Dejen Times
5.19K subscribers
2.44K photos
44 videos
1 file
201 links
ተመራጭ የመረጃ ምንጭዎ
Download Telegram
#ሼር አድርጉልኝ ብሏችኋል

የናሁሰናይ የቤተሰብ ሁኔታ መረጃ የለኝም ነገር ግን ልጅ ካለውና ቤተሰቦቹ ከፈቀዱ ሁሉንም ወጭ ችየ ወደ ካናዳ መውሰድ እችላለሁ፣ ፃፉልኝ ብሏል ከፍያለው ጌጡ ከካናዳ። (Kefyalew Getu
👍51
የሆኑ ሰዎች በሱሪያቸው ላይ እየሸኑ ነው! እናትህ ሆድ ገብተህ አታመልጥም። የአዲስ አበባው ፋኖ ስራ ጀምሯል💪
🔥41👍5
ሠላም ነው
ወንድማችን ፋኖ መንግስቱ አማረ የአማራ ፋኖ በጎጃም የባህር ዳርና የሜጫ (የአንድኛ ክ/ጦር አዛዥ) በብልፅግና ሰዎች ተገድሏል በሚል እየተሰራጨበት ያለው ዜና ፍፁም ውሸት መሆኑን አረጋግጥላችኋለሁ !!
👍347
"ውሃ ሲለምኑት ወተት ይሰጣል" ያላችሁን አየነው እኮ😀 ምድረ ዘገምተኛ
👍3🌭1
ወሎ ቤተ አማራ💪
👍2
በአማራ ፋኖ በጎንደር ሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክፍለጦር💪
16👍1👎1
የሚመካከሩት በአማራው ላይ ነው ማለት ነው!

አማራን በጊዜያዊ አዋጅ አፍነው፣ አስረው፣ ጦርነት አውጀውበት፣ ኢንተርኔት ዘግተው አማራጭ መረጃ እንዳይሰማ እንዳይናገር አድርገው "ምክክር" እያሉ ነው!

አማራን በጊዜያዊ አዋጅ አፍነው፣ በድሮን እየደበደቡ፣ በርካቶችን አስረው "ምክክር ካሉ የሚመከርበት አማራው ላይ ነው ማለት ነው! ሌላ ትርጉም አይሰጥም!

©ጌታቸው ሽፈራው
👍41
የምስራች ለወገኖቻችን 🌿

ሀዘንና መርዶ የተቀላቀበት ለቅሶ ለእነዛ የዘመናት ለእኛ ብሔራዊ ጠላቶች ሆኗል።

"የሸዋ ፋኖ ዕዝ ወደ አንድ እየመጣ መሆኑ ተሰምቷል።"

በፋኖ መከታው ማሞ እና በአርበኛ አሰግድ መኮንን መካከል ያለው ልዩነት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ በአንድ በመሆን በጋራ ለሕዝባቸዉ ነፃነት ለመታገል በስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡

አሁን የቀሩት ትንንሽ ጉዳዮች ብቻ ናቸው፡፡ ለዚህ ትልቅ ነገር መሳካት የሁሉም የአማራ ፋኖ አመራሮች የሁሉም ዕዝ ተሳታፊ በመሆን ታላቅ አስተዋጽኦ አድርገዋል፡፡ ተብሏል። በቀጣይ የእነዛ ትላልቅ፣ ጨዋ፣ ጀግና፣
አርበኞች የአባቶቻችን አምላክ ከፈቀደ የምስራች እንሰማለን።

ድል ለሰፊዉ የዐማራው ሕዝብ!

እናሸንፋለን 💪

Esmael Dawed Endrise
👍324
አባት ሀገር አምሀራ
👍19
💪
👍49
የዛንበራ ብርጌድ ጀብዱ!

በአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ ክፍለጦር ስር የሚገኘው የዛንበራ ብርጌድ ዛሬ ጠዋት ከጉብያ ወደ ደጀን ከተማ በጉዞ ላይ የነበረን አራዊት ሰራዊት ቆልም የምትባል ቦታ ላይ ሲደርስ አራዊቱ እየተንቀሳቀስበት የነረውን ተሽከርካሪ በRPG አጋይተውታል፤ ከዛም ድንች ታክሎበት አራዊቱ ሙሉበሙሉ መቋጨቱን ባህርዳር ዊክሊክስ ያገኘችው መረጃ ያስረዳል።

በዚህም አንድ ኦባማ ሙሉ አራዊት ሰራዊት ከምድር በታች መሆኑ ተረጋግጧል።

ይህ መረጃ የደረሳቸው የአገዛዙ ወታደሮች አመራሮች ተጨማሪ ኃይል ወደ ቆልም ያንቀሳቀሱ ቢሆንም ነበልባሎቹ ግን ይህንንም ኃይል አደባይተውት ቦታቸውን መያዛቸው ታውቋል። የአገዛዙ ወታደራዊ አመራሮች የላኩት ኃይል የአስክሬን ቁጥሩን ከፍ ከማድረግ ሌላ የፈጠረው ነገር አለመኖሩንም BW ከብርጌዱ አመራሮች አረጋግጣለች። (በእኛ በኩል ምንም ጉዳት አለመኖሩ ታውቋል)

ፋኖዎቻን በመሳሪያ አቅም በደንብ እየደረጁና እንደቀላል የሚፈፅሟቸው ድንቅ ወታደራዊ ኦፕሬሽኖችም ነበልባሎቻችን የደረሱበትን ወታደራዊ አቋም የሚያሳይ ነው።
Via - BW
👍104
በኢንተርኔት እና በተለያዩ ምክንያቶች መረጃ ከመስጠት መቆጠባችን ይታወቃል፡፡ አሁን በአዲስ መንፈስ ተመልሰናል፡፡ ተጨባጭ መረጃዎችን እናደርሳችኋለን፡፡ ሼር እና ላይክ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ
👍523
በቡሬ ከተማ የነበረ የአድማ ብተና ሀይል ዋና አዛዥ የአማራ ፋኖ በጎጃም የቡሬ ዳሞት ብርጌድን መቀላቀሉን ባህርዳር ዊክሊክስ ከብርጌዱ አመራሮች ያገኘችው መረጃ ያስረዳል ።

አዛዡ የሻለቃ ማዕረግ ያለው ሲሆን ብርጌዱን በሚቀላቀልበት ወቅትም ከፍተኛ ወንድማዊ አቀባብል እንደተደረገለት ታውቋል ።

©BW
👍13
ላለፉት በርካታ ወራቶች የአማራ ፋኖ በጎጃም ቃል አቀባይ ሆኖ ሲያገለግል የነበረው ወንድማችንና የትግል ጓዳችን ማርሸት ፀሀዩ ከዕዝ የህዝብ ግንኙነት ቦታው መነሳቱን ከአመራሮቹ የተላከዉ መረጃ ያስረዳል።

ላለፉት ጊዜያት በህዝብ ግንኙነት ኃላፊነትህ ለአማራ ህዝብ ትግል ላበርከትከው ከፍ ያለ አስተዋፅኦ ላቅ ያለ ክብርና ምስጋና አለን። አሁንም ከጓዶችህ ጋር በመሆን ትግሉን ዳር የማድረስ ሚናህን እንድትወጣ አደራ እንላለን።

ወንድም ማርሸት እናመሰግናለን!
👍271
የአማራ አንገቱ አንድ ነው💪💪💪 አጀንዳ እያነሱ መከፋፈል መሞከር በዚህ ዘመን አይሰራም።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ፋኖ💪💪💪
👍26
አዲስ ትውልድ
አዲስ አስተሳሰብ
አዲስ ተስፋ
አማራ ያሸንፋል
👍251
አንድ ሁኑ
31👍16😁2
አዎ ሰውየው እጁን ሰጥቷል! እውነቱ ይሄ ነው። ትግል በአንድ ግለሰብ የሚቀለበስ አይደለም ፋኖ አስረግጦ እንደሚያሸንፍ ቅንጣት አንጠራጠርም!
29👍15👎3😁1
አዎ ጎጃሜ ቡዳ ነው💪
👍541