በ ዓለም አቀፍ ደረጃ ለ 134 ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ48ኛ ጊዜ ለሚከበረው ዓለም አቀፍ የሰራተኞች ቀን እንኳን አደረሳችሁ።
የዘንድሮው የሰራተኞች ቀን (ሜይ ዴይ) በዓል "ለሰራተኞች መሰረታዊ ጥያቄዎች አፋጣኝ መፍትሔ" በሚል መሪ ቃል ይከበራል። Instagram
https://www.instagram.com/dbe_ethiopia/
Twitter
https://twitter.com/DBE_Ethiopia
You tube
https://www.youtube.com/@developmentbankofethiopia
Facebook
https://www.facebook.com/dbethiopia
የዘንድሮው የሰራተኞች ቀን (ሜይ ዴይ) በዓል "ለሰራተኞች መሰረታዊ ጥያቄዎች አፋጣኝ መፍትሔ" በሚል መሪ ቃል ይከበራል። Instagram
https://www.instagram.com/dbe_ethiopia/
https://twitter.com/DBE_Ethiopia
You tube
https://www.youtube.com/@developmentbankofethiopia
https://www.facebook.com/dbethiopia
👍39❤6🤝4
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ባዘጋጀው የኢቢሲ ቤተሰብ የወዳጅነት የእግር ኳስ ውድድር የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ወደግማሽ ፍጻሜ አለፈ፡፡
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን አዲሱን የሚዲያ ኮምፕሌክስ ግንባታ መጠናቀቅ ተከትሎ ለግንባታው መጠናቀቅ በአጋርነት አብረው የሰሩ 8 ያህል ተቆማትን ያሳተፈ የወዳጅነት ውድድር እየተካሄደ ይገኛል፡፡
በውድድሩ እየተሳተፉና አጋርነታቸውን ሲያሳዩ ከቆዩት ከተቋማቱ መካከል የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አንዱ መሆኑን የጠቀሱት የኢቢሲ ስፖርት ክፍል ዳይሬክተር አቶ ግርማ በቀለ ተቋማቱን እውቅና ለመስጠት ውድድሩ መዘጋጀቱን አስታውቀዋል፡፡
የኢቢሲ አዲሱ የሚዲያ ኮምፕሌ አሁን ለደረሰበት ደረጃ እንዲደርስ የኢትዮጵያ ልማት ባንክም የራሱን አስተዋጾ በማድረጉ ያመሰገኑት አቶ ግርማ የእግር ኳስ የወዳጅነት ውድድሩ በቀጣይ በተቋማቱ መካከል ያለውን የስራ ግንኙነት እና ወዳጅነት/ አጋርነት ይበልጥ እንደሚያጠነክረው ገልጸዋል፡፡
በውድድሩ ተሳታፊ የነበሩት የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የኮርፖሬት ባንኪንግ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው በላይ ባንካችን ኢትዮ ቴሌኮምን አሸንፎ ወደግማሽ ፍጻሜ መግባቱን ጠቅሰው ውድድሩ በሰራተኛው መካከል ያለውን ቅርርብ ይበልጥ እንደሚያጠናክረው አመላክተዋል፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሰራተኞች ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ ዮሴፍ ተስፋዬ በበኩላቸው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከዚህ ቀደም ዋንጫ ማንሳቱን አውስተው በዚህ ውድድር በማሸነፍ ባንካችንን እናስጠራለን ብለዋል፡፡
የፍጻሜ ውድድሩ የኢቢሲ የሚዲያ ኮምፕሌክስ የምርቃት ስነስርአት በሚከናወንበት ማግስት እንደሚደረግም ተገልጿል፡፡
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን አዲሱን የሚዲያ ኮምፕሌክስ ግንባታ መጠናቀቅ ተከትሎ ለግንባታው መጠናቀቅ በአጋርነት አብረው የሰሩ 8 ያህል ተቆማትን ያሳተፈ የወዳጅነት ውድድር እየተካሄደ ይገኛል፡፡
በውድድሩ እየተሳተፉና አጋርነታቸውን ሲያሳዩ ከቆዩት ከተቋማቱ መካከል የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አንዱ መሆኑን የጠቀሱት የኢቢሲ ስፖርት ክፍል ዳይሬክተር አቶ ግርማ በቀለ ተቋማቱን እውቅና ለመስጠት ውድድሩ መዘጋጀቱን አስታውቀዋል፡፡
የኢቢሲ አዲሱ የሚዲያ ኮምፕሌ አሁን ለደረሰበት ደረጃ እንዲደርስ የኢትዮጵያ ልማት ባንክም የራሱን አስተዋጾ በማድረጉ ያመሰገኑት አቶ ግርማ የእግር ኳስ የወዳጅነት ውድድሩ በቀጣይ በተቋማቱ መካከል ያለውን የስራ ግንኙነት እና ወዳጅነት/ አጋርነት ይበልጥ እንደሚያጠነክረው ገልጸዋል፡፡
