ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
***************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ሎርድ ኮሊንስን ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን አስመልከቶ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ዛሬ የእንግሊዙን የአፍሪካ ሚኒስትር የሀይበሪውን ሎርድ ኮሊንስን አግኝቼ በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያለ ውይይት አድርገናል ብለዋል፡፡
***************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ሎርድ ኮሊንስን ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን አስመልከቶ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ዛሬ የእንግሊዙን የአፍሪካ ሚኒስትር የሀይበሪውን ሎርድ ኮሊንስን አግኝቼ በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያለ ውይይት አድርገናል ብለዋል፡፡
👍40❤7👎3
በዚህ ወር አዲስ አበባ የኮንፈረንስ ቱሪዝም ማዕከል ለመሆን ያላትን አቅም የምታሳይባቸው ጉባኤዎች ይካሄዳሉ - የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
********************
በጥቅምት ወር በአዲስ አበባ የሚካሄዱ ጉባኤዎች ከተማዋ የኮንፈረንስ ቱሪዝም ማዕከል ለመሆን ያላትን አቅም የምታሳይባቸው መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡
የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በዛሬው ዕለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደጠቆሙት በጥቅምት ወር ኢትዮጵያ በርካታ ዓለም አቀፍ እና አህጉራዊ ጉበኤዎችን ታስተናግዳለች፡፡
ከነሀሴ አጋማሽ ጀምሮ የሚከበሩት ሀይማኖታዊና ባህላዊ በአላት በፌስቲቫል መልክ መከበር በመጀመራቸው ወደሀገሪቱ የሚገቡት ቱሪስቶች ቁጥር ከፍተኛ መሆኑን ገልጸዋል።
በጥቅምት ወራትም ሀገራዊ ኮንፍረንሶች የሚካሄዱ በመሆኑ ሀገራዊ ገጽታን ለመገንባትና የቱሪስቱን ፍሰት ለመጨመር እድል እንደሚፈጥርም ተናግረዋል።
ከጥቅምት 26 እስከ 28 "ከረሃብ ነጻ ዓለም" ኮንፈረንስ እንደሚካሄድ የጠቀሱት ሚኒስትር ዴኤታዋ፣ መድረኩ ትኩረት ያገኘ እና ሀገራት ልምዳቸውን የሚለዋወጡበት እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02mWHx8AwRD1qsKvhRuDnjp16A5ne7d2RjDmEnJHsbosaDJYY4gtNR8gt3xyeVj1i7l
********************
በጥቅምት ወር በአዲስ አበባ የሚካሄዱ ጉባኤዎች ከተማዋ የኮንፈረንስ ቱሪዝም ማዕከል ለመሆን ያላትን አቅም የምታሳይባቸው መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡
የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በዛሬው ዕለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደጠቆሙት በጥቅምት ወር ኢትዮጵያ በርካታ ዓለም አቀፍ እና አህጉራዊ ጉበኤዎችን ታስተናግዳለች፡፡
ከነሀሴ አጋማሽ ጀምሮ የሚከበሩት ሀይማኖታዊና ባህላዊ በአላት በፌስቲቫል መልክ መከበር በመጀመራቸው ወደሀገሪቱ የሚገቡት ቱሪስቶች ቁጥር ከፍተኛ መሆኑን ገልጸዋል።
በጥቅምት ወራትም ሀገራዊ ኮንፍረንሶች የሚካሄዱ በመሆኑ ሀገራዊ ገጽታን ለመገንባትና የቱሪስቱን ፍሰት ለመጨመር እድል እንደሚፈጥርም ተናግረዋል።
ከጥቅምት 26 እስከ 28 "ከረሃብ ነጻ ዓለም" ኮንፈረንስ እንደሚካሄድ የጠቀሱት ሚኒስትር ዴኤታዋ፣ መድረኩ ትኩረት ያገኘ እና ሀገራት ልምዳቸውን የሚለዋወጡበት እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02mWHx8AwRD1qsKvhRuDnjp16A5ne7d2RjDmEnJHsbosaDJYY4gtNR8gt3xyeVj1i7l
👍16❤5
የፓስፖርት የእድሳት ጊዜ ከ5 ዓመት ወደ 10 ዓመት ሊራዘም ነው
***************************
እድሜያቸው ከ25 ዓመት በላይ ለሆናቸው ዜጎች የፓስፖርት አገልግሎትን ከ5 ዓመት ወደ 10 ዓመት ከፍ በማድረግ የእድሳት ጊዜውን ለማራዘም እየተሰራ መሆኑን የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት አስታውቋል።
የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት የተቋማቸውን የሩብ ዓመት አፈፃፀም በተመለከተ ለመገናኛ ብዙኀን ገለፃ አድርገዋል።
የአገልግሎት ሰጪ መስሪያ ቤቱ በተለይ ተቋማዊ ሪፎርም ማድረግ ከጀመረ በኋላ መጠነ ሰፊ ለውጦችን እያስመዘገበ ስለመሆኑ ተናግረዋል።https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02vEhaBweN4DAe14GFvFNHycpLV2QcJfqtRePhoMZR1d6rTYD7h1M1dBqhuo8jUGWwl
***************************
እድሜያቸው ከ25 ዓመት በላይ ለሆናቸው ዜጎች የፓስፖርት አገልግሎትን ከ5 ዓመት ወደ 10 ዓመት ከፍ በማድረግ የእድሳት ጊዜውን ለማራዘም እየተሰራ መሆኑን የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት አስታውቋል።
የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት የተቋማቸውን የሩብ ዓመት አፈፃፀም በተመለከተ ለመገናኛ ብዙኀን ገለፃ አድርገዋል።
የአገልግሎት ሰጪ መስሪያ ቤቱ በተለይ ተቋማዊ ሪፎርም ማድረግ ከጀመረ በኋላ መጠነ ሰፊ ለውጦችን እያስመዘገበ ስለመሆኑ ተናግረዋል።https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02vEhaBweN4DAe14GFvFNHycpLV2QcJfqtRePhoMZR1d6rTYD7h1M1dBqhuo8jUGWwl
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
የፓስፖርት የእድሳት ጊዜ ከ5 ዓመት ወደ 10 ዓመት ሊራዘም ነው
***************************
እድሜያቸው ከ25 ዓመት በላይ ለሆናቸው ዜጎች የፓስፖርት አገልግሎትን ከ5 ዓመት ወደ 10 ዓመት ከፍ በማድረግ የእድሳት ጊዜውን ለማራዘም እየተሰራ መሆኑን የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት አስታውቋል።...
***************************
እድሜያቸው ከ25 ዓመት በላይ ለሆናቸው ዜጎች የፓስፖርት አገልግሎትን ከ5 ዓመት ወደ 10 ዓመት ከፍ በማድረግ የእድሳት ጊዜውን ለማራዘም እየተሰራ መሆኑን የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት አስታውቋል።...
👍28❤1
ከ242 ሺህ በላይ ሰልጣኞች የኮደሮች ስልጠናን እየተከታተሉ ነው - የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት
****************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባስጀመሩት 5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደሮች ኢንሼቲቭ ከ242 ሺህ በላይ ሰልጣኞች ተመዝግበው ትምህርቱን እየተከታተሉ እንደሚገኙ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡
የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
ሚኒስትር ዴኤታዋ በመግለጫቸው፤ መንግስት ባለፉት ወራት ይፋ ባደረገው በዚህ መርኃ ግብር ላይ ማንኛውም ሰልጣኝ ትምህርቱን በነጻ ማግኘት እንዲችል ሁኔታዎች መመቻቸታቸውን ገልጸዋል፡፡
የኮደሮች ስልጠና ይፋ ከተደረገበት 3 ወራት ወዲህ ባለው ጊዜ ከ242 ሺህ በላይ ሰልጣኞች ተመዝግበው ትምህርታቸውን እየተከታተሉ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid08hM2agAVnDJi6gn3Bj3JijjHwBThwmcptz9TdEvNDfMvPBrQ6JkXG7NtcWPwqAoBl
****************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባስጀመሩት 5 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ኮደሮች ኢንሼቲቭ ከ242 ሺህ በላይ ሰልጣኞች ተመዝግበው ትምህርቱን እየተከታተሉ እንደሚገኙ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡
የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
ሚኒስትር ዴኤታዋ በመግለጫቸው፤ መንግስት ባለፉት ወራት ይፋ ባደረገው በዚህ መርኃ ግብር ላይ ማንኛውም ሰልጣኝ ትምህርቱን በነጻ ማግኘት እንዲችል ሁኔታዎች መመቻቸታቸውን ገልጸዋል፡፡
