የልብ ሕክምና ግብአቶችን በሀገር ውስጥ በማምረት ላይ ለሚሳተፉ ባለሃብቶች የፋይናንስ ብድር እንደሚመቻች ተገለፀ
በሀገራችን ብቸኛ የፖሊሲ ባንክ የሆነው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልብ ሕክምና ግብአቶችን በሀገር ውስጥ ማምረት ለሚፈልጉ ባለሃብቶች የፋይናንስ ብድር እንደሚያመቻች ለኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕጻናት መርጃ ማዕከል 31 ሚሊዮን ብር ዋጋ ያላቸው የሕክምና ግብአቶች ርክክብ መርሐግብር ላይ ነው።
በርክክብ መርሐግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ዮሐንስ አያሌው በሀገር ውስጥ የሕክምና ግብአቶችን በማምረት ከውጭ ሀገር በግዢ የሚመጣውን ማስቀረት እንደሚገባ ጠቁመዋል። ለዚህም የሕክምና ግብአቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት ለሚፈልጉ ባለሃብቶች የልማት ባንክ ብድር እንደሚያመቻች ተናግረዋል።
በማዕከሉ በተደረገው የርክክብ መርሐግብር ላይ ከ250 በላይ ለሆኑ ሕጻናት የልብ ቀዶ ሕክምና ለማድረግ የሚያስችሉ የሕክምና ግብአቶች ድጋፍ ተደርገዋል።
በሀገራችን ብቸኛ የፖሊሲ ባንክ የሆነው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልብ ሕክምና ግብአቶችን በሀገር ውስጥ ማምረት ለሚፈልጉ ባለሃብቶች የፋይናንስ ብድር እንደሚያመቻች ለኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕጻናት መርጃ ማዕከል 31 ሚሊዮን ብር ዋጋ ያላቸው የሕክምና ግብአቶች ርክክብ መርሐግብር ላይ ነው።
በርክክብ መርሐግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ዮሐንስ አያሌው በሀገር ውስጥ የሕክምና ግብአቶችን በማምረት ከውጭ ሀገር በግዢ የሚመጣውን ማስቀረት እንደሚገባ ጠቁመዋል። ለዚህም የሕክምና ግብአቶችን በሀገር ውስጥ ለማምረት ለሚፈልጉ ባለሃብቶች የልማት ባንክ ብድር እንደሚያመቻች ተናግረዋል።
በማዕከሉ በተደረገው የርክክብ መርሐግብር ላይ ከ250 በላይ ለሆኑ ሕጻናት የልብ ቀዶ ሕክምና ለማድረግ የሚያስችሉ የሕክምና ግብአቶች ድጋፍ ተደርገዋል።
👍39❤23
ልማት ባንኮች በአነስተኛ የብድር ተቋማት እና በግል የፋይናንስ ተቋማት የሚታየውን ከፍተኛ የሆነ የፋይናንስ አቅርቦት ችግር በመፍታት በኩል ጉልህ ሚና ይጫወታሉ፡፡ ለመካከለኛም ሆነ ግዙፍ ኢንዱስትሪዎች መስፋፋት የፋይናንስ አቅርቦትን ማሳለጥ ይገባል፡፡ ለግብርና፣ ለኢንዱስትሪ፣ ለቴክኖሎጂ እና ስራ ፈጠራ መበራከት የፋይናንስ ተቋማት ድርሻ የላቀ ነው፡፡
ኢንቨስትመንትን ለማሳለጥ፥ መካከለኛ እና ግዙፍ ኢንዱስትሪዎች ያሉባቸውን የፋይናንስ አቅርቦት ችግር በመፍታት ኢኮኖሚያዊ ለውጥ እንዲመጣ በማድረግ በኩል ልማት ባንኮች አቅም አላቸው፡፡ በረጅም ጊዜ ተከፍሎ የሚያልቅ የብድር አገልግሎት በመስጠት ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት እና አነስተኛ ብድር የሚያቀርቡ የፋይናንስ ተቋማት እንዲሁም የግል የፋይናንስ ተቋማት መድረስ የማይችሉትን የኢንቨስትመነት መስኮችን በመሸፈን ለኢኮኖሚ ለውጥ መሰረት በመሆን የሚያገለግሉ ናቸው ልማት ባንኮች፡፡
በአገራት የልማት ግቦች ስኬት ውስጥ የልማት ባንኮች ድርሻ የላቀ እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ ኢኮኖሚያዊ ለውጥ ለማምጣት ኢንቨስትመንትን ማስፋፋት፤ ለኢንቨስትመንት መስፋፋት ደግሞ የፋይናንስ አቅረቦትን ማስፋት አስፈላጊ በመሆኑ በዚሁ መንገድ የልማት ባንኮቻቸውን በማጠናከር አቅም መፍጠር የቻሉ አገራት የአገራቸውን ኢኮኖሚያዊ ለውጥ ባጠረ ጊዜ ማረጋገጥ ችለዋል፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በሊዝ ፋይናንሲንግ እና ፕሮጀክት ፋይናንሲንግ የብድር ሞዳሊት የረጅም እና አጭር ጊዜ ብድር በማቅረብ ለኢንዱስትሪ ማበብ የራሱን ድርሻ እየተወጣ ይገኛል፡፡ ባንኩ ራሱን እያሳደገ ያላካተታቸውን ዘርፎች ጭምር በቀጣይ እያካተተ በአለማችን አሉ ከሚባሉ ስኬታማ ልማት ባንኮች ተርታ ለመሰለፍ አልሞ እየሰራ ያለ ባንክ ነው፡፡
መንግስት ይህንን ባንክ ከውድቀት በመታደግ ወደ ስኬት እንዲመጣ በማድረግ እና እንደ አንድ ብቸኛ የፖሊሲ ባንክ ፕሮጀክቶችን ብቻ እንደ ብድር ማስያዣነት በመጠቀም እንዲሁም የገበያ ክፍተትን ሊሞሉ የሚችሉ ግዙፍ አገራዊ ፕሮጀክቶችን ፋይናንስ በማድረግ ኃላፊነቱን በመወጣት ላይ ይገኛል፡፡
በአገራችን ያለውን የተፈጥሮ ጸጋ ተጠቅሞ፤ ሁሉም በየአካባቢው ያለው ጸጋ ላይ ተረባርቦ መስራት ከቻለ አንደ አገር ትልቅ ለውጥ ማምጣት ይቻላል፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሃብቱ ህዝብ ነው፡፡ መንግስት፣ የባንኩ ተበዳሪዎች፣ የባንኩ ሰራተኞች አና መላው የአገራችን ህዝብ ለልማት ባንክ ማደግ ትልቅ ዋጋ አላቸው፡፡ በመሆኑም እነዚህ አካላት እንደየኃላፊነታቸው የሚገባቸውን ከተወጡ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚፈልገው አይነት ልማት የሚገኝባትና ያደገች አገር መገንባት ይቻላል፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚለቃቸውን ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/dbethiopia
ቴሌግራም፦ https://t.me/DBE1900
ትዊተር፡- https://twitter.com/DBE_Ethiopia
