Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የግብርና ሜካናዬዝሽንን በመደገፍ የግብርና ስራውን ማዘመን ላይ ትኩረት አድርጎ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ በዚህም በግብርና ስራ ላይ የሚወጣውን ጉልበት በመቆጠብ እና ምርታማነትን በመጨመር የጎላ ድርሻ እየተወጣ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ዮሐንስ አያሌው፡፡
👍41❤9🤝1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ተጠቃሚ ካደረጋቸው የሊዝ ፋይናንስ ደንበኞች መካከል የቦንጋ ዲስትሪክት ደንበኛችን አቶ አሸናፊ ዳመታ አንዱ ናቸው፡፡ የዛሬው የስኬት በስተጀርባ አሹ የቤትና የቢሮ እቃዎች ማምረቻ ድርጅት የስራ እንቅስቃሴን ይዳስሳል፡፡
👍17❤7
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን ምክንያት በማድረግ ልዩ የበዓል ዝግጅት አሰናድቶ ታህሳስ 28 በኢቲቪ ዜና ቻናል ከ8 እስከ 10 ሰዓት ይጠብቃችኋል፡፡
እየተዝናኑ በጎ መስራትን የሚመለከቱበት፣ በሰዎች ደስታ ውስጥ የሚገኝ ልዩ ደስታን የሚያጣጥሙበት፣ አገር በሰው ልብ እንደሚሰራ የሚማሩበት ልዩ የበዓል ዝግጅት አሰናድቶ ይጠብቃችኋል፡፡ እንዳያመልጣችሁ፡፡
መልካም በዓል፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
እየተዝናኑ በጎ መስራትን የሚመለከቱበት፣ በሰዎች ደስታ ውስጥ የሚገኝ ልዩ ደስታን የሚያጣጥሙበት፣ አገር በሰው ልብ እንደሚሰራ የሚማሩበት ልዩ የበዓል ዝግጅት አሰናድቶ ይጠብቃችኋል፡፡ እንዳያመልጣችሁ፡፡
መልካም በዓል፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
👍36❤2
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለመላው የክርስትና እምነት ተካታዮች
እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
❤28👍7
በኮርፖሬት ገቨርናንስና ፋይናንስ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫና የውይይት መድረክ ተካሔደ፡፡
የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ለኢትዮጵያ ልማት ባንክ የቦርድ አመራሮችና የማኔጅመንት አባላት በኮርፖሬት ገቨርናንስና ፋይናንስ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናና ውይይት አካሔዷል፡፡
የግንዛቤ ማስጨበጫና የውይይት መድረኩን በይፋ ያስጀመሩት የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር የሥርዓት ግንባታ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ዝናቡ ይርጋ ሲሆኑ፣ መድረኩ አስተዳደሩ የተሰጠውን በመንግሥት የልማት ድርጅቶች የዘመናዊ ኩባንያ አስተዳደር የመዘርጋትና የልማት ድርጅቶችን ዓለማቀፍ ተወዳዳሪና ውጤታማ የማድረግ ተግባርን መሰረት አድርጎ የተካሔደ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
የኢትዮጵያ የልማት ባንክ በተካሔደ የለውጥ እንቅስቃሴ ወደትርፋማነት የመጣና በጥሩ አመራሮችና ሠራተኞች እጅ ያለ ተቋም እንደሆነ የገለጹት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ የዘመናዊ ኩባንያ አሰራርን መዘርጋትና ለበለጠ ውጤታማነት አሰራርን በጥናት እያዳበሩ መሄድ ትኩረት የሚሰጠው ተግባር ነው ብለዋል፡፡
በግንዛቤ ማስጨበጫና የውይይት መድረኩ የኮርፖሬት ገቨርናንስና ፋይናንስ መሪ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ መጠሪያሽ ኃይለጊዮርጊስ የኮርፖሬት ገቨርናንስን በተመለከተ እንዲሁም የትራንስፎርሜሽንና አቅም ግንባታ መሪ ሥራአስፈጻሚ አቶ ሰይፉ ዋሼ ደግሞ ኮርፖሬት ፋይናንስን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰነድ አቅርበዋል፡፡
የኮርፖሬት ገቨርናንስና ፋይናንስ ሥርዓት በዕቅድ ተካቶ፣ 13 መመሪያዎች ተዘጋጅተውለትና ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ በትኩረት ከሚሰራባቸው ቀዳሚ ሀገራዊ ተቋማት አንዱ የሆነው የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ሲሆን፣ በዚህ ሂደትም አብዛኛዎቹን የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ከኪሳራ ወጥተው ወደትርፋማነት እንዲሸጋገሩ ማድረግ ችሏል፡፡
የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ለኢትዮጵያ ልማት ባንክ የቦርድ አመራሮችና የማኔጅመንት አባላት በኮርፖሬት ገቨርናንስና ፋይናንስ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናና ውይይት አካሔዷል፡፡