የኮደሮች ስልጠና ይፋ ከተደረገበት 3 ወራት ወዲህ ባለው ጊዜ ከ242 ሺህ በላይ ሰልጣኞች ተመዝግበው ትምህርታቸውን እየተከታተሉ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid08hM2agAVnDJi6gn3Bj3JijjHwBThwmcptz9TdEvNDfMvPBrQ6JkXG7NtcWPwqAoBl
👍31👎3
በአነፍናፊ ውሾች የታገዘ ሕገ ወጥ የዱር እንስሳት ውጤቶች ዝውውርን መከላከል የሚያስችል ልዩ የቁጥጥር ማዕከል ሥራ ጀመረ
*************
በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር መንገድ በአነፍናፊ ውሾች የታገዘ ሕገ ወጥ የዱር እንስሳት ውጤቶች ዝውውርን ለመከላከል የሚያስችልና የቁጥጥር ስራዎችን ለማከናወን የሚያግዝ ልዩ የቁጥጥር ማዕከል ሥራ መጀመሩ ተገለጸ።
በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን እና በአፍሪካን ዋይልድ ላይፍ ፋውንዴሽን የቴክኒክ ድጋፍ የተቋቋመው ልዩ የቁጥጥር ማዕከሉን የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊመርቀው ሥራ አስጀምረዋል።https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02LdX3KxmvMiifNHXbjr66LSgvPL4qtLT1ZK7XHJ6hU3hZ7mMPFeuVEH1pP2xuZ535l
*************
በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር መንገድ በአነፍናፊ ውሾች የታገዘ ሕገ ወጥ የዱር እንስሳት ውጤቶች ዝውውርን ለመከላከል የሚያስችልና የቁጥጥር ስራዎችን ለማከናወን የሚያግዝ ልዩ የቁጥጥር ማዕከል ሥራ መጀመሩ ተገለጸ።
በኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን እና በአፍሪካን ዋይልድ ላይፍ ፋውንዴሽን የቴክኒክ ድጋፍ የተቋቋመው ልዩ የቁጥጥር ማዕከሉን የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊመርቀው ሥራ አስጀምረዋል።https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02LdX3KxmvMiifNHXbjr66LSgvPL4qtLT1ZK7XHJ6hU3hZ7mMPFeuVEH1pP2xuZ535l
👍29👏9❤3
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቀድሞ የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር ቶኒ ብሌር ጋር ተወያዩ
****************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቀድሞ የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር እና የቶኒ ብሌር ኢንስቲቲዩት ዋና ሊቀመንበር ከሆኑት ቶኒ ብሌር ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስሰር ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት፤ መጠነ ርዕይ ባላቸው አለም አቀፍ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገናል ብለዋል፡፡
የቶኒ ብሌር ኢንስቲቲዩት በኢትዮጵያ እያደረገ ያለውን ድጋፍ በተመለከተም መነጋገራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
****************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቀድሞ የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር እና የቶኒ ብሌር ኢንስቲቲዩት ዋና ሊቀመንበር ከሆኑት ቶኒ ብሌር ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን አስመልክቶ በማህበራዊ ትስሰር ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት፤ መጠነ ርዕይ ባላቸው አለም አቀፍ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ውይይት አድርገናል ብለዋል፡፡
የቶኒ ብሌር ኢንስቲቲዩት በኢትዮጵያ እያደረገ ያለውን ድጋፍ በተመለከተም መነጋገራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
👍40❤6👏4
ከገቢ ግብር የሚሰበሰበው የኢትዮጵያ ገቢ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቷል፦ ገቢዎች ሚኒስቴር