ሊንክድኢን፡- https://www.linkedin.com/in/dbe1900/ በመወዳጀት፣ ለሌሎች በማጋራትና ገንቢ አስተያየትዎን በመስጠት ቤተሰብ ይሁኑ፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
ኢንቨስትመንትን ለማሳለጥ፥ መካከለኛ እና ግዙፍ ኢንዱስትሪዎች ያሉባቸውን የፋይናንስ አቅርቦት ችግር በመፍታት ኢኮኖሚያዊ ለውጥ እንዲመጣ በማድረግ በኩል ልማት ባንኮች አቅም አላቸው፡፡ በረጅም ጊዜ ተከፍሎ የሚያልቅ የብድር አገልግሎት በመስጠት ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት እና አነስተኛ ብድር የሚያቀርቡ የፋይናንስ ተቋማት እንዲሁም የግል የፋይናንስ ተቋማት መድረስ የማይችሉትን የኢንቨስትመነት መስኮችን በመሸፈን ለኢኮኖሚ ለውጥ መሰረት በመሆን የሚያገለግሉ ናቸው ልማት ባንኮች፡፡
በአገራት የልማት ግቦች ስኬት ውስጥ የልማት ባንኮች ድርሻ የላቀ እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ ኢኮኖሚያዊ ለውጥ ለማምጣት ኢንቨስትመንትን ማስፋፋት፤ ለኢንቨስትመንት መስፋፋት ደግሞ የፋይናንስ አቅረቦትን ማስፋት አስፈላጊ በመሆኑ በዚሁ መንገድ የልማት ባንኮቻቸውን በማጠናከር አቅም መፍጠር የቻሉ አገራት የአገራቸውን ኢኮኖሚያዊ ለውጥ ባጠረ ጊዜ ማረጋገጥ ችለዋል፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በሊዝ ፋይናንሲንግ እና ፕሮጀክት ፋይናንሲንግ የብድር ሞዳሊት የረጅም እና አጭር ጊዜ ብድር በማቅረብ ለኢንዱስትሪ ማበብ የራሱን ድርሻ እየተወጣ ይገኛል፡፡ ባንኩ ራሱን እያሳደገ ያላካተታቸውን ዘርፎች ጭምር በቀጣይ እያካተተ በአለማችን አሉ ከሚባሉ ስኬታማ ልማት ባንኮች ተርታ ለመሰለፍ አልሞ እየሰራ ያለ ባንክ ነው፡፡
መንግስት ይህንን ባንክ ከውድቀት በመታደግ ወደ ስኬት እንዲመጣ በማድረግ እና እንደ አንድ ብቸኛ የፖሊሲ ባንክ ፕሮጀክቶችን ብቻ እንደ ብድር ማስያዣነት በመጠቀም እንዲሁም የገበያ ክፍተትን ሊሞሉ የሚችሉ ግዙፍ አገራዊ ፕሮጀክቶችን ፋይናንስ በማድረግ ኃላፊነቱን በመወጣት ላይ ይገኛል፡፡
በአገራችን ያለውን የተፈጥሮ ጸጋ ተጠቅሞ፤ ሁሉም በየአካባቢው ያለው ጸጋ ላይ ተረባርቦ መስራት ከቻለ አንደ አገር ትልቅ ለውጥ ማምጣት ይቻላል፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሃብቱ ህዝብ ነው፡፡ መንግስት፣ የባንኩ ተበዳሪዎች፣ የባንኩ ሰራተኞች አና መላው የአገራችን ህዝብ ለልማት ባንክ ማደግ ትልቅ ዋጋ አላቸው፡፡ በመሆኑም እነዚህ አካላት እንደየኃላፊነታቸው የሚገባቸውን ከተወጡ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚፈልገው አይነት ልማት የሚገኝባትና ያደገች አገር መገንባት ይቻላል፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚለቃቸውን ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/dbethiopia
ቴሌግራም፦ https://t.me/DBE1900
ትዊተር፡- https://twitter.com/DBE_Ethiopia
ሊንክድኢን፡- https://www.linkedin.com/in/dbe1900/ በመወዳጀት፣ ለሌሎች በማጋራትና ገንቢ አስተያየትዎን በመስጠት ቤተሰብ ይሁኑ፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
👍31❤8👏1
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከሰሞኑ ለመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር የበጀት ዓመቱን የሩብ ዓመት አፈጻጸም በተመለከተ ሪፖርት ማድረጉን መዘገባችን ይታወሳል፡፡
በውይይቱ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ የተነሱ አንኳር ነጥቦች፡-
1. በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከ4 ቢሊዮን ብር በላይ ብድር መሰብሰብ መቻሉ፣
2. ከ 8.9 ቢሊዮን ብር ብድር ማጽደቁን፣
3. በዲስትሪክትና በቅርንጫፍ ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ከቀረበው ብድር ውስጥ በግብርናው ዘርፍ የቀረበው ብድር ከፍተኛ መሆኑ፣
እንዲሁም የባንኩ የአምስት ዓመት ስትራቴጅክ ዕቅድ አራተኛ ዓመቱን ጨርሶ አምስተኛ ዓመቱን መጀመሩን ያብራሩት በውይይቱ ሪፖርቱን ያቀረቡት የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ዮሐንስ አያሌው ናቸው፡፡
በተመሳሳይ በመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር የተነሱ አንኳር ነጥቦች፡-
1. የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 158 ሚሊዮን ብር የመንግስት ትርፍ ድርሻ መክፈሉ፣
2. ባንኩ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ማስጀመሩ፣
3. የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የብድር ተከፋይ አፈጻጸም ከፍተኛ መሆኑን፣
4. የባንኩ የሀብት መጠን መጨመሩን
5. የተበላሸ ብድር ከ4 ዓመት በፊት ከ40 በመቶ በላይ ከነበረበት ወደ 7 በመቶ ማውረድ መቻሉን የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ ሐ/ሚካኤል አንስተዋል፡፡
በውይይቱ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ የተነሱ አንኳር ነጥቦች፡-
1. በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከ4 ቢሊዮን ብር በላይ ብድር መሰብሰብ መቻሉ፣
2. ከ 8.9 ቢሊዮን ብር ብድር ማጽደቁን፣
