✞ ንሴብሖ ✞
♡ የመዝሙር ግጥሞች ♡
✞ንሴብሖ✞
ንሴብሖ(፪) ለእግዚአብሔር(፪)
ስቡሐ ዘተሰብሐ(፪)
እናመስግነው(፪) እግዚአብሔርን(፪)
ምስጉን ነው የተመሰገነ(፪)
ባሕሩን ተሻገርን ወንዙ ደረቅ ሆነ
በጠላታችን ላይ ድሉ የኛ ሆነ
ከባርነት ቀንበር ፍጹም ነጻ ወጣን
ሕይወት የሚሆነን መና ነው ምግባችን
አዝ= = = = =
አስፈሪ ነው ያልነው ብዙ ነገር ነበር
ሁሉንም አለፍነው አምላካችን ይክበር
ጉልበታችን ቢዝል ፈተናው ቢበዛ
ኃይላችን ጌታ ነው የዓለሙ ቤዛ
አዝ= = = = =
ከዓለት ላይውኃ ፈልቆልን ጠጣን
ይህን ታላቅ አምላክ ኑ እናመስግን
ህዝቦች ደስ ይበለን ሕይወታችን ድኗል
ሰይጣን ጠላታችን አፍሮ ተመልሷል
መዝሙር
በሱፍቃድ እንዳልካቸው
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@yamazemur_getemoche
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
ንሴብሖ(፪) ለእግዚአብሔር(፪)
ስቡሐ ዘተሰብሐ(፪)
እናመስግነው(፪) እግዚአብሔርን(፪)
ምስጉን ነው የተመሰገነ(፪)
ባሕሩን ተሻገርን ወንዙ ደረቅ ሆነ
በጠላታችን ላይ ድሉ የኛ ሆነ
ከባርነት ቀንበር ፍጹም ነጻ ወጣን
ሕይወት የሚሆነን መና ነው ምግባችን
አዝ= = = = =
አስፈሪ ነው ያልነው ብዙ ነገር ነበር
ሁሉንም አለፍነው አምላካችን ይክበር
ጉልበታችን ቢዝል ፈተናው ቢበዛ
ኃይላችን ጌታ ነው የዓለሙ ቤዛ
አዝ= = = = =
ከዓለት ላይውኃ ፈልቆልን ጠጣን
ይህን ታላቅ አምላክ ኑ እናመስግን
ህዝቦች ደስ ይበለን ሕይወታችን ድኗል
ሰይጣን ጠላታችን አፍሮ ተመልሷል
መዝሙር
በሱፍቃድ እንዳልካቸው
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@yamazemur_getemoche
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
Forwarded from 💛 የ መዝሙር ግጥሞች 💛
"ሕያውን ከሙታን መካከል ስለምን
ትፈልጋላችኹ ተነስቶአል እንጂ
በዚህ የለም"
ሉቃ ፳፬÷፭
መልካም የትንሳኤ በዓል
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@yamazemur_getemoche
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
ትፈልጋላችኹ ተነስቶአል እንጂ
በዚህ የለም"
ሉቃ ፳፬÷፭
መልካም የትንሳኤ በዓል
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@yamazemur_getemoche
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
❤1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
my favorite poem by Elias Shitahun ❤️🩹
sometimes i feel like i should stop praying. i prayed yesterday yet i’m still a sinner… but then…
አጥፊም አኩራፊም መሆን ያስፈራኛል፣
አንኳኩ ይከፈታል ያለው ትዝ ይለኛል
አምላኬ የዋህ ነው ብቀር እኮ ይመጣል
ተመስገን እና ይቅርታ ቆይ ምኑ ይከብዳል?
@DailyWord2
አጥፊም አኩራፊም መሆን ያስፈራኛል፣
አንኳኩ ይከፈታል ያለው ትዝ ይለኛል
አምላኬ የዋህ ነው ብቀር እኮ ይመጣል
ተመስገን እና ይቅርታ ቆይ ምኑ ይከብዳል?
@DailyWord2
❤3
Forwarded from Beletech Tekle
#ደብረ_ታቦር #በቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ
ያኔ በደብረ ታቦር ተራራ ላይ ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር በደመናው ውስጥ የነበሩት ሦስቱ ደቀመዛሙርት እንዴት የተባረኩ ናቸው? እኛም ከወደድን እና ከፈቀድን ክርስቶስ እንደ እነዚህ በተራራ ሳይሆን በሚያስደንቅ በግርማ ብርሃን ውስጥ እናየዋለን።
ክርስቶስ ዳግመኛ በእንዲህ ዓይነት ክብር አይመጣም። ይልቁንም በዚሁ ተራራ ባሳየው ከፊል ብርሃን ጸዳል ሳይሆን በአባቱ ክብር እናየዋለን። ከሙሴና ከኤልያስ ጋር ሳይሆን ከመላእክት፣ ከሊቀነ መላእክት፣ ከኪሩቤል እና ከሌሎች አእላፍ ነገደ መላእክት ጋር ሲመጣ እናየዋለን። ደመናን ይዞ ሳይሆን ለባልዋ እንደተሸለመች ሙሽራ የተዘጋጀችውን አዲሲቷን ኢየሩሳሌም (መንግሥተ ሰማያትን) ይዞ ሲመጣ እናየዋለን።
መጥቶም በጸጋው ዙፋን ሳይሆን በፍርድ ዙፋኑ ይቀመጣል፤ ያኔ ሰው ሁሉ ከመጋረጃው ወጥቶ በፊቱ ይቆማል።
ያኔ በደብረ ታቦር ተራራ ላይ ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር በደመናው ውስጥ የነበሩት ሦስቱ ደቀመዛሙርት እንዴት የተባረኩ ናቸው? እኛም ከወደድን እና ከፈቀድን ክርስቶስ እንደ እነዚህ በተራራ ሳይሆን በሚያስደንቅ በግርማ ብርሃን ውስጥ እናየዋለን።
ክርስቶስ ዳግመኛ በእንዲህ ዓይነት ክብር አይመጣም። ይልቁንም በዚሁ ተራራ ባሳየው ከፊል ብርሃን ጸዳል ሳይሆን በአባቱ ክብር እናየዋለን። ከሙሴና ከኤልያስ ጋር ሳይሆን ከመላእክት፣ ከሊቀነ መላእክት፣ ከኪሩቤል እና ከሌሎች አእላፍ ነገደ መላእክት ጋር ሲመጣ እናየዋለን። ደመናን ይዞ ሳይሆን ለባልዋ እንደተሸለመች ሙሽራ የተዘጋጀችውን አዲሲቷን ኢየሩሳሌም (መንግሥተ ሰማያትን) ይዞ ሲመጣ እናየዋለን።
መጥቶም በጸጋው ዙፋን ሳይሆን በፍርድ ዙፋኑ ይቀመጣል፤ ያኔ ሰው ሁሉ ከመጋረጃው ወጥቶ በፊቱ ይቆማል።
❤1
just wait until you see why God took His time and didn’t do it on YOUR time.
@DailyWord2
@DailyWord2
❤1