Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ተመልክታችሁት ይሆን?
✅ ድምፀ ተዋሕዶ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት እየተከናወነ ባለው መንፈሳዊ የሰበካ ጉባኤ ምሥራቅ ወለጋ ሀገረ ስብከት በ2016 በጀት ዓመት ራሱን የኦሮሚያ ቤተ ክህነት በማለት በሕገ ወጡ ራሱን አባ በርሱማ (አቶ ሃ/ኢየሱስ) ተብሎ በሚጠራው ግለሰብ ምክንያት ለ9 ወራት መልካም አስተዳደር ጠፍቶ መቆየቱ ገልጿል፡፡
በሀገረ ስብከቱ በሕገ ወጡ ግለሰብ ምክንያትም የሀገረ ስብከቱ ሒሳብ ሹም የተገደሉ ሲሆን የሕግ ክፍሉ ደግሞ በጩቤ እንደተወጉ፣ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ ቤት በቦንብ መደብደቡንና በሌሎች አገልጋዮችና ምእመናን ላይ የእገታና የእስራት ድርጊቶች መፈጸማቸው ተጠቅሷል፡፡
በዓመቱ በሕገ ወጡ ሴራ ተታለው የሄዱ ካህናት፣ ዲያቆናትና ምእመናን ወደ እናት ቤተ ክርስቲያናቸው እንዲመለሱ ተደርጓልም ተብሏል፡፡
በተጨማሪም የቤተ ክርስቲያንን ሀብት በሕገ ወጥ መንገድ የወሰዱ ግለሰቦችን በሕግ የመጠየቅና የተወረሰውን የሀገረ ስብከቱን መንበረ ጵጵስና የማስመለስ ሥራ መሠራቱ ተገልጿል፡፡
ለ19 አብያተ ክርስቲያናት የልብሰ ተክህኖ ድጋፍና ለ637 አገልጋዮች የቅስናና የዲቁና ማዕረግ መስጠት መቻሉም ተጠቅሷል፡፡
በሀገረ ስብከቱ በሕገ ወጡ ግለሰብ ምክንያትም የሀገረ ስብከቱ ሒሳብ ሹም የተገደሉ ሲሆን የሕግ ክፍሉ ደግሞ በጩቤ እንደተወጉ፣ የሀገረ ስብከቱ ሥራ አስኪያጅ ቤት በቦንብ መደብደቡንና በሌሎች አገልጋዮችና ምእመናን ላይ የእገታና የእስራት ድርጊቶች መፈጸማቸው ተጠቅሷል፡፡
በዓመቱ በሕገ ወጡ ሴራ ተታለው የሄዱ ካህናት፣ ዲያቆናትና ምእመናን ወደ እናት ቤተ ክርስቲያናቸው እንዲመለሱ ተደርጓልም ተብሏል፡፡
በተጨማሪም የቤተ ክርስቲያንን ሀብት በሕገ ወጥ መንገድ የወሰዱ ግለሰቦችን በሕግ የመጠየቅና የተወረሰውን የሀገረ ስብከቱን መንበረ ጵጵስና የማስመለስ ሥራ መሠራቱ ተገልጿል፡፡
ለ19 አብያተ ክርስቲያናት የልብሰ ተክህኖ ድጋፍና ለ637 አገልጋዮች የቅስናና የዲቁና ማዕረግ መስጠት መቻሉም ተጠቅሷል፡፡
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ባሳለፍነው ዓመት ከ631 ሚሊዮን ብር በላይ ለመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት በማስገባቱ ከፍተኛ ፐርሰንት በማስገባት 1ኛ ተሸላሚ ሆነ።
በመጽሐፍት መምህራን ጥረት በሠርክ ጉባኤ ከሚሰጠው የጉባኤ ትምህርት ውጪ ሀገረስብከቱ በሰው ላይ የሠራው ሥራ ሪፖርት የለም።
በመጽሐፍት መምህራን ጥረት በሠርክ ጉባኤ ከሚሰጠው የጉባኤ ትምህርት ውጪ ሀገረስብከቱ በሰው ላይ የሠራው ሥራ ሪፖርት የለም።
Forwarded from ተ҈ ዋ҈ ህ҈ ዶ҈
#ጥያቄ ✞✞✞
==========
5⃣.በብሉይ ኪዳን ሕግ ሰው ካለው ላይ ከአስር አንድ ይስጥ ይላል። ይህ ከአስር አንድ የምንሰጠው ምን ይባላል?
-----------------------------------------------
==========
5⃣.በብሉይ ኪዳን ሕግ ሰው ካለው ላይ ከአስር አንድ ይስጥ ይላል። ይህ ከአስር አንድ የምንሰጠው ምን ይባላል?
-----------------------------------------------