3. በዲስትሪክትና በቅርንጫፍ ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ከቀረበው ብድር ውስጥ በግብርናው ዘርፍ የቀረበው ብድር ከፍተኛ መሆኑ፣
እንዲሁም የባንኩ የአምስት ዓመት ስትራቴጅክ ዕቅድ አራተኛ ዓመቱን ጨርሶ አምስተኛ ዓመቱን መጀመሩን ያብራሩት በውይይቱ ሪፖርቱን ያቀረቡት የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ዮሐንስ አያሌው ናቸው፡፡
በተመሳሳይ በመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር የተነሱ አንኳር ነጥቦች፡-
1. የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 158 ሚሊዮን ብር የመንግስት ትርፍ ድርሻ መክፈሉ፣
2. ባንኩ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ማስጀመሩ፣
3. የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የብድር ተከፋይ አፈጻጸም ከፍተኛ መሆኑን፣
4. የባንኩ የሀብት መጠን መጨመሩን
5. የተበላሸ ብድር ከ4 ዓመት በፊት ከ40 በመቶ በላይ ከነበረበት ወደ 7 በመቶ ማውረድ መቻሉን የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ ሐ/ሚካኤል አንስተዋል፡፡
👍48🤝6❤3
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በአገራችን መሰረታዊ የኢኮኖሚ ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ ፕሮጀክቶችን ፋይናንስ እያደረገ ይገኛል፡፡ ባንኩ በተለይ ያለንን እምቅ አገራዊ አቅም ተጠቅመን በአጭር ጊዜ ማደግ የምንችልባቸውን እድሎች መጠቀም እንደሚገባ የፋይናንስ አቅርቦት ከማመቻቸት በተጨማሪ ስልጠና በመስጠት ጭምር አገራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል፡፡
ባንኩ ከ115 ዓመታት በፊት በግብርና ዘርፍ በሬ በብድር በማቅረብ ግብርናውን ሲደግፍ የነበረና ዛሬ ላይም ዘመናዊ የግብርና መሳሪያዎችን ትራክተሮችን፣ የትራክተር ተቀጽላዎችን፣ ኮምባይን ሃርቨስተሮችን፣ የግብርና መለዋወጫዎችንና፣ ሌሎች ግብዓቶችን በማቅረብ ለግብርናው መዘመን የራሱን አስተዋጽዖ እያበረከተ የሚገኝ የፖሊሲ ባንክ ነው፡፡
የግብርና ዘርፍ መዘመንና መስፋት የግብርን ምርት ግብዓቶችን በመጠቀም እሴት ጨምረው ለአገር ውስጥ እና ለውጭ ገበያ መቅረብ የሚችሉ ምርቶችን የሚያቀርቡ አምራች ኢንዱስትሪዎችን በስፋት ለመትከል የሚያስችል ነው፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባለፉት ዓመታት የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ጥቅል የሀገር ውስጥ ምርት ድርሻ ለማሳደግና የአስር ዓመት መሪ የኢንዱስትሪ የልማት ግብን ለማሳካት ባንኩ በትኩረት እየሰራ መሆኑን መገለጹ የሚታወስ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚለቃቸውን ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/dbethiopia
ቴሌግራም፦ https://t.me/DBE1900
ትዊተር፡- https://twitter.com/DBE_Ethiopia
ሊንክድኢን፡- https://www.linkedin.com/in/dbe1900/
ዩቱብ:- https://www.youtube.com/channel/UC_Rd6GxGVezCISTX7quEDJw
በመወዳጀት፣ ለሌሎች በማጋራትና ገንቢ አስተያየትዎን በመስጠት ቤተሰብ ይሁኑ፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
ባንኩ ከ115 ዓመታት በፊት በግብርና ዘርፍ በሬ በብድር በማቅረብ ግብርናውን ሲደግፍ የነበረና ዛሬ ላይም ዘመናዊ የግብርና መሳሪያዎችን ትራክተሮችን፣ የትራክተር ተቀጽላዎችን፣ ኮምባይን ሃርቨስተሮችን፣ የግብርና መለዋወጫዎችንና፣ ሌሎች ግብዓቶችን በማቅረብ ለግብርናው መዘመን የራሱን አስተዋጽዖ እያበረከተ የሚገኝ የፖሊሲ ባንክ ነው፡፡
የግብርና ዘርፍ መዘመንና መስፋት የግብርን ምርት ግብዓቶችን በመጠቀም እሴት ጨምረው ለአገር ውስጥ እና ለውጭ ገበያ መቅረብ የሚችሉ ምርቶችን የሚያቀርቡ አምራች ኢንዱስትሪዎችን በስፋት ለመትከል የሚያስችል ነው፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባለፉት ዓመታት የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ጥቅል የሀገር ውስጥ ምርት ድርሻ ለማሳደግና የአስር ዓመት መሪ የኢንዱስትሪ የልማት ግብን ለማሳካት ባንኩ በትኩረት እየሰራ መሆኑን መገለጹ የሚታወስ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚለቃቸውን ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/dbethiopia
ቴሌግራም፦ https://t.me/DBE1900
ትዊተር፡- https://twitter.com/DBE_Ethiopia
ሊንክድኢን፡- https://www.linkedin.com/in/dbe1900/
ዩቱብ:- https://www.youtube.com/channel/UC_Rd6GxGVezCISTX7quEDJw
በመወዳጀት፣ ለሌሎች በማጋራትና ገንቢ አስተያየትዎን በመስጠት ቤተሰብ ይሁኑ፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
Facebook
Log in to Facebook
Log in to Facebook to start sharing and connecting with your friends, family and people you know.
