ኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዕለታዊ የውጭ ምንዛሬ ተመን
Development Bank of Ethiopia
Exchange rate, Applicable Thursday, December 25, 2025
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡-
ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን::
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
#ExchangeRate #የኢትዮጵያልማትባንክ
#developmentbankofethiopia
Development Bank of Ethiopia
Exchange rate, Applicable Thursday, December 25, 2025
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡-
ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን::
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
#ExchangeRate #የኢትዮጵያልማትባንክ
#developmentbankofethiopia
❤1🤝1
ኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዕለታዊ የውጭ ምንዛሬ ተመን
Development Bank of Ethiopia
Exchange rate, Applicable Friday, December 26, 2025
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡-
ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን::
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
#ExchangeRate #የኢትዮጵያልማትባንክ
#developmentbankofethiopia
Development Bank of Ethiopia
Exchange rate, Applicable Friday, December 26, 2025
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡-
ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን::
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
#ExchangeRate #የኢትዮጵያልማትባንክ
#developmentbankofethiopia
ደንበኞች የባንክ ሒሳባቸውን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር የሚያጣምሩበት የጊዜ ሰሌዳ
ውድ የባንካችን ደንበኞች፡-
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ኅዳር 25 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መመሪያ መሠረት፤ ሁሉም ደንበኞች የባንክ አገልግሎቶች ለማግኘት እና ሒሳብ ለማንቀሳቀስ የፋይዳ መታወቂያ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል::
የኢትጵያ ልማት ባንክ ደንበኞችም ካዛንቺስ በሚገኘው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት እንዲሁም በአቅራቢያ ወደሚገኝ የባንኩ ቅርንጫፍ በመሄድ የፋይዳ ተለዋጭ ቁጥራቸውን (16 አሀዝ-FAN Number) በማቅረብ የባንክ ሒሳብ ቁጥራቸውን ከፋይዳ መታወቂያዎ ጋር ማጣመር ያስፈልጋቸዋል፡፡
በመሆኑም የባንኩ ደንበኞች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት አስፈላጊውን ሁሉ በማሟላት ካላስፈላጊ የጊዜ ብክነትና እንግልት ራሳችሁን እንድትጠብቁ እናሳስባለን።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያወጣውን የባንክ ሒሳብ ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ማጣመሪያ የጊዜ ሰሌዳ ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ።
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
#NBE #DBE
ውድ የባንካችን ደንበኞች፡-
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ኅዳር 25 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መመሪያ መሠረት፤ ሁሉም ደንበኞች የባንክ አገልግሎቶች ለማግኘት እና ሒሳብ ለማንቀሳቀስ የፋይዳ መታወቂያ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል::
የኢትጵያ ልማት ባንክ ደንበኞችም ካዛንቺስ በሚገኘው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት እንዲሁም በአቅራቢያ ወደሚገኝ የባንኩ ቅርንጫፍ በመሄድ የፋይዳ ተለዋጭ ቁጥራቸውን (16 አሀዝ-FAN Number) በማቅረብ የባንክ ሒሳብ ቁጥራቸውን ከፋይዳ መታወቂያዎ ጋር ማጣመር ያስፈልጋቸዋል፡፡
በመሆኑም የባንኩ ደንበኞች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት አስፈላጊውን ሁሉ በማሟላት ካላስፈላጊ የጊዜ ብክነትና እንግልት ራሳችሁን እንድትጠብቁ እናሳስባለን።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያወጣውን የባንክ ሒሳብ ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ማጣመሪያ የጊዜ ሰሌዳ ከተያያዘው ምስል ይመልከቱ።
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
#NBE #DBE
❤7👍1
ኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዕለታዊ የውጭ ምንዛሬ ተመን
Development Bank of Ethiopia
Exchange rate, Applicable Monday, December 29, 2025
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡-
ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን::
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
#ExchangeRate #የኢትዮጵያልማትባንክ
#developmentbankofethiopia
Development Bank of Ethiopia
Exchange rate, Applicable Monday, December 29, 2025
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡-
ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን::
