የ2017 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ሊግ አንድ
የመጀመርያ ሳምንት ምድብ ለ መርሐ ግብር
ውድድሩ ህዳር 7 ይጀምራል
የመጀመርያ ሳምንት ምድብ ለ መርሐ ግብር
ውድድሩ ህዳር 7 ይጀምራል
የ2017 የኢትዮጵያ ሊግ አንድ ምድብ ለ
7:00 ሰዓት ልካሄድ የነበረው የጅማ አባ ቡና እና የሠመራ ዩንቨርሲቲ ጨዋታ ሠመራ ዩንቨርሲቲ ሜዳ ባለመገኘቱ የዕለቱ ዳኞች 30 ደቂቃ ጠብቀው ጅማ አባ ቡናን አሰናብተዋል።
በዚህ ጉዳይ የውድድር አመራር እና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ውሳኔ ተከታትለን የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
🏟 ሰበታ ስታድዬም
7:00 ሰዓት ልካሄድ የነበረው የጅማ አባ ቡና እና የሠመራ ዩንቨርሲቲ ጨዋታ ሠመራ ዩንቨርሲቲ ሜዳ ባለመገኘቱ የዕለቱ ዳኞች 30 ደቂቃ ጠብቀው ጅማ አባ ቡናን አሰናብተዋል።
በዚህ ጉዳይ የውድድር አመራር እና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ውሳኔ ተከታትለን የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
🏟 ሰበታ ስታድዬም
በወላይታ ሶዶ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የኢትዮጵያ ሊግ አንድ ምድብ ሀ በዛሬው ዕለት ፍፃሜውን አግኝቷል ።
✅ #ባቱ_ከተማ
✅#ቡራዩ_ክፍለ_ከተማ
ወደ ኢትዮጵያ ሊግ አንድ ማጠቃለያ ውድድር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።
🔻 #ጅማ_አባ_ጅፋር
🔻 #ፈራውን_ከተማ
🔻 #ትግራይ_ውሃ_ስራ
ከኢትዮጵያ ሊግ አንድ መውረዳቸውን ያረጋገጡ ቡድኖች ሆነዋል።
👉 #ቤተል_ድርመርስ ምድብ ድልድል ከወጣ በኋላ ከውድድሩ የቀረ ቡድን ነው
✅ #ባቱ_ከተማ
✅#ቡራዩ_ክፍለ_ከተማ
ወደ ኢትዮጵያ ሊግ አንድ ማጠቃለያ ውድድር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።
🔻 #ጅማ_አባ_ጅፋር
🔻 #ፈራውን_ከተማ
🔻 #ትግራይ_ውሃ_ስራ
ከኢትዮጵያ ሊግ አንድ መውረዳቸውን ያረጋገጡ ቡድኖች ሆነዋል።
👉 #ቤተል_ድርመርስ ምድብ ድልድል ከወጣ በኋላ ከውድድሩ የቀረ ቡድን ነው
የኢትዮጵያ ሊግ አንድ
- የጨዋታ መርሐ ግብር
- የደረጃ ሰንጠረዥ
- የምድብ ሀ እና መ ውድድሮች ተጠናቀዋል
- የጨዋታ መርሐ ግብር
- የደረጃ ሰንጠረዥ
- የምድብ ሀ እና መ ውድድሮች ተጠናቀዋል