👍26❤7
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚለቃቸውን ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/dbethiopia
ቴሌግራም፦ https://t.me/DBE1900
ትዊተር፡- https://twitter.com/DBE_Ethiopia
ሊንክድኢን፡- https://www.linkedin.com/in/dbe1900/
ዩቱብ:- https://www.youtube.com/@developmentbankofethiopia
በመወዳጀት፣ ለሌሎች በማጋራትና ገንቢ አስተያየትዎን በመስጠት ቤተሰብ ይሁኑ፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/dbethiopia
ቴሌግራም፦ https://t.me/DBE1900
ትዊተር፡- https://twitter.com/DBE_Ethiopia
ሊንክድኢን፡- https://www.linkedin.com/in/dbe1900/
ዩቱብ:- https://www.youtube.com/@developmentbankofethiopia
በመወዳጀት፣ ለሌሎች በማጋራትና ገንቢ አስተያየትዎን በመስጠት ቤተሰብ ይሁኑ፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
👍30❤3👏3🤝1
ፕሬስ መግለጫ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የግብርና ዘርፉን በስፋት ለመደገፍ የሚያስችል የወለድ ተመን ማሻሻያ አደረገ።
ማሻሻያው ባንኩ በሊዝ ፋይናንስ እና በፕሮጀክት ፋይናንስ የብድር ሞዳሊቲ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች አካቷል።
ህዳር 20 ቀን፣2016 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በግብርና ዘርፍ ላይ መንግስት እየወሰደ ያለውን እርምጃ ማሳካት እንዲቻልና የግብርና ዘርፍ ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት የወለድ ተመን ማሻሻያ አደረገ፡፡
ባንኩ ዛሬ በላከው የፕሬስ መግለጫ እንዳመላከተው ከምስረታው ጀምሮ ለግብርና ዘርፉ ትኩረት በመስጠት ሲደግፍ የቆየ የፖሊሲ ባንክ መሆኑን በመጥቀስ ግብርናውን ለማሻሻል መንግስት እየወሰደ ያለውን እርምጃ ማሳካት እንዲቻልና የግብርና ሴክተሩን በማነቃቃት በዘርፉ የግል ኢንቨስትመንትን ለማበረታታት እና ለመሳብ የባንኩ የሥራ አመራር ቦርድ የወለድ ተመን ማሻሻያ ማድረጉን አሳውቋል፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባለፉት ዓመታት ባካሄደው ሪፎርም የነበሩበትን ተግዳሮቶች እየቀረፈና አዳዲስ አገልግሎቶችን ለደንበኞች እያቀረበ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ በመግለጫው የተመላከተ ሲሆን ይህ የወለድ ተመን ማሻሻያም ወቅቱን የጠበቀ እና በአገራችን ያለውን ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ማዕከል ያደረገ መሆኑን አብራርቷል፡፡
ባንኩ የወለድ ተመን ማሻሻያ ማድረጉን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ዮሐንስ አያሌው እንዳሉት፣ “የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ኢትዮጵያ ያላትን ከፍተኛ የሆነ ያልታረሰ የመሬት ሀብት ወደ ስራ ለማስገባት፤ ባለሀብቶች፣ አርሶ አደሮች እና አርብቶ አደሮች የበለጠ እንዲበረታቱ ለማድረግ በግብርና ዘርፍ በአነስተኛ፣ መካከለኛና የኮርፖሬት ፕሮጀክት ብድር ለሚጠይቁ ይጠበቅ የነበረው የ11.5 በመቶ የማበደሪያ የወለድ ተመን ወደ 7 በመቶ ዝቅ አድርጓል።” ፕሬዚዳንቱ አክለውም ባንኩ ስራ ላይ ያዋለው ይህ ማሻሻያ ዘርፉን ለማሳደግ ያቀደው ስትራቴጅያዊ ሪፎርም አካል ሲሆን፣ መንግስት የግብርና ዘርፉን ለማሳደግ እየሰራ ያለውን ስራ የበለጠ የሚያግዝ መሆኑንም ገልፀዋል።
ባንኩ የወለድ ተመን ማሻሻያ ማድረጉ በአምራች ዘርፉ የተሰማሩ ድርጅቶች በጥሬ እቃ አቅርቦት እጥረት ምክንያት የነበረባቸውን ዝቅተኛ የማምረት አቅም በማሻሻልና በውጭ ምንዛሬ የሚገቡ ምርቶችን ለመቀነስ ከመርዳቱም በላይ ሀገራችን በዘርፉ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እንድታገኝ የሚያግዝ መሆኑም ተብራርቷል።
በተጨማሪም የተደረገው የወለድ ተመን ማሻሻያ የምግብና የኢንዱስትሪ ሰብሎች ላይ ያተኮረ ሥራ በኢንቨስተሩ እንዲሰራ የሚያበረታታ ሲሆን፣ የምግብ ፍላጎትንና ለኢንዱስትሪ የሚሆኑ የጥሬ ዕቃዎች አቅርቦት ሙሉ በሙሉ በአገር ውስጥ ምርቶች ከማሟላት ጎን ለጎን፣ የምግብ ዋጋ ንረትን ለማረጋጋትና የውጭ ምንዛሬ አቅምን ለማሳደግ እንደ መንግስት እየተሰራ ያለውን ስራ እንደሚያጠናክር ይጠበቃል።