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
#ExchangeRate #የኢትዮጵያልማትባንክ
#developmentbankofethiopia
❤7
❤13
ቋሚ ኮሚቴው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለሀገር እንደ ሁልጊዜው ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እያበረከተ መሆኑን ገለጸ
-----------------------------
ታህሳስ 21 ቀን 2018 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ፤ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለሀገር እንደሁልጊዜው ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እያበረከተ መሆኑን ገልጿል።
የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባልና የምልከታ ቡድኑ መሪ የተከበሩ አቶ ኢያሱ ሳላ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ እንደሁልጊዜው ዘርፈ ብዙ ስራዎች ለሀገር እያበረከተ መሆኑን በምልከታቸው ተናግረዋል።
ቋሚ ኮሚቴው በኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚደገፉ ሁለት ፋብሪካዎችን ጎብኝቶ ከባቱ ቅርንጫፍ ሀላፊዎች ጋር ውይይት አድርጓል።
ቋሚ ኮሚቴው ከተመለከታቸው ፋብሪካዎች መካከል አንዱ የበቆሎና ስንዴ ዱቄት ማምረቻ ሲሆን ተቋሙ ሻምበል ሌሊሶ በተባሉ ሞዴል አርሶአደር የተመሠረተ ነው።
ሻምበል ሌሊሶ እርሻ የነበረውን መሬታቸውን ከተማ አስተዳደር ባመጣው አዲስ አሰራር መሰረት በልማት ባንክ እገዛ ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ ማሸጋገራቸውን ለኮሚቴው ገልፀዋል።
በባንኩ ድጋፍ ከተቋቋሙት መካከል የእንስሳት መኖ ማምረቻ ሌላኛው ሲሆን፤ ባለሃብቱ አቶ ያሬድ አበበ ተቋሙን የበለጠ አስፍቶ በርካታ ስራዎችን ለመስራት እንደታቀደና የወተት ተዋዕፆም እንደሚሸጥ ነው ለቋሚ ኮሚቴው የተናገሩት።
በተያያዘ ቋሚ ኮሚቴው በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባቱ ቅርጫፍ ተገኝቶ የቅርንጫፉን ሰራተኞች እና ሀላፊዎችን በተናጥል አወያይቷል።
የተቋሙ ሰራተኞችም የተለያዩ የዝውውር፣ የኦዲት አሰራር፣ የእድገት እንዲሁም የንብረት አወጋገድ ተግዳሮቶችን ለቋሚ ኮሚቴው አቅርበዋል።
የመንግስት ልማት ድርጅት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባልና የምልከታ ቡድኑ መሪ የተከበሩ አቶ ኢያሱ ሳላ ቅርንጫፉ ባቀረበው ሪፖርት መሰረት ምንም አይነት የተበላሸ ብድር አለመኖሩ በጥንካሬ ገልጸዋል።
ከሰራተኞች ጥቅማጥቅም፣ዝውውር እንዲሁም የእድገት ጥያቄዎችን ትኩረት ሰጥቶ ምላሽ መስጠት እንደሚያስፈልግም ጠቁመዋል።
በሌላ በኩል ፤ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የግዥ ስርዓቱን አጥርቷል ያሉ ሲሆን በዚህ መሰረት ቅርንጫፉ የግዥና ንብረት አወጋገድ ስርዓቱን መቃኘት እንዳለበት አመላክተዋል።
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባቱ ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ አቶ ዳኜ ሀብታሙ ከቋሚ ኮሚቴው የተነሱትን ሀሳቦች በግብአትነት ወስደው እንደሚሰሩ ገልጸዋል።
ምንጭ:- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
-----------------------------
ታህሳስ 21 ቀን 2018 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ፤ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለሀገር እንደሁልጊዜው ዘርፈ ብዙ ስራዎችን እያበረከተ መሆኑን ገልጿል።
የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባልና የምልከታ ቡድኑ መሪ የተከበሩ አቶ ኢያሱ ሳላ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ እንደሁልጊዜው ዘርፈ ብዙ ስራዎች ለሀገር እያበረከተ መሆኑን በምልከታቸው ተናግረዋል።
ቋሚ ኮሚቴው በኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚደገፉ ሁለት ፋብሪካዎችን ጎብኝቶ ከባቱ ቅርንጫፍ ሀላፊዎች ጋር ውይይት አድርጓል።
ቋሚ ኮሚቴው ከተመለከታቸው ፋብሪካዎች መካከል አንዱ የበቆሎና ስንዴ ዱቄት ማምረቻ ሲሆን ተቋሙ ሻምበል ሌሊሶ በተባሉ ሞዴል አርሶአደር የተመሠረተ ነው።
ሻምበል ሌሊሶ እርሻ የነበረውን መሬታቸውን ከተማ አስተዳደር ባመጣው አዲስ አሰራር መሰረት በልማት ባንክ እገዛ ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ ማሸጋገራቸውን ለኮሚቴው ገልፀዋል።
በባንኩ ድጋፍ ከተቋቋሙት መካከል የእንስሳት መኖ ማምረቻ ሌላኛው ሲሆን፤ ባለሃብቱ አቶ ያሬድ አበበ ተቋሙን የበለጠ አስፍቶ በርካታ ስራዎችን ለመስራት እንደታቀደና የወተት ተዋዕፆም እንደሚሸጥ ነው ለቋሚ ኮሚቴው የተናገሩት።
በተያያዘ ቋሚ ኮሚቴው በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባቱ ቅርጫፍ ተገኝቶ የቅርንጫፉን ሰራተኞች እና ሀላፊዎችን በተናጥል አወያይቷል።
የተቋሙ ሰራተኞችም የተለያዩ የዝውውር፣ የኦዲት አሰራር፣ የእድገት እንዲሁም የንብረት አወጋገድ ተግዳሮቶችን ለቋሚ ኮሚቴው አቅርበዋል።
የመንግስት ልማት ድርጅት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባልና የምልከታ ቡድኑ መሪ የተከበሩ አቶ ኢያሱ ሳላ ቅርንጫፉ ባቀረበው ሪፖርት መሰረት ምንም አይነት የተበላሸ ብድር አለመኖሩ በጥንካሬ ገልጸዋል።
ከሰራተኞች ጥቅማጥቅም፣ዝውውር እንዲሁም የእድገት ጥያቄዎችን ትኩረት ሰጥቶ ምላሽ መስጠት እንደሚያስፈልግም ጠቁመዋል።
በሌላ በኩል ፤ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የግዥ ስርዓቱን አጥርቷል ያሉ ሲሆን በዚህ መሰረት ቅርንጫፉ የግዥና ንብረት አወጋገድ ስርዓቱን መቃኘት እንዳለበት አመላክተዋል።
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባቱ ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ አቶ ዳኜ ሀብታሙ ከቋሚ ኮሚቴው የተነሱትን ሀሳቦች በግብአትነት ወስደው እንደሚሰሩ ገልጸዋል።
