ነዋሪዎች አዳዲስ እና ትክክለኛ አሰራሩን ያልጠበቁ የመታወቂያ እደላዎች እንዲሁም መሬት ስለምንሰጣችሁ ተመዝገቡ የሚሉ ማታለያዎች በአካባቢው አስተዳዳሪዎች መፈፀማቸውን እና ለዚህም በርካታ ነዋሪዎች በየቀበሌው በሰልፍ ላይ መሆናቸውን ለማረጋገጥ ችለናል። ለምሳሌ ይሆን ዘንድም ሸገር ሲቲ ገላን ከተማ ፉሪ ክፍለከተማ ዳላቲ ወረዳ በመገኘት የያዝነውን ፎቶ እና አጭር ቪዲዮ ከዚህ መግለጫ ጋር አያይዘናል።
መንግስት ከዚህ ቀደም በነበሩ ምርጫዎች ሲያደርገው እንደነበረው ሁሉ በዚህኛውም ምርጫ ዜጎችን በተለያዩ እና በማይፈፀሙ ማባበያዎች ለመደለል መሞከሩ አስነዋሪ ተግባር ነው። የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስትም የጨረቃ ቤቶችን ካርታ እሰጣለሁ በሚል በቅርቡ የወሰነው ውሳኔ እና በተግባር እየተኬደበት ያለው ዜጎችን በጥቅማጥቅም የማባበል ሂደት ለመሬት ምዝበራ፤ ለከፍተኛ ሙስና እና ብልሹ አሰራር በር የሚከፍት ከመሆኑም በላይ ምርጫው ግልፅ፤ ተአማኒ እና ፍትሀዊ እንዳይሆን የሚያደርግ በመሆኑ ከዚህ ድርጊቱ እንዲቆጠብ ዜጎችም በዚህ ማታለያ እና መደለያ ሳይታለሉ ለሀገር እና ለህዝብ ይጠቅማል የሚሉትን ፓርቲ እና ዕጩ ተወዳዳሪ እንዲመርጡ ጥሪ እናደርጋለን።
#ኢዜማ
#ኢትዮጵያ
#ምርጫ_2018