ለከፍተኛ፣ ለአነስተኛና መካከለኛ የግብርና ፕሮጀክቶች የተደረገው የማበደሪያ ወለድ ምጣኔ ማሻሻያ ባንኩ ለዘርፉ ዕድገት ያለውን ቁርጠኛ አቋም ያሳየበት መሆኑም በመግለጫው ተመላክቷል።
በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሀገራችንን ኢኮኖሚያዊ ልማት በተሻለ ደረጃ እንዲረጋገጡ አሁን በገበያው ውስጥ ካለው ነባራዊ ሁኔታ በመነሳት በተመረጡ ዘርፎች ለተሰማሩ እና ግዙፍ ፕሮጀክቶችን ለሚያነቀሳቅሱ ተበዳሪዎች በሌሎች አገልግሎቶች ላይ መጠነኛ የወለድ ተመን ማሻሻያ ማድረጉ ተጠቁሟል።
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የግብርና ዘርፉን በስፋት ለመደገፍ የሚያስችል የወለድ ተመን ማሻሻያ አደረገ።
ማሻሻያው ባንኩ በሊዝ ፋይናንስ እና በፕሮጀክት ፋይናንስ የብድር ሞዳሊቲ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች አካቷል።
ህዳር 20 ቀን፣2016 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በግብርና ዘርፍ ላይ መንግስት እየወሰደ ያለውን እርምጃ ማሳካት እንዲቻልና የግብርና ዘርፍ ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት የወለድ ተመን ማሻሻያ አደረገ፡፡
ባንኩ ዛሬ በላከው የፕሬስ መግለጫ እንዳመላከተው ከምስረታው ጀምሮ ለግብርና ዘርፉ ትኩረት በመስጠት ሲደግፍ የቆየ የፖሊሲ ባንክ መሆኑን በመጥቀስ ግብርናውን ለማሻሻል መንግስት እየወሰደ ያለውን እርምጃ ማሳካት እንዲቻልና የግብርና ሴክተሩን በማነቃቃት በዘርፉ የግል ኢንቨስትመንትን ለማበረታታት እና ለመሳብ የባንኩ የሥራ አመራር ቦርድ የወለድ ተመን ማሻሻያ ማድረጉን አሳውቋል፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ባለፉት ዓመታት ባካሄደው ሪፎርም የነበሩበትን ተግዳሮቶች እየቀረፈና አዳዲስ አገልግሎቶችን ለደንበኞች እያቀረበ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ በመግለጫው የተመላከተ ሲሆን ይህ የወለድ ተመን ማሻሻያም ወቅቱን የጠበቀ እና በአገራችን ያለውን ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ማዕከል ያደረገ መሆኑን አብራርቷል፡፡
ባንኩ የወለድ ተመን ማሻሻያ ማድረጉን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ዮሐንስ አያሌው እንዳሉት፣ “የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ኢትዮጵያ ያላትን ከፍተኛ የሆነ ያልታረሰ የመሬት ሀብት ወደ ስራ ለማስገባት፤ ባለሀብቶች፣ አርሶ አደሮች እና አርብቶ አደሮች የበለጠ እንዲበረታቱ ለማድረግ በግብርና ዘርፍ በአነስተኛ፣ መካከለኛና የኮርፖሬት ፕሮጀክት ብድር ለሚጠይቁ ይጠበቅ የነበረው የ11.5 በመቶ የማበደሪያ የወለድ ተመን ወደ 7 በመቶ ዝቅ አድርጓል።” ፕሬዚዳንቱ አክለውም ባንኩ ስራ ላይ ያዋለው ይህ ማሻሻያ ዘርፉን ለማሳደግ ያቀደው ስትራቴጅያዊ ሪፎርም አካል ሲሆን፣ መንግስት የግብርና ዘርፉን ለማሳደግ እየሰራ ያለውን ስራ የበለጠ የሚያግዝ መሆኑንም ገልፀዋል።
ባንኩ የወለድ ተመን ማሻሻያ ማድረጉ በአምራች ዘርፉ የተሰማሩ ድርጅቶች በጥሬ እቃ አቅርቦት እጥረት ምክንያት የነበረባቸውን ዝቅተኛ የማምረት አቅም በማሻሻልና በውጭ ምንዛሬ የሚገቡ ምርቶችን ለመቀነስ ከመርዳቱም በላይ ሀገራችን በዘርፉ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እንድታገኝ የሚያግዝ መሆኑም ተብራርቷል።
በተጨማሪም የተደረገው የወለድ ተመን ማሻሻያ የምግብና የኢንዱስትሪ ሰብሎች ላይ ያተኮረ ሥራ በኢንቨስተሩ እንዲሰራ የሚያበረታታ ሲሆን፣ የምግብ ፍላጎትንና ለኢንዱስትሪ የሚሆኑ የጥሬ ዕቃዎች አቅርቦት ሙሉ በሙሉ በአገር ውስጥ ምርቶች ከማሟላት ጎን ለጎን፣ የምግብ ዋጋ ንረትን ለማረጋጋትና የውጭ ምንዛሬ አቅምን ለማሳደግ እንደ መንግስት እየተሰራ ያለውን ስራ እንደሚያጠናክር ይጠበቃል።
ለከፍተኛ፣ ለአነስተኛና መካከለኛ የግብርና ፕሮጀክቶች የተደረገው የማበደሪያ ወለድ ምጣኔ ማሻሻያ ባንኩ ለዘርፉ ዕድገት ያለውን ቁርጠኛ አቋም ያሳየበት መሆኑም በመግለጫው ተመላክቷል።
በተመሳሳይ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሀገራችንን ኢኮኖሚያዊ ልማት በተሻለ ደረጃ እንዲረጋገጡ አሁን በገበያው ውስጥ ካለው ነባራዊ ሁኔታ በመነሳት በተመረጡ ዘርፎች ለተሰማሩ እና ግዙፍ ፕሮጀክቶችን ለሚያነቀሳቅሱ ተበዳሪዎች በሌሎች አገልግሎቶች ላይ መጠነኛ የወለድ ተመን ማሻሻያ ማድረጉ ተጠቁሟል።
