TIKVAH-ETHIO
671 subscribers
661 photos
27 videos
7 files
74 links
Download Telegram
ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የተሰጠ ማሳሰቢያ !

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በከፍተኛ የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ የጥገና ሥራ ስለሚያከናውን እሁድ ታህሳስ 18 ቀን 2013 ዓ.ም ከጥዋቱ 12፡00 እስከ ቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ፦
- በድሬዳዋ፣
- በሐረር፣
- በጭሮ፣
- በጅግጅጋ፣
- በፊቅ ፣
- በደገሃቡር፣
- በአዋሽ ሰባት ኪሎ፣
- በአዲጋላ፣
- በሁርሶ፣
- በአሰላ፣
- አዳማ፣
- አዳሚ ቱሉ እና ሻሸመኔ እንዲሁም በምስራቅ ኢንዱስትሪ ዞን በኖሪያ፣ ቢሾፍቱ፣ በኢላላገዳ፣ በጆርጅ ጫማ ፋብሪካ፣ በሞጆ፣ በራም፣ በጎዴ፣ በኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር እና አካባቢዎቻቸው የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡

ይህን በመገንዘብ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደረጉ መልዕክት ተላልፏል።

#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት

@ETHIO_TIKVHA
@ETHIO_TIKVHA