ዓለም አቀፍ የመነኮሳት ማኅበር ወቅታዊ ሀገራዊ እና ቤተ ክርስቲያናዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ጠንከር ጠንከር ያሉ አቋሞቹን በመዘርዘር መግለጫ አወጣ።
ማኅበሩ በመግለጫው ቅዱስ ሲኖዶስ ቤተ ክርስቲያን የገጠማትን ፈተና ለመመከት በሚመጥን ካልተራመደ ሓላፊነቱን ለሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን እስከማስረከብ መሔድ አለበት ብሏል።
ብፁዕ አቡነ ሉቃስንም በብርቱ ተከላክሏል። ተግሣጻቸው ነቢዩ ኤልያስ ኤልዛቤልና አክዓብን እንደገሰጸበት ያለ ነው ብሏል።
✅ አባይነህ ካሴ
ማኅበሩ በመግለጫው ቅዱስ ሲኖዶስ ቤተ ክርስቲያን የገጠማትን ፈተና ለመመከት በሚመጥን ካልተራመደ ሓላፊነቱን ለሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን እስከማስረከብ መሔድ አለበት ብሏል።
ብፁዕ አቡነ ሉቃስንም በብርቱ ተከላክሏል። ተግሣጻቸው ነቢዩ ኤልያስ ኤልዛቤልና አክዓብን እንደገሰጸበት ያለ ነው ብሏል።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM