ምርኮኞቹን ቀይ መስቀል ተረከበ!
ከደቡብ ክልል ታፍሰው ለወታደራዊ ስልጠና የመጡ በቁጥር 240 የሚሆኑ ወገኖቻችን ከእነ ጠርናፊያቸው ከሳምንታት በፊት በጎዛመን ወረዳ በቁጥጥር ስር መዋላቸው የሚታወስ ነው። ጠርናፊያቸውም በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት በዛላምበሳ ግንባር ምሽግ በመስበሩ የጀግናነት ስሙ የሚወሳ መቶ አለቃ ቀሬ ደጉ የሚባል ሰው እንደነበር በወቅቱ ባህርዳር ዊክሊክስ መዘገቧ የሚታወስ ነው።
የሆነው ሆኖ የአማራ ፋኖ በጎጃም ለደቡብ ወንድሞቻችን እንክብካቤና ስልጠና ሲሰጧቸው ከቆዩ በኋላ ለቀይ መስቀል ማህበር ዛሬ እንዳስረከባቸው ታውቋል። ቀይ መስቀልም ለምልምል ወታደሮቹ ሲደረግ የነበረውን አለምአቀፍ ህግጋትን ያከበረን እንክብካቤ አድንቆ ወጣቶቹን መረከቡ ተነግሯል።
©BW
ከደቡብ ክልል ታፍሰው ለወታደራዊ ስልጠና የመጡ በቁጥር 240 የሚሆኑ ወገኖቻችን ከእነ ጠርናፊያቸው ከሳምንታት በፊት በጎዛመን ወረዳ በቁጥጥር ስር መዋላቸው የሚታወስ ነው። ጠርናፊያቸውም በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት በዛላምበሳ ግንባር ምሽግ በመስበሩ የጀግናነት ስሙ የሚወሳ መቶ አለቃ ቀሬ ደጉ የሚባል ሰው እንደነበር በወቅቱ ባህርዳር ዊክሊክስ መዘገቧ የሚታወስ ነው።
የሆነው ሆኖ የአማራ ፋኖ በጎጃም ለደቡብ ወንድሞቻችን እንክብካቤና ስልጠና ሲሰጧቸው ከቆዩ በኋላ ለቀይ መስቀል ማህበር ዛሬ እንዳስረከባቸው ታውቋል። ቀይ መስቀልም ለምልምል ወታደሮቹ ሲደረግ የነበረውን አለምአቀፍ ህግጋትን ያከበረን እንክብካቤ አድንቆ ወጣቶቹን መረከቡ ተነግሯል።
©BW
👍32❤3
መኬ ፋኖን ፊት ለፊት መግጠም ሲያቅተው የግለሰብ ቤት ገብቶ እየገባ መተኮስ እና እቃ ማውደም ከጀመረ ሰነባብቷል።
ይህ በደጀን ወረዳ ጉባያ አካባቢ የተከሰተ ነው።
ይህ በደጀን ወረዳ ጉባያ አካባቢ የተከሰተ ነው።
👍8
አብይ አህመድ :–
> መከላከያን ተጠቅሞ አልዳነም
> አዴፓን ተጠቅሞ አልዳነም
> አድማ ብተናና ሚሊሻን ተጠቅሞ አልዳነም
> የቀይ ባህር በር ፖለቲካን ተጠቅሞ አልዳነም
> የሱማሌላንድ የባህር በር ፖለቲካ አላዳነውም
ዛሬ በኢስላም ስር መጣችሁ አደል? ይሄም አብይ አህመድን አያድነውም!
Via ሙሐመድ
> መከላከያን ተጠቅሞ አልዳነም
> አዴፓን ተጠቅሞ አልዳነም
> አድማ ብተናና ሚሊሻን ተጠቅሞ አልዳነም
> የቀይ ባህር በር ፖለቲካን ተጠቅሞ አልዳነም
> የሱማሌላንድ የባህር በር ፖለቲካ አላዳነውም
ዛሬ በኢስላም ስር መጣችሁ አደል? ይሄም አብይ አህመድን አያድነውም!
Via ሙሐመድ
👍27❤4
"ማረክን እንዳይሉ ሰው የለ በእጃቸው
ገደልን እንድይሉ ሞተው አገኟቸው
ለወሬ አይመቹም አፄ ልዩ ናቸው".......የተባለላቸው መይሳው ካሳ ልጅ የሆነው ናሁሰናይ ገድላቸውን ደግሞታል!
