Forwarded from ማኔ ቴቄል ፋሬስ
ማሳሰቢያ
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ እና በቀን 18-19/03/2017 ዓ.ም ለተጠራችሁ አዲስ ተማሪዎች በሙሉ ዩኒቨርስቲዉ ከዚህ በፊት ሲያደርግ የነበረዉ መነሀሪያ እና ጠባሴ ላይ የነበረ የመኪና ምደባ ባሁኑ ወቅት ባለመመደቡ ሁሉም አዲስ ገቢ ተማሪዎች ዩኒቨርሰቲው ቅጥር ግቢ እስከምትገቡ ድረስ ምንም አይነት የተመደበ እና ሀላፊነቱን የሚወስድ አካል እንደሌለ ተገንዝባችሁ እራሳችሁን እንዲሁም ንብረታችሁን እንድትጠብቁ ለማሳወቅ እንወዳለን።
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ እና በቀን 18-19/03/2017 ዓ.ም ለተጠራችሁ አዲስ ተማሪዎች በሙሉ ዩኒቨርስቲዉ ከዚህ በፊት ሲያደርግ የነበረዉ መነሀሪያ እና ጠባሴ ላይ የነበረ የመኪና ምደባ ባሁኑ ወቅት ባለመመደቡ ሁሉም አዲስ ገቢ ተማሪዎች ዩኒቨርሰቲው ቅጥር ግቢ እስከምትገቡ ድረስ ምንም አይነት የተመደበ እና ሀላፊነቱን የሚወስድ አካል እንደሌለ ተገንዝባችሁ እራሳችሁን እንዲሁም ንብረታችሁን እንድትጠብቁ ለማሳወቅ እንወዳለን።
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
ለመላው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በሙሉ በቤተ-መፃህፍት (library) ዙሪያ ከሚመለከታቸዉ የሁሉም ቤተ-መፃህፍት ሀላፊዎች እና አስተባባሪዎች ጋር በቀን 12/03/2017 ዓ.ም ባደረግነው ስብሰባ እስካሁን ድረስ በተማሪም ሆነ በሰራተኛ ሲፈጠሩ የነበሩ የቤተ-መፃህፍት ህግና ደንብ የጣሱ ክፍቶች በያዝነው የትምህርት ዘመን እንደማይኖሩ እንዲሁም ለመማር ማስተማር ሂደቱ ሁላችንም የበኩላችንን ድርሻ እንደምንወጣ ስምምነት ላይ ደርሰናል ።
የተማሪ ህብረት ጽ/ቤት
የተማሪ ህብረት ጽ/ቤት
እንዴት አመሻችሁ ዉድ ተማሪዎቻችን ዛሬ በግቢያችን የተፈጠረዉን የመብራት መቆራረጥ በሀገር ደረጃ መሆኑን ተገንዝባችሁ የግቢው ጀኔሬተር የሚበራዉ ዶርም ላይ ስለሆነ እራሳችሁን ከተለያዩ ነገሮች ለመጠበቅ በጊዜ ወደ ዶርም እንድትገቡ እናሳስባለን ።
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
https://t.me/DBUstudent
https://t.me/DBUstudent
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
https://t.me/DBUstudent
https://t.me/DBUstudent
ይህ ከላይ የምትመለከቱት ምስል በማህበራዊ ድህረገጾች ላይ እየተሰራጨ የሚገኝ ሀሰተኛ መረጃ መሆኑን አውቃችሁ እራሳችሁን ከእንግልት እንድትጠብቁ እናሳስባለን።
የአቅም ማሻሻያ(Remidial) ተማሪዎች ትክክለኛ የመግቢያ ቀን ሲታወቅ የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
+ለበለጠ መረጃ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ትክክለኛውን የፌስ ቡክ ድህረገጽ ተከታተሉ !
https://www.facebook.com/dbu.edu.et
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
የአቅም ማሻሻያ(Remidial) ተማሪዎች ትክክለኛ የመግቢያ ቀን ሲታወቅ የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
+ለበለጠ መረጃ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ትክክለኛውን የፌስ ቡክ ድህረገጽ ተከታተሉ !
https://www.facebook.com/dbu.edu.et
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
እንኳን ደስ አላችሁ
በዛሬው ዕለት የጂሲ ሰለብሬሽን (GC celebration ) የምታከብሩ የዩኒቨርስቲያችን ተማሪዎች በሙሉ እንኳን አደረሳችሁ ።
ከምንም በላይ ከፊታችሁ እየተቃረበ ያለውን የመውጫ ፈተና (Exit Exam) በተሻለ ውጤት ለማምጣት ከወዲሁ ሳትዘናጉ እየተዘጋጃችሁ እንድትቆዩ ስንል ቤተሰባዊ ምክራችንን ለማስተላለፍ እንወዳለን።
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
https://t.me/DBUstudent
በዛሬው ዕለት የጂሲ ሰለብሬሽን (GC celebration ) የምታከብሩ የዩኒቨርስቲያችን ተማሪዎች በሙሉ እንኳን አደረሳችሁ ።
ከምንም በላይ ከፊታችሁ እየተቃረበ ያለውን የመውጫ ፈተና (Exit Exam) በተሻለ ውጤት ለማምጣት ከወዲሁ ሳትዘናጉ እየተዘጋጃችሁ እንድትቆዩ ስንል ቤተሰባዊ ምክራችንን ለማስተላለፍ እንወዳለን።
የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
https://t.me/DBUstudent
"ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።" ሉቃ 2:11
ለመላው የክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት(ለገና) በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ አደረሰን!!!
በዓሉ የሰላም የፍቅር የመተሳሰብ እንዲሆንላችሁ እንመኛለን።
ውድ ተማሪዎቻችን በዓሉን ስታከብሩ በፍቅርና በመተሳሰብ እንዲሁም እራሳችሁን ከተለያዩ ጎጂ ነገሮች እየጠበቃችሁ እንድታከብሩ እናሳስባለን።
❤❤መልካም በዓል!!!❤❤🙏🙏
የተማሪዎች ህብረት
ለመላው የክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልደት(ለገና) በዓል በሰላምና በጤና አደረሳችሁ አደረሰን!!!
በዓሉ የሰላም የፍቅር የመተሳሰብ እንዲሆንላችሁ እንመኛለን።
ውድ ተማሪዎቻችን በዓሉን ስታከብሩ በፍቅርና በመተሳሰብ እንዲሁም እራሳችሁን ከተለያዩ ጎጂ ነገሮች እየጠበቃችሁ እንድታከብሩ እናሳስባለን።
❤❤መልካም በዓል!!!❤❤🙏🙏
የተማሪዎች ህብረት
Midterm_Exam_timetable_for_first_year_students_enrolled_in_2017.pdf
74.3 KB
Midterm Exam timetable for first-year students enrolled in 2017
ለሁሉም የአንደኛ አመት ተማሪዎች በሙሉ የፈተና ፕሮግራማችሁ ይህን ይመስላል ስለዝህ በሰአቱ በመገኘት ፈተናችሁን ውሰዱ ምንም የሚያስፈራ ነገር የለውም ድሮ ታች ክላስ ስትፈተኑ እንደነበረው አድርጋችሁ ውሰዱት እንዳትደናገጡ በርቱ በተረፈ መልካም ፈተና!!!
ክፍት የስራ ማስታወቂያ!!! ለሚመለከታችሁ የስራ ፈላጊዎች በሙሉ እነሆ የስራ እድል ተመቻችቶሎታ ይመዝገቡና እድሎን ይሞክሩ አስራት ወልደየስ ጤና ስይንስ ኮሌጅ