ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ
በገቢዎች ሚኒስቴር የምስራቅ አ/አ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከዚህ በታች በተገለጸው ክፍት የሥራ መደብ ላይ ብቁ የሆኑ ተወዳዳሪዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታ ባለው ክፍት የስራ መደብ የተገለጹትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 6/ስድስት/ ተከታታይ የስራ ቀናት ቅዳሜን ግማሽ ቀን ጨምሮ መገናኛ ለም ሆቴል አካባቢ ኮሜት ህንፃ በሰው ሀብት ስራ አመራርና ልማት ስራ ሂደት 9ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 9-06 ድረስ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
https://ethiopianvacancy.net
Join us on @Ethiopian_Vacancy
በገቢዎች ሚኒስቴር የምስራቅ አ/አ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከዚህ በታች በተገለጸው ክፍት የሥራ መደብ ላይ ብቁ የሆኑ ተወዳዳሪዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም ከዚህ በታ ባለው ክፍት የስራ መደብ የተገለጹትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 6/ስድስት/ ተከታታይ የስራ ቀናት ቅዳሜን ግማሽ ቀን ጨምሮ መገናኛ ለም ሆቴል አካባቢ ኮሜት ህንፃ በሰው ሀብት ስራ አመራርና ልማት ስራ ሂደት 9ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 9-06 ድረስ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
https://ethiopianvacancy.net
Join us on @Ethiopian_Vacancy
የቅጥር ማስታወቂያ
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች ያለውን ክፍት የስራ መደብ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ከሚያሟሉ አመልካቾች መካከል
በቅጥር አወዳድሮ ማሟላት ይፈልጋል፡፡
ከዚህ በታች ባለው ሊንክ ክሊክ በማድረግ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
https://www.amharaweb.com/የአማራ-ሚዲያ-ኮርፖሬሽን-የሰው-ሀብት-ልማ/
https://t.me/ethiopian_vacancy
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች ያለውን ክፍት የስራ መደብ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ከሚያሟሉ አመልካቾች መካከል
በቅጥር አወዳድሮ ማሟላት ይፈልጋል፡፡
ከዚህ በታች ባለው ሊንክ ክሊክ በማድረግ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
https://www.amharaweb.com/የአማራ-ሚዲያ-ኮርፖሬሽን-የሰው-ሀብት-ልማ/
https://t.me/ethiopian_vacancy
♻️ አስቸኳይ አንድነት ፓርክ ለሳይስ ሙዚየም እና ለወዳጅነት አደባባይ ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Unity park wants to recruit qualified and interested applicants.
Required No: 31
የስራ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ሊንኩን ይጫኑ! 👇👇👇👇👇👇
Telegram:- https://t.me/ethiopian_vacancy
Website: - https://ethiopianvacancy.net
Unity park wants to recruit qualified and interested applicants.
Required No: 31
የስራ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ሊንኩን ይጫኑ! 👇👇👇👇👇👇
Telegram:- https://t.me/ethiopian_vacancy
Website: - https://ethiopianvacancy.net
Telegram
ክፍት የስራ ማስታወቂያ Ethiopian Vacancy
ክፍት የስራ ማስታወቂያ ብቻ በእኛ ቻናል ያገኛሉ።
♻️ አስቸኳይ አንድነት ፓርክ ለሳይንስ ሙዚየም እና ለወዳጅነት አደባባይ ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Unity park wants to recruit qualified and interested applicants.
Required No: 31
የስራ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ሊንኩን ይጫኑ! 👇👇👇👇👇👇
Telegram:- https://t.me/ethiopian_vacancy
Website: - https://ethiopianvacancy.net
Unity park wants to recruit qualified and interested applicants.