ገደልን እንድይሉ ሞተው አገኟቸው
ለወሬ አይመቹም አፄ ልዩ ናቸው".......የተባለላቸው መይሳው ካሳ ልጅ የሆነው ናሁሰናይ ገድላቸውን ደግሞታል!
👍36❤11😁3
#ሼር አድርጉልኝ ብሏችኋል
የናሁሰናይ የቤተሰብ ሁኔታ መረጃ የለኝም ነገር ግን ልጅ ካለውና ቤተሰቦቹ ከፈቀዱ ሁሉንም ወጭ ችየ ወደ ካናዳ መውሰድ እችላለሁ፣ ፃፉልኝ ብሏል ከፍያለው ጌጡ ከካናዳ። (Kefyalew Getu
የናሁሰናይ የቤተሰብ ሁኔታ መረጃ የለኝም ነገር ግን ልጅ ካለውና ቤተሰቦቹ ከፈቀዱ ሁሉንም ወጭ ችየ ወደ ካናዳ መውሰድ እችላለሁ፣ ፃፉልኝ ብሏል ከፍያለው ጌጡ ከካናዳ። (Kefyalew Getu
👍51
የሚመካከሩት በአማራው ላይ ነው ማለት ነው!
አማራን በጊዜያዊ አዋጅ አፍነው፣ አስረው፣ ጦርነት አውጀውበት፣ ኢንተርኔት ዘግተው አማራጭ መረጃ እንዳይሰማ እንዳይናገር አድርገው "ምክክር" እያሉ ነው!
አማራን በጊዜያዊ አዋጅ አፍነው፣ በድሮን እየደበደቡ፣ በርካቶችን አስረው "ምክክር ካሉ የሚመከርበት አማራው ላይ ነው ማለት ነው! ሌላ ትርጉም አይሰጥም!
©ጌታቸው ሽፈራው
አማራን በጊዜያዊ አዋጅ አፍነው፣ አስረው፣ ጦርነት አውጀውበት፣ ኢንተርኔት ዘግተው አማራጭ መረጃ እንዳይሰማ እንዳይናገር አድርገው "ምክክር" እያሉ ነው!
አማራን በጊዜያዊ አዋጅ አፍነው፣ በድሮን እየደበደቡ፣ በርካቶችን አስረው "ምክክር ካሉ የሚመከርበት አማራው ላይ ነው ማለት ነው! ሌላ ትርጉም አይሰጥም!
©ጌታቸው ሽፈራው
👍4❤1
የምስራች ለወገኖቻችን 🌿
ሀዘንና መርዶ የተቀላቀበት ለቅሶ ለእነዛ የዘመናት ለእኛ ብሔራዊ ጠላቶች ሆኗል።
"የሸዋ ፋኖ ዕዝ ወደ አንድ እየመጣ መሆኑ ተሰምቷል።"
በፋኖ መከታው ማሞ እና በአርበኛ አሰግድ መኮንን መካከል ያለው ልዩነት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ በአንድ በመሆን በጋራ ለሕዝባቸዉ ነፃነት ለመታገል በስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
አሁን የቀሩት ትንንሽ ጉዳዮች ብቻ ናቸው፡፡ ለዚህ ትልቅ ነገር መሳካት የሁሉም የአማራ ፋኖ አመራሮች የሁሉም ዕዝ ተሳታፊ በመሆን ታላቅ አስተዋጽኦ አድርገዋል፡፡ ተብሏል። በቀጣይ የእነዛ ትላልቅ፣ ጨዋ፣ ጀግና፣
አርበኞች የአባቶቻችን አምላክ ከፈቀደ የምስራች እንሰማለን።
ድል ለሰፊዉ የዐማራው ሕዝብ!
እናሸንፋለን 💪
Esmael Dawed Endrise
ሀዘንና መርዶ የተቀላቀበት ለቅሶ ለእነዛ የዘመናት ለእኛ ብሔራዊ ጠላቶች ሆኗል።
"የሸዋ ፋኖ ዕዝ ወደ አንድ እየመጣ መሆኑ ተሰምቷል።"
በፋኖ መከታው ማሞ እና በአርበኛ አሰግድ መኮንን መካከል ያለው ልዩነት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ በአንድ በመሆን በጋራ ለሕዝባቸዉ ነፃነት ለመታገል በስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
አሁን የቀሩት ትንንሽ ጉዳዮች ብቻ ናቸው፡፡ ለዚህ ትልቅ ነገር መሳካት የሁሉም የአማራ ፋኖ አመራሮች የሁሉም ዕዝ ተሳታፊ በመሆን ታላቅ አስተዋጽኦ አድርገዋል፡፡ ተብሏል። በቀጣይ የእነዛ ትላልቅ፣ ጨዋ፣ ጀግና፣
አርበኞች የአባቶቻችን አምላክ ከፈቀደ የምስራች እንሰማለን።
ድል ለሰፊዉ የዐማራው ሕዝብ!