****************
ባለፉት ዓመታት በተሰሩ የለውጥ ስራዎች ከገቢ ግብር የሚሰበሰበውን የኢትዮጵያ ገቢ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሻሻለው መምጣቱን የገቢዎች ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ ዓይን ዓለም ንጉሴ በተለይ ለኢቲቪ እንደገለጹት፤ግብርን በታማኝነት መክፈል የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ የሚረዳ መሰረት ነው፡፡
በ2010 በጀት ዓመት ከገቢ ግብር የተሰበሰበው 170 ቢሊዮን ብር እንደነበር ያስታወሱት ሚኒስትሯ፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ መጥቶ በ2016 ዓ.ም 512 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ገቢመሰብሰብ መቻሉን ተናግረዋል፡፡
የሰው ኃይል አቅም ግንባታ፣ የህሕግ ማዕቀፎች፣የአሰራር ሥርዓቶች እንዲሁም የቴክኖሎጂ አማራጮችን ማሻሻል መቻሉ ለተገኘው እድገት አስተዋጽኦ ማድረጉን ጠቅሰዋል፡፡https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02YVm5mB7cwbKZed3EmFLQ32LLUA4Ri6WW9bEuLWeFf2pohF5EBUysCHRr4DBGcjSTl
****************
ባለፉት ዓመታት በተሰሩ የለውጥ ስራዎች ከገቢ ግብር የሚሰበሰበውን የኢትዮጵያ ገቢ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሻሻለው መምጣቱን የገቢዎች ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ ዓይን ዓለም ንጉሴ በተለይ ለኢቲቪ እንደገለጹት፤ግብርን በታማኝነት መክፈል የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ የሚረዳ መሰረት ነው፡፡
በ2010 በጀት ዓመት ከገቢ ግብር የተሰበሰበው 170 ቢሊዮን ብር እንደነበር ያስታወሱት ሚኒስትሯ፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ መጥቶ በ2016 ዓ.ም 512 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር ገቢመሰብሰብ መቻሉን ተናግረዋል፡፡
የሰው ኃይል አቅም ግንባታ፣ የህሕግ ማዕቀፎች፣የአሰራር ሥርዓቶች እንዲሁም የቴክኖሎጂ አማራጮችን ማሻሻል መቻሉ ለተገኘው እድገት አስተዋጽኦ ማድረጉን ጠቅሰዋል፡፡https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02YVm5mB7cwbKZed3EmFLQ32LLUA4Ri6WW9bEuLWeFf2pohF5EBUysCHRr4DBGcjSTl
👍21👎4❤2
ከጃፓኑ የአቶሚክ ቦምብ ጥቃት የተረፉት ግለሰቦች ያቋቋሙት ማህበር የኖቤል የሰላም ሽልማትን አሸነፈ
**************
እ.ኤ.አ. ነሐሴ 6 ቀን 1945 አሜሪካ በሂሮሺማ ከተማ ላይ የአቶሚክ ቦምብ በመጣሏ ወደ 140,000 የሚጠጉ ሰዎች ተገደሉ።
ከሶስት ቀናት በኋላ ሁለተኛው የአቶሚክ ቦምብ በናጋሳኪ ከተማ ላይ ተጣለ። ከሁለት ሳምንት በኋላ ጃፓን እጅ ሰጠች፣ ሁለተኛው የዓለም ጦርነትም አበቃ።
ታዲያ ከዚህ የሂሮሺማ የአቶሚክ ቦምብ ጥቃት የተረፉት ቶሺዩኪ ሚማኪ እና ከጥቃቱ የተረፉት ሌሎች ጃፓናውያን ያቋቋሙት "ሂባኩሻ" ማህበር የ2024 የሰላም ኖቤል ሽልማትን አሸንፏል።
ሂባኩሻ የተባለው ይህ ማህበር እ.ኤ.አ. በ1945 በሂሮሺማ እና ናጋሳኪ ከደረሰው የቦምብ ጥቃት የተረፉ ሰዎችን ያቀፈ ማህበር ሲሆን፤ በቶሺዩኪ ሚማኪ ኒዮን ሊቀመንበርነት ይመራ ነበር፡፡
https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0T4Fhk8Dz9sKkDVLyVx62qcaYT3hGudQchH6qQY1UGDnsVdoPJWLMbgcBDnie3gQGl
**************
እ.ኤ.አ. ነሐሴ 6 ቀን 1945 አሜሪካ በሂሮሺማ ከተማ ላይ የአቶሚክ ቦምብ በመጣሏ ወደ 140,000 የሚጠጉ ሰዎች ተገደሉ።
ከሶስት ቀናት በኋላ ሁለተኛው የአቶሚክ ቦምብ በናጋሳኪ ከተማ ላይ ተጣለ። ከሁለት ሳምንት በኋላ ጃፓን እጅ ሰጠች፣ ሁለተኛው የዓለም ጦርነትም አበቃ።
ታዲያ ከዚህ የሂሮሺማ የአቶሚክ ቦምብ ጥቃት የተረፉት ቶሺዩኪ ሚማኪ እና ከጥቃቱ የተረፉት ሌሎች ጃፓናውያን ያቋቋሙት "ሂባኩሻ" ማህበር የ2024 የሰላም ኖቤል ሽልማትን አሸንፏል።
ሂባኩሻ የተባለው ይህ ማህበር እ.ኤ.አ. በ1945 በሂሮሺማ እና ናጋሳኪ ከደረሰው የቦምብ ጥቃት የተረፉ ሰዎችን ያቀፈ ማህበር ሲሆን፤ በቶሺዩኪ ሚማኪ ኒዮን ሊቀመንበርነት ይመራ ነበር፡፡
https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0T4Fhk8Dz9sKkDVLyVx62qcaYT3hGudQchH6qQY1UGDnsVdoPJWLMbgcBDnie3gQGl
👍26👏8❤4