👍56❤14👏1🤝1
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በግብርና ዘርፍ በአነስተኛ፣ መካከለኛና የኮርፖሬት ፕሮጀክት ብድር ለሚጠይቁ ይጠበቅ የነበረው የ11.5 በመቶ የማበደሪያ የወለድ ተመን ወደ 7 በመቶ ዝቅ እንዲል አድርጓል። ይህ ማሻሻያ በግብርና ዘርፍ የሚደረገውን ኢንቨስትመንት የሚያበረታታ ሲሆን እንደ አገር ያሉንን አቅሞች አሟጦ በመጠቀም ኢኮኖሚያዊ ለውጥ ለማምጣት የሚያስችል ነው፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በግብርና ዘርፍ በአነስተኛ፣ መካከለኛና የኮርፖሬት ፕሮጀክት ብድር ለሚጠይቁ ይጠበቅ የነበረው የ11.5 በመቶ የማበደሪያ የወለድ ተመን ወደ 7 በመቶ ዝቅ እንዲል አድርጓል። ይህ ማሻሻያ በግብርና ዘርፍ የሚደረገውን ኢንቨስትመንት የሚያበረታታ ሲሆን እንደ አገር ያሉንን አቅሞች አሟጦ በመጠቀም ኢኮኖሚያዊ ለውጥ ለማምጣት መሰረት ነው፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
👍44👏29❤10🤝4
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ "አፍላገ ልማት" የቴሌቪዥን ፕሮግራም በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን እሁድ 2፡50 እስከ 3፡30 የሚተላለፍ ሳምንታዊ ፕሮግራም፡፡
#ከስኬት በስተጀርባ
#የዓለምአቀፍ የልማት ባንኮች ተሞክሮ
#ድራማ
https://youtu.be/HS1ta5eHEpE
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚለቃቸውን ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/dbethiopia
ቴሌግራም፦ https://t.me/DBE1900
ትዊተር፡- https://twitter.com/DBE_Ethiopia
ሊንክድኢን፡- https://www.linkedin.com/in/dbe1900/
ዩቱብ:- https://www.youtube.com/@developmentbankofethiopia
በመወዳጀት፣ ለሌሎች በማጋራትና ገንቢ አስተያየትዎን በመስጠት ቤተሰብ ይሁኑ፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
#ከስኬት በስተጀርባ
#የዓለምአቀፍ የልማት ባንኮች ተሞክሮ
#ድራማ
https://youtu.be/HS1ta5eHEpE
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚለቃቸውን ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/dbethiopia
ቴሌግራም፦ https://t.me/DBE1900
ትዊተር፡- https://twitter.com/DBE_Ethiopia
ሊንክድኢን፡- https://www.linkedin.com/in/dbe1900/
ዩቱብ:- https://www.youtube.com/@developmentbankofethiopia
በመወዳጀት፣ ለሌሎች በማጋራትና ገንቢ አስተያየትዎን በመስጠት ቤተሰብ ይሁኑ፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
YouTube
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሳምንታዊ የቴሌቪዥን ፕሮግራም "አፍላገ ልማት" (ክፍል 71) - ከስኬት በስተጀርባ፣ የዓለም-አቀፍ የልማት ባንኮች ተሞክሮ እና ድራማ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ "አፍላገ ልማት" የቴሌቪዥን ፕሮግራም በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን እሁድ 2፡50 እስከ 3፡30 የሚተላለፍ ሳምንታዊ ፕሮግራም፡፡
#ከስኬት በስተጀርባ
#የዓለምአቀፍ የልማት ባንኮች ተሞክሮ
#ድራማ
#ከስኬት በስተጀርባ
#የዓለምአቀፍ የልማት ባንኮች ተሞክሮ
#ድራማ
❤15👍14👏1🤝1
በትጋት የተገኘ ውጤት
ዜማ ያሬድ
ወደ ንግድ አለም የገቡት ገና በልጅነታቸው ነው፡፡ ገጠር ውስጥ በንግድ ላይ ከተሰማሩ ባለሃብት ጋር በመጠጋት ንግድን እንደተለማመዱ ይናገራሉ የዛሬው ባለታሪካችን አቶ ታምራት አንጋሳ፡፡ አቶ ታምራት ንግድን አንድ ብለው የጀመሩት በየከፍለ አገሩ ረጅም ጉዞ በእግራቸው በመጓዝ ቡና በብቅሎ ጭነው በማከፋፈል ነበር፡፡ ታዲያ የአሰሪዎቻቸውን ቡና ጭነው ሩቅ ሄደው በማከፋፈል የጫኑትን አንድ አራተኛ ለጉልበታቸው ዋጋ በመቀበል ቀስ በቀስ የራሳቸውን ስራ ወደመስራት እንደተሸጋገሩ አጫውተውናል፡፡
