TIKVAH-ETHIO
671 subscribers
661 photos
27 videos
7 files
74 links
Download Telegram
#WoalitaSodo

በዎላይታ ሶዶ ከተማ በተከሰተዉ የእሳት አደጋ ለተጎዱ ነጋዴዎች ጊዜያዊ አማራጭ የገበያ ቦታ እየተዘጋጀ ነዉ፡፡

በተለምዶ መናፈሻ ተብሎ የሚጠራዉ የቀድሞ የዎላይታ ዞን ፖሊስ መምሪያ ምድረ ግቢ ነዉ በአማራጭ ገበያ ቦታነት እየተዘጋጀ የሚገኘዉ፡፡

የከተማ አስተዳደሩ እና የዞኑ መንግስት ከተጎጂዎቹ ጋር ተወያይተው በተስማሙት መሰረት ነው ስራው የተጀመረው።

ነጋዴዎቹ በሚዘጋጅላቸዉ ጊዜያዊ ቦታ እየሠሩ ጎን ለጎን ነባሩ መርካቶ ገበያ ተገንብቶ የሚጠናቀቅ ይሆናል ብሏል ከተማ አሰተዳደሩ።

ነባሩ የመርካቶ ገበያ ግንባታ በዘመናዊ መልኩ ሳይቆይ የሚጀምር እንደሚሆን ተገልጿል።

Via Wolaita City Administration
@ETHIO_TIKVHA
@ETHIO_TIKVHA