Required No: 31
የስራ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ሊንኩን ይጫኑ! 👇👇👇👇👇👇
Telegram:- https://t.me/ethiopian_vacancy
Website: - https://ethiopianvacancy.net
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
👉936 ሰዎችን degree በ0 ዓመት በተለያዩ የስራ ዘርፎች
👉101 ሰዎችን 4 ዓመትና ከዛ በላይ ስራ ልምድ
👉 በLevel የጨረሳቹህ ደግሞ Coc ያለፋቹህ
👉 ለሾፌሮችም አለው
ማመልከት የምትፈልጉ ከታህሳስ 09 ቀን ቅዳሜን ጨምሮ
ባሉት 15(አስራ አምስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት አስፈላጊ የትምህርትና
የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ፣
በአዲስ አበባ ከተማ ፒያሳ እናት ህንፃ አጠገብ በሚገኘው የተቋሙ
ቢሮ፣
በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት፣
እንዲሁም በሁሉም ክልሎች የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት በአካል ቀርባችሁ
መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ስራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ
ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
ዜሮ ዓመት ዲግሪ የትምህርት ደረጃ ለሚጠይቁ ስራ መደቦች ላይ
የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና (Exit Exam) ማስረጃ ማቅረብ
ይኖርባቸዋል እንዲሁም የዩኒቨርስቲ መመረቂያ ውጤት ለወንድ 2.5
እና ለሴት 2.ዐዐ መሆን አለበት፣
የትምህርት ደረጃ /level/ ለሚጠይቁ ስራ መደቦች የCOC ማስረጃ
ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
ዜሮ ዓመት ለሚጠይቁ ስራ መደቦች ላይ የሚያመለክቱ ተወዳደሪዎች
ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የተመረቁ መሆን አለባቸው፣
መስፈርቱን አሟልተው ለሚመረጡ ተወዳዳሪዎች ተቋሙ የሚሰጠውን
ስልጠና ለመውሰድ ፍቃደኛ መሆን ይጠበቅባቸዋል፣
ዜሮ ዓመት ለሚጠይቁ ስራ መደቦች ዕድሜያቸው 35 ዓመት እና ከዚያ
በታች ሆነው የ8ኛ ክፍል የት/ት ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
ተቋሙ በሚመድባቸው የትኛውም ስራ ቦታ ላይ ለመስራት ፈቃደኛ
የሆነ፣
የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ቋንቋ ክህሎት ያላቸው
ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ፣
ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፣
መሠረታዊ የኮምፒዩተር ክህሎት (Basic computer skill) ያላቸውም እንዲሁ
ስራዎቹን በPdf አስቀምጫለሁ
መልካም ዕድል 💪
https://t.me/ethiopian_vacancy
👉936 ሰዎችን degree በ0 ዓመት በተለያዩ የስራ ዘርፎች
👉101 ሰዎችን 4 ዓመትና ከዛ በላይ ስራ ልምድ
👉 በLevel የጨረሳቹህ ደግሞ Coc ያለፋቹህ
👉 ለሾፌሮችም አለው
ማመልከት የምትፈልጉ ከታህሳስ 09 ቀን ቅዳሜን ጨምሮ
ባሉት 15(አስራ አምስት) ተከታታይ የሥራ ቀናት አስፈላጊ የትምህርትና
የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ፣
በአዲስ አበባ ከተማ ፒያሳ እናት ህንፃ አጠገብ በሚገኘው የተቋሙ
ቢሮ፣
በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት፣
እንዲሁም በሁሉም ክልሎች የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት በአካል ቀርባችሁ
መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ስራ ልምድ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ
ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
ዜሮ ዓመት ዲግሪ የትምህርት ደረጃ ለሚጠይቁ ስራ መደቦች ላይ
የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና (Exit Exam) ማስረጃ ማቅረብ
ይኖርባቸዋል እንዲሁም የዩኒቨርስቲ መመረቂያ ውጤት ለወንድ 2.5
እና ለሴት 2.ዐዐ መሆን አለበት፣
የትምህርት ደረጃ /level/ ለሚጠይቁ ስራ መደቦች የCOC ማስረጃ
ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
ዜሮ ዓመት ለሚጠይቁ ስራ መደቦች ላይ የሚያመለክቱ ተወዳደሪዎች
ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የተመረቁ መሆን አለባቸው፣
መስፈርቱን አሟልተው ለሚመረጡ ተወዳዳሪዎች ተቋሙ የሚሰጠውን
ስልጠና ለመውሰድ ፍቃደኛ መሆን ይጠበቅባቸዋል፣
ዜሮ ዓመት ለሚጠይቁ ስራ መደቦች ዕድሜያቸው 35 ዓመት እና ከዚያ
በታች ሆነው የ8ኛ ክፍል የት/ት ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
ተቋሙ በሚመድባቸው የትኛውም ስራ ቦታ ላይ ለመስራት ፈቃደኛ
የሆነ፣
የተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ቋንቋ ክህሎት ያላቸው
ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ፣
ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፣
መሠረታዊ የኮምፒዩተር ክህሎት (Basic computer skill) ያላቸውም እንዲሁ
ስራዎቹን በPdf አስቀምጫለሁ
መልካም ዕድል 💪
https://t.me/ethiopian_vacancy