ታታሪው አቶ ታምራት ከብዙ ልፋት በኋላ የራሳቸውን ጭነት ማጓጓዣ በቅሎ በመግዛት ከአሰሪያቸው በተጨማሪ የራሳቸውን ጭነት ይዘው በማከፋፈል ካፒታላቸውን ማሳደግ ቀጠሉ፡፡ እንዲህ እያሉ ቀስ በቀስ ለሌላ ስራ ማስጀመሪያ የሚሆን ገንዘብ ካጠራቀሙ ሙሉ በሙሉ የእህል ንግድ ጀመሩ፡፡
በመስራት ውስጥ በመልፋት ውስጥ ስኬት እንዳለ የሚያምኑት አቶ ታምራት ከብዙ ጥረት በኋላ ወዳሰቡት መንገድ መድረስ መቻላቸውን ይናገራሉ፡፡ "ስኬታማ የሚያደርገው መስራት ነው፡፡ እኔ ሁሌም ቢሆን ወደኋላ ተመልሼ የወደኩበትን ሳይሆን ወደፊት ማድረግ የምችለውን ብቻ ነው የማስበው ለዛም ነው በብዙ ችግር ውስጥ አልፌ ስኬታማ መሆን የቻልኩት" ይላሉ፡፡
አቶ ታምራት በአንድ በቅሎ የጀመሩትን ስራ እያሳደጉ የስራ መኪና ወደመግዛት ተሸጋገሩ፡፡ ጥረታቸውን በመቀጠልም ስራቸውን እያሰፉ ተጨማሪ መኪኖችን በመግዛት የካፒታል አቅማቸውን ማጠናከር ችለዋል፡፡
በዚህ ሁኔታ ላይ እያሉ ህልማቸውን እውን የሚያደርግ ዜና ሰሙ፡፡ አቶ ታምራት ፋብሪካ መትከል እቅዳቸው ነበርና ወሊሶ ውስጥ አንድ የዱቄት ፋብሪካ እንደሚሸጥ ይፋ ይሆናል፡፡ በባለቤትነት የያዙት ዱቄት ፋብሪካ ለሽያጭ ቀረበ፡፡ ይህን መልካም አጋጣሚ በመጠቀም አቶ ታምራት እጃቸው ላይ ያለውን መኪና በመሸጥ በ2006 ለሽያጭ የቀረበውን የዱቄት ፋብሪካ ገዙ፡፡
አቶ ታምራት የወሊሶ የዱቄት ፋብሪካን እንዳሰቡት ገዝተው ወደስራ ከገቡ በኋላ ግን ማሽኑ አሮጌ በመሆኑ ለስራ አስቸጋሪ ሆነባቸው፡፡ በተደጋጋሚ እየተበላሸ ያስቸገራቸውን ማሽን ለማስጠገን የመንቀሳቀሻ መኪና ሳይቀር በመሸጥ ፋብሪካው የመክሰር አደጋ ውስጥ እያለ ነው ልማት ባንክ በ2010 ዓ.ም ፋብሪካቸውን የታደገላቸው፡፡
"ልማት ባንክ በጣም አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ ሆኜ የደረሰልኝ፡፡ ልማት ባንክ ለእኔ ችግሬን ያቃለለልኝ ባንክ ነው" የሚሉት አቶ ታምራት በ2010 ዓ.ም በሊዝ ፋይናንስ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የስንዴ ዱቄት መፍጫ ማሽን አቅርቦላቸዋል፡፡ አቶ ታምራት ለአምስት ተከታታይ ዓመታት ብድራቸውን ሳያዛንፉ በመከፈል ፋብሪካው በእግሩ እንዲቆም ማድረግ የቻሉ ታታሪ ናቸው፡፡ አቶ ታምራት ተጨማሪ የበቆሎ ዱቄት መፍጫ ማሽን በሊዝ ፋይናንስ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ በመውሰድ የተከሉ ሲሆን በራሳቸው ወጪ ደግሞ ሁለት የዳቦ ማሽኖች እና የከብቶች መኖ ማቀነባበሪያ እውን ማድረግ ችለዋል፡፡
በወሊሶ የዱቄት ፋብሪካ 72 ጊዜያውና ቋሚ ሰራተኞች ተቀጥረው የሚሰሩ ሲሆን በቀጣይ የመኮረኒ እና የፓስታ ፋብሪካም ለመትከል እቅድ እንደያዙ አጫውተውናል፡፡ "ለእኔ ስኬት መስራት ነው፡፡ ሰው ከሰራ ይለወጣል፡፡ እኔ በብዙ ድካም ውስጥ ነው እዚህ የደረስኩት፡፡" ያሉት አቶ ታምራት የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሰራተኞች ያላቸው መተባበር እና የሚሰጡት ምክር አዳዲስ ስራዎችን እንዲያስቡ እንደረዳቸው በመግለጽ በችግሬ ጊዜ የደረሰልኝ ባንክ ላመሰግን እፈልጋለሁ ብለዋል፡፡
በትጋት፣ በትዕግስት መስራት ከራስ አልፎ ማህበረሰብን ብሎም አገርን መለወጥ የሚያስችል ኢኮኖሚያዊ አቅም ለመፍጠር ያሳችላል፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዓላማ በጋራ ጥረት አገር ለማሻገር የቆረጡ እጆችን ማገዝ ነው፡፡ በዚህም ባለፉት ዓመታት በፈጸማቸው ተግባራት በርካቶችን መጥቀም የቻለ የፖለሲ ባንክ ነው፡፡
ዜማ ያሬድ
ወደ ንግድ አለም የገቡት ገና በልጅነታቸው ነው፡፡ ገጠር ውስጥ በንግድ ላይ ከተሰማሩ ባለሃብት ጋር በመጠጋት ንግድን እንደተለማመዱ ይናገራሉ የዛሬው ባለታሪካችን አቶ ታምራት አንጋሳ፡፡ አቶ ታምራት ንግድን አንድ ብለው የጀመሩት በየከፍለ አገሩ ረጅም ጉዞ በእግራቸው በመጓዝ ቡና በብቅሎ ጭነው በማከፋፈል ነበር፡፡ ታዲያ የአሰሪዎቻቸውን ቡና ጭነው ሩቅ ሄደው በማከፋፈል የጫኑትን አንድ አራተኛ ለጉልበታቸው ዋጋ በመቀበል ቀስ በቀስ የራሳቸውን ስራ ወደመስራት እንደተሸጋገሩ አጫውተውናል፡፡
ታታሪው አቶ ታምራት ከብዙ ልፋት በኋላ የራሳቸውን ጭነት ማጓጓዣ በቅሎ በመግዛት ከአሰሪያቸው በተጨማሪ የራሳቸውን ጭነት ይዘው በማከፋፈል ካፒታላቸውን ማሳደግ ቀጠሉ፡፡ እንዲህ እያሉ ቀስ በቀስ ለሌላ ስራ ማስጀመሪያ የሚሆን ገንዘብ ካጠራቀሙ ሙሉ በሙሉ የእህል ንግድ ጀመሩ፡፡
