#ሼር አድርጉልኝ ብሏችኋል
የናሁሰናይ የቤተሰብ ሁኔታ መረጃ የለኝም ነገር ግን ልጅ ካለውና ቤተሰቦቹ ከፈቀዱ ሁሉንም ወጭ ችየ ወደ ካናዳ መውሰድ እችላለሁ፣ ፃፉልኝ ብሏል ከፍያለው ጌጡ ከካናዳ። (Kefyalew Getu
የናሁሰናይ የቤተሰብ ሁኔታ መረጃ የለኝም ነገር ግን ልጅ ካለውና ቤተሰቦቹ ከፈቀዱ ሁሉንም ወጭ ችየ ወደ ካናዳ መውሰድ እችላለሁ፣ ፃፉልኝ ብሏል ከፍያለው ጌጡ ከካናዳ። (Kefyalew Getu
👍51
የሚመካከሩት በአማራው ላይ ነው ማለት ነው!
አማራን በጊዜያዊ አዋጅ አፍነው፣ አስረው፣ ጦርነት አውጀውበት፣ ኢንተርኔት ዘግተው አማራጭ መረጃ እንዳይሰማ እንዳይናገር አድርገው "ምክክር" እያሉ ነው!
አማራን በጊዜያዊ አዋጅ አፍነው፣ በድሮን እየደበደቡ፣ በርካቶችን አስረው "ምክክር ካሉ የሚመከርበት አማራው ላይ ነው ማለት ነው! ሌላ ትርጉም አይሰጥም!
©ጌታቸው ሽፈራው
አማራን በጊዜያዊ አዋጅ አፍነው፣ አስረው፣ ጦርነት አውጀውበት፣ ኢንተርኔት ዘግተው አማራጭ መረጃ እንዳይሰማ እንዳይናገር አድርገው "ምክክር" እያሉ ነው!
አማራን በጊዜያዊ አዋጅ አፍነው፣ በድሮን እየደበደቡ፣ በርካቶችን አስረው "ምክክር ካሉ የሚመከርበት አማራው ላይ ነው ማለት ነው! ሌላ ትርጉም አይሰጥም!
©ጌታቸው ሽፈራው
👍4❤1
የምስራች ለወገኖቻችን 🌿
ሀዘንና መርዶ የተቀላቀበት ለቅሶ ለእነዛ የዘመናት ለእኛ ብሔራዊ ጠላቶች ሆኗል።
"የሸዋ ፋኖ ዕዝ ወደ አንድ እየመጣ መሆኑ ተሰምቷል።"
በፋኖ መከታው ማሞ እና በአርበኛ አሰግድ መኮንን መካከል ያለው ልዩነት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ በአንድ በመሆን በጋራ ለሕዝባቸዉ ነፃነት ለመታገል በስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
አሁን የቀሩት ትንንሽ ጉዳዮች ብቻ ናቸው፡፡ ለዚህ ትልቅ ነገር መሳካት የሁሉም የአማራ ፋኖ አመራሮች የሁሉም ዕዝ ተሳታፊ በመሆን ታላቅ አስተዋጽኦ አድርገዋል፡፡ ተብሏል። በቀጣይ የእነዛ ትላልቅ፣ ጨዋ፣ ጀግና፣
አርበኞች የአባቶቻችን አምላክ ከፈቀደ የምስራች እንሰማለን።
ድል ለሰፊዉ የዐማራው ሕዝብ!
እናሸንፋለን 💪
Esmael Dawed Endrise
ሀዘንና መርዶ የተቀላቀበት ለቅሶ ለእነዛ የዘመናት ለእኛ ብሔራዊ ጠላቶች ሆኗል።
"የሸዋ ፋኖ ዕዝ ወደ አንድ እየመጣ መሆኑ ተሰምቷል።"
በፋኖ መከታው ማሞ እና በአርበኛ አሰግድ መኮንን መካከል ያለው ልዩነት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ በአንድ በመሆን በጋራ ለሕዝባቸዉ ነፃነት ለመታገል በስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡
አሁን የቀሩት ትንንሽ ጉዳዮች ብቻ ናቸው፡፡ ለዚህ ትልቅ ነገር መሳካት የሁሉም የአማራ ፋኖ አመራሮች የሁሉም ዕዝ ተሳታፊ በመሆን ታላቅ አስተዋጽኦ አድርገዋል፡፡ ተብሏል። በቀጣይ የእነዛ ትላልቅ፣ ጨዋ፣ ጀግና፣
አርበኞች የአባቶቻችን አምላክ ከፈቀደ የምስራች እንሰማለን።
ድል ለሰፊዉ የዐማራው ሕዝብ!
እናሸንፋለን 💪
Esmael Dawed Endrise
👍32❤4
የዛንበራ ብርጌድ ጀብዱ!
በአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ ክፍለጦር ስር የሚገኘው የዛንበራ ብርጌድ ዛሬ ጠዋት ከጉብያ ወደ ደጀን ከተማ በጉዞ ላይ የነበረን አራዊት ሰራዊት ቆልም የምትባል ቦታ ላይ ሲደርስ አራዊቱ እየተንቀሳቀስበት የነረውን ተሽከርካሪ በRPG አጋይተውታል፤ ከዛም ድንች ታክሎበት አራዊቱ ሙሉበሙሉ መቋጨቱን ባህርዳር ዊክሊክስ ያገኘችው መረጃ ያስረዳል።
በዚህም አንድ ኦባማ ሙሉ አራዊት ሰራዊት ከምድር በታች መሆኑ ተረጋግጧል።
ይህ መረጃ የደረሳቸው የአገዛዙ ወታደሮች አመራሮች ተጨማሪ ኃይል ወደ ቆልም ያንቀሳቀሱ ቢሆንም ነበልባሎቹ ግን ይህንንም ኃይል አደባይተውት ቦታቸውን መያዛቸው ታውቋል። የአገዛዙ ወታደራዊ አመራሮች የላኩት ኃይል የአስክሬን ቁጥሩን ከፍ ከማድረግ ሌላ የፈጠረው ነገር አለመኖሩንም BW ከብርጌዱ አመራሮች አረጋግጣለች። (በእኛ በኩል ምንም ጉዳት አለመኖሩ ታውቋል)
ፋኖዎቻን በመሳሪያ አቅም በደንብ እየደረጁና እንደቀላል የሚፈፅሟቸው ድንቅ ወታደራዊ ኦፕሬሽኖችም ነበልባሎቻችን የደረሱበትን ወታደራዊ አቋም የሚያሳይ ነው።
Via - BW
በአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ ክፍለጦር ስር የሚገኘው የዛንበራ ብርጌድ ዛሬ ጠዋት ከጉብያ ወደ ደጀን ከተማ በጉዞ ላይ የነበረን አራዊት ሰራዊት ቆልም የምትባል ቦታ ላይ ሲደርስ አራዊቱ እየተንቀሳቀስበት የነረውን ተሽከርካሪ በRPG አጋይተውታል፤ ከዛም ድንች ታክሎበት አራዊቱ ሙሉበሙሉ መቋጨቱን ባህርዳር ዊክሊክስ ያገኘችው መረጃ ያስረዳል።
በዚህም አንድ ኦባማ ሙሉ አራዊት ሰራዊት ከምድር በታች መሆኑ ተረጋግጧል።
ይህ መረጃ የደረሳቸው የአገዛዙ ወታደሮች አመራሮች ተጨማሪ ኃይል ወደ ቆልም ያንቀሳቀሱ ቢሆንም ነበልባሎቹ ግን ይህንንም ኃይል አደባይተውት ቦታቸውን መያዛቸው ታውቋል። የአገዛዙ ወታደራዊ አመራሮች የላኩት ኃይል የአስክሬን ቁጥሩን ከፍ ከማድረግ ሌላ የፈጠረው ነገር አለመኖሩንም BW ከብርጌዱ አመራሮች አረጋግጣለች። (በእኛ በኩል ምንም ጉዳት አለመኖሩ ታውቋል)
ፋኖዎቻን በመሳሪያ አቅም በደንብ እየደረጁና እንደቀላል የሚፈፅሟቸው ድንቅ ወታደራዊ ኦፕሬሽኖችም ነበልባሎቻችን የደረሱበትን ወታደራዊ አቋም የሚያሳይ ነው።
Via - BW
👍10❤4
በቡሬ ከተማ የነበረ የአድማ ብተና ሀይል ዋና አዛዥ የአማራ ፋኖ በጎጃም የቡሬ ዳሞት ብርጌድን መቀላቀሉን ባህርዳር ዊክሊክስ ከብርጌዱ አመራሮች ያገኘችው መረጃ ያስረዳል ።
አዛዡ የሻለቃ ማዕረግ ያለው ሲሆን ብርጌዱን በሚቀላቀልበት ወቅትም ከፍተኛ ወንድማዊ አቀባብል እንደተደረገለት ታውቋል ።
©BW
አዛዡ የሻለቃ ማዕረግ ያለው ሲሆን ብርጌዱን በሚቀላቀልበት ወቅትም ከፍተኛ ወንድማዊ አቀባብል እንደተደረገለት ታውቋል ።
©BW
👍13