TIKVAH-ETHIO
671 subscribers
661 photos
27 videos
7 files
74 links
Download Telegram
#BONGA

ትላንት የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ህዝበ ዉሳኔ መስጫ ቀን መግለጹን ተከትሎ ምሽቱን በቦንጋ ከተማ የሚገኙ ወጣቶች እንዲሁም የከተማይቱ ነዋሪዎች ደስታቸውን አደባባይ ወጥተው ሲገልፁ አምሽተዋል።

የደቡብ ምዕራብ ህዝበ ውሳኔ ድምፅ መስጫ ግንቦት 28 ቀን 2013 ዓ/ም እንዲሆነ የምርጫ ቦርድ ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳ ይጠቁማል።

Via Kafa Zone Communication
@ETHIO_TIKVHA
@ETHIO_TIKVHA