Development Bank of Ethiopia (DBE)
22.8K subscribers
2.26K photos
83 videos
4 files
643 links
The development bank of Ethiopia (DBE) is one of the financial institutions engaged in providing short, medium and long term development credits.
Download Telegram
መልካም የሥራ ሳምንት!
.......
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
የኢትዮጵያ ልማት ባንክትክክለኛ የማሕበራዊ ትስስር ገጾች
ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et (http://www.dbe.com.et/?
ለተጨማሪ መረጃ፡-
በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
👍71
Development Bank of Ethiopia
Exchange rate, Applicable Monday, July 13, 2026

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡

ለተጨማሪ መረጃ፡-

ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን::

ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!

#exchangerate #DBE #Ethiopia
10
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
Follow , like and share our social media pages!
................................
Development Bank of Ethiopia!

Your development partner!
11
Development Bank of Ethiopia
Exchange rate, Applicable Tuesday, July 14, 2026

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡

ለተጨማሪ መረጃ፡-

ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን::

ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!

#exchangerate #DBE #Ethiopia
6
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የኢኮኖሚ ዕድገትን እና የዘርፍ አፈጻጸምን ገምግሟል
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ 7ኛ መደበኛ ስብሰባውን በማካሄድ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ዕድገት፣ የዋጋ ግሽበት፣ የበጀት ጉድለት እና የውጭ ኢኮኖሚ ሁኔታን በዝርዝር ገምግሟል።
እንደ ኮሚቴው መግለጫ፣ የሀገሪቱ የውስጥ ኢኮኖሚ ዕድገት ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን፣ ባለፈው በጀት ዓመት 9.2 በመቶ አማካይ ዕድገት መመዝገቡ ተረጋግጧል። ይህ አፈጻጸም ባለፉት ስምንት ዓመታት በአማካይ ተመዝግቦ ከነበረው 7.5 በመቶ ዕድገት የላቀ መሆኑን ኮሚቴው ጠቅሷል። ዕድገቱ በተለይ በግብርና እና በኢንዱስትሪ ዘርፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ የተመዘገበበት ሲሆን፣ የኢንዱስትሪው ዘርፍ 3.7 በመቶ፣ የግብርናው ዘርፍ ደግሞ 2.3 በመቶ ድርሻ አበርክተዋል። ይህ ውጤት የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙ ተስፋ ሰጪ በሆነ አቅጣጫ ላይ መሆኑን የሚያሳይ ነው። በኢንዱስትሪው ዘርፍ እየታየ ያለው የማኑፋክቸሪንግ መስፋፋት፣ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት፣ የሲሚንቶ፣ የብረት እና የብረት ውጤቶች ምርት መጨመር ለቀጣዩ በጀት ዓመት ከዚህ የተሻለ ውጤት እንደሚመዘገብ አመላካች መሆኑን ኮሚቴው ገምግሟል።
በመጨረሻም ኮሚቴው ለወደፊት ኢኮኖሚያዊ መረጋጋት እና የዋጋ ግሽበትን ለመቀነስ የሚያግዙ የፖሊሲ ምክረ-ሃሳቦችን አቅርቧል፤ እነዚህም የብድር ጣሪያን ተግባራዊ ማድረግ፣ የባንኮችን የብድርና ተቀማጭ ገንዘብ ምጣኔ ማስተካከል፣ የውጭ ምንዛሬ የመጠባበቂያ ግዴታን ዝቅ ማድረግ እና የወለድ ምጣኔን መሠረት ያደረገ የገንዘብ ፖሊሲን ማጠናከር ላይ ያነጣጠሩ ናቸው።
👍42
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
Follow , like and share our social media pages!
................................
Development Bank of Ethiopia!

Your development partner!
👍102👏2
የማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችንን ይወዳጁ፤ ያጋሩ!
👍3
Development Bank of Ethiopia
Exchange rate, Applicable Wednesday, July 15, 2026

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡

ለተጨማሪ መረጃ፡-

ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን::

ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et
ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!

#exchangerate #DBE #Ethiopia
👍42
5
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሥርዓተ-ፆታ እኩልነትና ማህበራዊ አካታችነት (GESI) ክፍል የባንኩን የፋይናንስ አገልግሎቶች የአገሪቱን ህጎች መሰረት በማድረግ ለሁሉም ኢትዮጵያውያን ፍትሃዊ፣ አካታችና ውጤታማ በሆነ መልኩ ተደራሽ ለማድረግ የተዋቀረ ክፍል ነው።
ክፍሉ በሕገ-መንግስቱ የተረጋገጡ መብቶችን በማክበር፣ ታሪካዊና መዋቅራዊ ክፍተቶችን ለመቅረፍ እንዲሁም ሴቶችና ተጋላጭ የህብረተሰብ ክፍሎች በውሳኔ ሰጪነት እንዲሁም የፋይናንስ ዘርፍ ያላቸውን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማሳደግ ይሰራል።
ግልጽነት፣ ተጠያቂነት እና በመረጃ ላይ የተመሰረተ አሰራርን እንደ መርህ በመያዝ፣ አድሎአዊ አሰራሮችን በማስወገድ ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት ሴት የባንኩ ሰራተኞች ባንኩ የያዘውን እቅድ ከግብ እንዲመታ በትጋት እንዲሰሩ በማስተባበር የሚተጋ ይሆናል።
ሙሉውን የሥርዓተ-ፆታ ፖሊሲያችንን ለማንበብ ድረ-ገጻችንን ይጎብኙ።


The Development Bank of Ethiopia’s (DBE) Gender Equality and Social Inclusion (GESI) Department is dedicated to ensuring that the Bank’s financial services are equitable, inclusive, and effective for all Ethiopians, in full alignment with national laws. Guided by the constitutional rights of all citizens, the department works to bridge historical and structural gaps, aiming to enhance the participation and benefit of women and marginalized groups in both financial inclusion and decision-making roles. By upholding principles of transparency, accountability, and evidence-based practice, the department strive to eliminate discriminatory practices and achieve sustainable development goals, while coordinating with dedicated female staff to ensure the Bank’s strategic objectives are successfully realized. For further information and to read our full policy, please visit the bank website. #DBE #GESI #GenderEquality #InclusiveFinance #Ethiopia
10
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
👍7