በመስራት ውስጥ በመልፋት ውስጥ ስኬት እንዳለ የሚያምኑት አቶ ታምራት ከብዙ ጥረት በኋላ ወዳሰቡት መንገድ መድረስ መቻላቸውን ይናገራሉ፡፡ "ስኬታማ የሚያደርገው መስራት ነው፡፡ እኔ ሁሌም ቢሆን ወደኋላ ተመልሼ የወደኩበትን ሳይሆን ወደፊት ማድረግ የምችለውን ብቻ ነው የማስበው ለዛም ነው በብዙ ችግር ውስጥ አልፌ ስኬታማ መሆን የቻልኩት" ይላሉ፡፡
አቶ ታምራት በአንድ በቅሎ የጀመሩትን ስራ እያሳደጉ የስራ መኪና ወደመግዛት ተሸጋገሩ፡፡ ጥረታቸውን በመቀጠልም ስራቸውን እያሰፉ ተጨማሪ መኪኖችን በመግዛት የካፒታል አቅማቸውን ማጠናከር ችለዋል፡፡
በዚህ ሁኔታ ላይ እያሉ ህልማቸውን እውን የሚያደርግ ዜና ሰሙ፡፡ አቶ ታምራት ፋብሪካ መትከል እቅዳቸው ነበርና ወሊሶ ውስጥ አንድ የዱቄት ፋብሪካ እንደሚሸጥ ይፋ ይሆናል፡፡ በባለቤትነት የያዙት ዱቄት ፋብሪካ ለሽያጭ ቀረበ፡፡ ይህን መልካም አጋጣሚ በመጠቀም አቶ ታምራት እጃቸው ላይ ያለውን መኪና በመሸጥ በ2006 ለሽያጭ የቀረበውን የዱቄት ፋብሪካ ገዙ፡፡
አቶ ታምራት የወሊሶ የዱቄት ፋብሪካን እንዳሰቡት ገዝተው ወደስራ ከገቡ በኋላ ግን ማሽኑ አሮጌ በመሆኑ ለስራ አስቸጋሪ ሆነባቸው፡፡ በተደጋጋሚ እየተበላሸ ያስቸገራቸውን ማሽን ለማስጠገን የመንቀሳቀሻ መኪና ሳይቀር በመሸጥ ፋብሪካው የመክሰር አደጋ ውስጥ እያለ ነው ልማት ባንክ በ2010 ዓ.ም ፋብሪካቸውን የታደገላቸው፡፡
"ልማት ባንክ በጣም አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ ሆኜ የደረሰልኝ፡፡ ልማት ባንክ ለእኔ ችግሬን ያቃለለልኝ ባንክ ነው" የሚሉት አቶ ታምራት በ2010 ዓ.ም በሊዝ ፋይናንስ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የስንዴ ዱቄት መፍጫ ማሽን አቅርቦላቸዋል፡፡ አቶ ታምራት ለአምስት ተከታታይ ዓመታት ብድራቸውን ሳያዛንፉ በመከፈል ፋብሪካው በእግሩ እንዲቆም ማድረግ የቻሉ ታታሪ ናቸው፡፡ አቶ ታምራት ተጨማሪ የበቆሎ ዱቄት መፍጫ ማሽን በሊዝ ፋይናንስ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ በመውሰድ የተከሉ ሲሆን በራሳቸው ወጪ ደግሞ ሁለት የዳቦ ማሽኖች እና የከብቶች መኖ ማቀነባበሪያ እውን ማድረግ ችለዋል፡፡
በወሊሶ የዱቄት ፋብሪካ 72 ጊዜያውና ቋሚ ሰራተኞች ተቀጥረው የሚሰሩ ሲሆን በቀጣይ የመኮረኒ እና የፓስታ ፋብሪካም ለመትከል እቅድ እንደያዙ አጫውተውናል፡፡ "ለእኔ ስኬት መስራት ነው፡፡ ሰው ከሰራ ይለወጣል፡፡ እኔ በብዙ ድካም ውስጥ ነው እዚህ የደረስኩት፡፡" ያሉት አቶ ታምራት የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሰራተኞች ያላቸው መተባበር እና የሚሰጡት ምክር አዳዲስ ስራዎችን እንዲያስቡ እንደረዳቸው በመግለጽ በችግሬ ጊዜ የደረሰልኝ ባንክ ላመሰግን እፈልጋለሁ ብለዋል፡፡
በትጋት፣ በትዕግስት መስራት ከራስ አልፎ ማህበረሰብን ብሎም አገርን መለወጥ የሚያስችል ኢኮኖሚያዊ አቅም ለመፍጠር ያሳችላል፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዓላማ በጋራ ጥረት አገር ለማሻገር የቆረጡ እጆችን ማገዝ ነው፡፡ በዚህም ባለፉት ዓመታት በፈጸማቸው ተግባራት በርካቶችን መጥቀም የቻለ የፖለሲ ባንክ ነው፡፡
👍42❤14
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በግብርና ሜካናይዜሽን ስራ ላይ ለተሰማሩ የባንኩ ደንበኞች ትራክተሮችንና የኮምባይነር ሀርቨስተር ማሽኖችን በካፒታል ዕቃ ኪራይ የፋይናንስ ሞዳሊቲ በማቅረብ የእርሻውን ክፍለ ኢኮኖሚ እየደገፈ ይገኛል፡፡
ባንካችን ባለፉት ጥቂት ዓመታት ብቻ የግብርና ስራውን ማቀላጠፍ የሚችሉ የትራክተር እና ኮምባይነር ሀርቨስተር ማሽኖችን ለደንበኞች በሊዝ ፋይናንሲንግ አገልግሎት በማቅረብ የራሱን ድርሻ እየተወጣ ይገኛል፡፡
በተመሳሳይ በማዕድን ዘርፍ ለተሰማሩ የኤክስካቫተር እንዲሁም በማስጎብኘት ስራ ላይ ለተሰማሩ ደንበኞች ደግሞ የተለያዩ ዓይነት መኪኖችን በማቅረብ አገልግሎቱን ለደንበኞች ተደራሽ እያደረገ ይገኛል፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
ባንካችን ባለፉት ጥቂት ዓመታት ብቻ የግብርና ስራውን ማቀላጠፍ የሚችሉ የትራክተር እና ኮምባይነር ሀርቨስተር ማሽኖችን ለደንበኞች በሊዝ ፋይናንሲንግ አገልግሎት በማቅረብ የራሱን ድርሻ እየተወጣ ይገኛል፡፡
በተመሳሳይ በማዕድን ዘርፍ ለተሰማሩ የኤክስካቫተር እንዲሁም በማስጎብኘት ስራ ላይ ለተሰማሩ ደንበኞች ደግሞ የተለያዩ ዓይነት መኪኖችን በማቅረብ አገልግሎቱን ለደንበኞች ተደራሽ እያደረገ ይገኛል፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
👍46❤19🤝3