የግንዛቤ ማስጨበጫና የውይይት መድረኩን በይፋ ያስጀመሩት የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር የሥርዓት ግንባታ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ዝናቡ ይርጋ ሲሆኑ፣ መድረኩ አስተዳደሩ የተሰጠውን በመንግሥት የልማት ድርጅቶች የዘመናዊ ኩባንያ አስተዳደር የመዘርጋትና የልማት ድርጅቶችን ዓለማቀፍ ተወዳዳሪና ውጤታማ የማድረግ ተግባርን መሰረት አድርጎ የተካሔደ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
የኢትዮጵያ የልማት ባንክ በተካሔደ የለውጥ እንቅስቃሴ ወደትርፋማነት የመጣና በጥሩ አመራሮችና ሠራተኞች እጅ ያለ ተቋም እንደሆነ የገለጹት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ የዘመናዊ ኩባንያ አሰራርን መዘርጋትና ለበለጠ ውጤታማነት አሰራርን በጥናት እያዳበሩ መሄድ ትኩረት የሚሰጠው ተግባር ነው ብለዋል፡፡
በግንዛቤ ማስጨበጫና የውይይት መድረኩ የኮርፖሬት ገቨርናንስና ፋይናንስ መሪ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ መጠሪያሽ ኃይለጊዮርጊስ የኮርፖሬት ገቨርናንስን በተመለከተ እንዲሁም የትራንስፎርሜሽንና አቅም ግንባታ መሪ ሥራአስፈጻሚ አቶ ሰይፉ ዋሼ ደግሞ ኮርፖሬት ፋይናንስን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሰነድ አቅርበዋል፡፡
የኮርፖሬት ገቨርናንስና ፋይናንስ ሥርዓት በዕቅድ ተካቶ፣ 13 መመሪያዎች ተዘጋጅተውለትና ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ በትኩረት ከሚሰራባቸው ቀዳሚ ሀገራዊ ተቋማት አንዱ የሆነው የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ሲሆን፣ በዚህ ሂደትም አብዛኛዎቹን የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ከኪሳራ ወጥተው ወደትርፋማነት እንዲሸጋገሩ ማድረግ ችሏል፡፡
❤16👍15👏1🤝1
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ተልዕኮውን ለማሳካት የመንግስትን የልማትና የትኩረት አቅጣጫ መሰረት በማድረግ፣ ከሀገር ውስጥና ከውጭ የብድር ገንዘብ በማሰባሰብ አዋጭ ለሆኑና ለተመረጡ የልማት ፕሮጀክቶች የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ የሚያደርግ የገንዘብ ተቋም ነው፡፡
ባንኩ በአሁኑ ጊዜ የሚሰጠውን ድጋፍ በማስፋፋት በልዩ ልዩ የኢንቨስትመንት መስኮች ለመሳተፍ ፍላጎት፣ እውቀት እና ሙያ ኖሯቸው በካፒታል እጥረት ምክነያት መንቀሳቀስ ላልቻሉ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የካፒታል ዕቃ ኪራይ/ሊዝ ፋይናንሲንግ አገልግሎት በመስጠት የአገሪቱን ኢኮኖሚያዊ እድገት ለመደገፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
ባንኩ በአሁኑ ጊዜ የሚሰጠውን ድጋፍ በማስፋፋት በልዩ ልዩ የኢንቨስትመንት መስኮች ለመሳተፍ ፍላጎት፣ እውቀት እና ሙያ ኖሯቸው በካፒታል እጥረት ምክነያት መንቀሳቀስ ላልቻሉ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የካፒታል ዕቃ ኪራይ/ሊዝ ፋይናንሲንግ አገልግሎት በመስጠት የአገሪቱን ኢኮኖሚያዊ እድገት ለመደገፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
👍50❤12👏3
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ልዩ የፋናንስ ተቋም ሆኖ፣ የመንግሥት የልማት አቅጣጫን መሠረት በማድረግ አዋጪ ለሆኑ የልማት ፕሮጀክቶች ከሀገር ውስጥና ከውጪ የብድር ገንዘብ በማሰባሰብ የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ በመስጠት የተሰጠውን አገራዊ ኃላፊነት እየተወጣ ያለ የፖሊሲ ባንክ ነው፡፡ ባንኩ ከጊዜ ወደ ጊዜ ተደራሽነቱን እያሰፋ ይገኛል፡፡
በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሊዝ ፋይናንስ የብድር አገልግሎት ተጠቃሚ ከሆኑን ከራሰቸው አልፈው አካባቢያቸውን መቀየር የቻሉ በርካታ ሰዎችን ታሪካቸው መማሪያ ይሆን ዘንድ በቴሌቭዥን ፕሮግራማችን እያቀረብን መሆኑ ይታወቃል፡፡ ዛሬ ደግሞ ወደ ቦንጋ ተጉዘን የባንካችን ደንበኛ የሆነ ወጣት ታሪክ ይዘን ቀርበናል ተከታተሉ፡፡
በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሊዝ ፋይናንስ የብድር አገልግሎት ተጠቃሚ ከሆኑን ከራሰቸው አልፈው አካባቢያቸውን መቀየር የቻሉ በርካታ ሰዎችን ታሪካቸው መማሪያ ይሆን ዘንድ በቴሌቭዥን ፕሮግራማችን እያቀረብን መሆኑ ይታወቃል፡፡ ዛሬ ደግሞ ወደ ቦንጋ ተጉዘን የባንካችን ደንበኛ የሆነ ወጣት ታሪክ ይዘን ቀርበናል ተከታተሉ፡፡
👍24❤10