እናሸንፋለን 💪
Esmael Dawed Endrise
👍32❤4
የዛንበራ ብርጌድ ጀብዱ!
በአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ ክፍለጦር ስር የሚገኘው የዛንበራ ብርጌድ ዛሬ ጠዋት ከጉብያ ወደ ደጀን ከተማ በጉዞ ላይ የነበረን አራዊት ሰራዊት ቆልም የምትባል ቦታ ላይ ሲደርስ አራዊቱ እየተንቀሳቀስበት የነረውን ተሽከርካሪ በRPG አጋይተውታል፤ ከዛም ድንች ታክሎበት አራዊቱ ሙሉበሙሉ መቋጨቱን ባህርዳር ዊክሊክስ ያገኘችው መረጃ ያስረዳል።
በዚህም አንድ ኦባማ ሙሉ አራዊት ሰራዊት ከምድር በታች መሆኑ ተረጋግጧል።
ይህ መረጃ የደረሳቸው የአገዛዙ ወታደሮች አመራሮች ተጨማሪ ኃይል ወደ ቆልም ያንቀሳቀሱ ቢሆንም ነበልባሎቹ ግን ይህንንም ኃይል አደባይተውት ቦታቸውን መያዛቸው ታውቋል። የአገዛዙ ወታደራዊ አመራሮች የላኩት ኃይል የአስክሬን ቁጥሩን ከፍ ከማድረግ ሌላ የፈጠረው ነገር አለመኖሩንም BW ከብርጌዱ አመራሮች አረጋግጣለች። (በእኛ በኩል ምንም ጉዳት አለመኖሩ ታውቋል)
ፋኖዎቻን በመሳሪያ አቅም በደንብ እየደረጁና እንደቀላል የሚፈፅሟቸው ድንቅ ወታደራዊ ኦፕሬሽኖችም ነበልባሎቻችን የደረሱበትን ወታደራዊ አቋም የሚያሳይ ነው።
Via - BW
በአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ ክፍለጦር ስር የሚገኘው የዛንበራ ብርጌድ ዛሬ ጠዋት ከጉብያ ወደ ደጀን ከተማ በጉዞ ላይ የነበረን አራዊት ሰራዊት ቆልም የምትባል ቦታ ላይ ሲደርስ አራዊቱ እየተንቀሳቀስበት የነረውን ተሽከርካሪ በRPG አጋይተውታል፤ ከዛም ድንች ታክሎበት አራዊቱ ሙሉበሙሉ መቋጨቱን ባህርዳር ዊክሊክስ ያገኘችው መረጃ ያስረዳል።
በዚህም አንድ ኦባማ ሙሉ አራዊት ሰራዊት ከምድር በታች መሆኑ ተረጋግጧል።
ይህ መረጃ የደረሳቸው የአገዛዙ ወታደሮች አመራሮች ተጨማሪ ኃይል ወደ ቆልም ያንቀሳቀሱ ቢሆንም ነበልባሎቹ ግን ይህንንም ኃይል አደባይተውት ቦታቸውን መያዛቸው ታውቋል። የአገዛዙ ወታደራዊ አመራሮች የላኩት ኃይል የአስክሬን ቁጥሩን ከፍ ከማድረግ ሌላ የፈጠረው ነገር አለመኖሩንም BW ከብርጌዱ አመራሮች አረጋግጣለች። (በእኛ በኩል ምንም ጉዳት አለመኖሩ ታውቋል)
ፋኖዎቻን በመሳሪያ አቅም በደንብ እየደረጁና እንደቀላል የሚፈፅሟቸው ድንቅ ወታደራዊ ኦፕሬሽኖችም ነበልባሎቻችን የደረሱበትን ወታደራዊ አቋም የሚያሳይ ነው።
Via - BW
👍10❤4