ምንጭ:- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
❤15👍3
ኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዕለታዊ የውጭ ምንዛሬ ተመን
Development Bank of Ethiopia
Exchange rate, Applicable Wednesday, December 31, 2025
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡-
ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን::
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
#ExchangeRate #የኢትዮጵያልማትባንክ
#developmentbankofethiopia
Development Bank of Ethiopia
Exchange rate, Applicable Wednesday, December 31, 2025
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡-
ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን::
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
#ExchangeRate #የኢትዮጵያልማትባንክ
#developmentbankofethiopia
❤3
ኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዕለታዊ የውጭ ምንዛሬ ተመን
Development Bank of Ethiopia
Exchange rate, Applicable Thursday, January 1, 2026
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡-
ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን::
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
#ExchangeRate #የኢትዮጵያልማትባንክ
#developmentbankofethiopia
Development Bank of Ethiopia
Exchange rate, Applicable Thursday, January 1, 2026
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡-
ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን::
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
#ExchangeRate #የኢትዮጵያልማትባንክ
#developmentbankofethiopia
❤11
ኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዕለታዊ የውጭ ምንዛሬ ተመን
Development Bank of Ethiopia
Exchange rate, Applicable Monday, January 5, 2026
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡-
ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን::
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
#ExchangeRate #የኢትዮጵያልማትባንክ
#developmentbankofethiopia
Development Bank of Ethiopia
Exchange rate, Applicable Monday, January 5, 2026
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ፡-
ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን::
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
#ExchangeRate #የኢትዮጵያልማትባንክ
#developmentbankofethiopia
❤1
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና የኢትዮ-ኢንጅነሪንግ ግሩፕ ከፍተኛ የሥራ አመራሮች የገበያ ትስስር ለመፍጠር፣ እንዲሁም አብሮ መሥራት በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ፡፡
ውይይቱ በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት የተካሄደ ሲሆን፣ የባንኩ ምክትል ፕሬዝዳንቶችና ከተለያዩ ክፍሎች የተውጣጡ ባለሙያዎች በተገኙበት የተካሄደ ነው፡፡
በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሰማራው ኢትዮ-ኢንጅነሪንግ ግሩፕ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎችን እና የግብርና መሣሪያዎችን ጨምሮ ሌሎች ምርቶችን በሀገር ውስጥ የማምረትና የመገጣጠም ሥራ እንደሚሠራ በውይይቱ ገለጻ አድርጓል፡፡
ሁለቱ ድርጅቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ስር የሚመሩና ለልማት ቁልፍ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ያሉ ተቋማት ናቸው፡፡
በመሆኑም የኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ባወጣው የግዥ መመሪያ መሰረት የገበያ ትስስር ለመፍጠር በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡
ውይይቱ በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት የተካሄደ ሲሆን፣ የባንኩ ምክትል ፕሬዝዳንቶችና ከተለያዩ ክፍሎች የተውጣጡ ባለሙያዎች በተገኙበት የተካሄደ ነው፡፡
በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሰማራው ኢትዮ-ኢንጅነሪንግ ግሩፕ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎችን እና የግብርና መሣሪያዎችን ጨምሮ ሌሎች ምርቶችን በሀገር ውስጥ የማምረትና የመገጣጠም ሥራ እንደሚሠራ በውይይቱ ገለጻ አድርጓል፡፡
ሁለቱ ድርጅቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ስር የሚመሩና ለልማት ቁልፍ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ያሉ ተቋማት ናቸው፡፡
በመሆኑም የኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ባወጣው የግዥ መመሪያ መሰረት የገበያ ትስስር ለመፍጠር በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡
❤9
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልጸል፡፡
መልካም በዓል!
#Gena #Ethiopia #DBE
መልካም በዓል!
#Gena #Ethiopia #DBE
❤7