በውድድሩ ተሳታፊ የነበሩት የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የኮርፖሬት ባንኪንግ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው በላይ ባንካችን ኢትዮ ቴሌኮምን አሸንፎ ወደግማሽ ፍጻሜ መግባቱን ጠቅሰው ውድድሩ በሰራተኛው መካከል ያለውን ቅርርብ ይበልጥ እንደሚያጠናክረው አመላክተዋል፡፡
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሰራተኞች ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ ዮሴፍ ተስፋዬ በበኩላቸው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከዚህ ቀደም ዋንጫ ማንሳቱን አውስተው በዚህ ውድድር በማሸነፍ ባንካችንን እናስጠራለን ብለዋል፡፡
የፍጻሜ ውድድሩ የኢቢሲ የሚዲያ ኮምፕሌክስ የምርቃት ስነስርአት በሚከናወንበት ማግስት እንደሚደረግም ተገልጿል፡፡
👍38❤16
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዲጂታል ዜና መጽሔት
ቁጥር 1
ሚያዚያ 2015 ዓ.ም
ቁጥር 1
ሚያዚያ 2015 ዓ.ም
👍40❤4👏4🤝3
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የ4ዙር የመጀመሪያ ምዕራፍ ሰልጣኞች በቦረና በድርቅ ለተጐዱ ወገኖች ያሰባሰቡትን ገንዘብ አስረከቡ።
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በሰጠው የአነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ስልጠና የ4 ዙር የመጀመሪያ ምዕራፍ ላይ ተሳታፊ የነበሩ ሰልጣኞች ናቸዉ ድጋፉን አሰባስበው ያስረከቡት።
ባንኩ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሰጠ ላለዉ ሀገራዊ ስልጠና እና ጉልህ አበርክቶ ከባንኩ ጎን በመቆም እኛ ሰልጣኞች የበኩላችንን ድጋፍ በቦረና በድርቅ ለተጐዱ ወገኖቻችን በማድረሳችን ደስተኞች ነን ሲሉ የየማዕከላቱ አስተባባሪዎች ተናግረዋል።
አዳማ፣ ቢሾፍቱ፣ ሚሊኒየም፣ ሲኒማ ኢትዮጵያ፣ ጉለሌና ጽዮን ሆቴል በጋራ፣ ግልገል በለስ፣ ቂርቆስ፣ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አዳራሽ፣ ኮልፌ የስልጠና ማዕከላትን እና በሌሎች ማዕከላት ከነበሩ ሰልጣኞች የተሰበሰበዉ ከ445 ሺ ብር በላይ ገንዘብ ለኦሮሚያ ክልል ቡሳ ጉኖፋ ገቢ ተደርጓል።
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከዚህ ቀደም ለወገን ደራሽነቱን በማስመስከር በቦረና በድርቅ ለተጐዱ ወገኖቻችን የ20 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጉን ያስታወሱት ኃላፊው አቶ ሀብታሙ ሲሳይ በአሁኑ ሰዓት በኦሮሚያ ክልል በ10 ዞኖች በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የእለት ደራሽ እርዳታ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
እንደ ኃላፊዉ ገለፃ የባንኩ ሰልጣኞች እና ባንኩ ላደረጉት ድጋፍ ምስጋና በማቅረብ በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዞኖች እየተደረገ ያለዉን ርብርብ መላዉ የኢትዮጵያ ህዝብ የበኩሉን ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል።
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በሰጠው የአነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ስልጠና የ4 ዙር የመጀመሪያ ምዕራፍ ላይ ተሳታፊ የነበሩ ሰልጣኞች ናቸዉ ድጋፉን አሰባስበው ያስረከቡት።
ባንኩ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየሰጠ ላለዉ ሀገራዊ ስልጠና እና ጉልህ አበርክቶ ከባንኩ ጎን በመቆም እኛ ሰልጣኞች የበኩላችንን ድጋፍ በቦረና በድርቅ ለተጐዱ ወገኖቻችን በማድረሳችን ደስተኞች ነን ሲሉ የየማዕከላቱ አስተባባሪዎች ተናግረዋል።
አዳማ፣ ቢሾፍቱ፣ ሚሊኒየም፣ ሲኒማ ኢትዮጵያ፣ ጉለሌና ጽዮን ሆቴል በጋራ፣ ግልገል በለስ፣ ቂርቆስ፣ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አዳራሽ፣ ኮልፌ የስልጠና ማዕከላትን እና በሌሎች ማዕከላት ከነበሩ ሰልጣኞች የተሰበሰበዉ ከ445 ሺ ብር በላይ ገንዘብ ለኦሮሚያ ክልል ቡሳ ጉኖፋ ገቢ ተደርጓል።
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከዚህ ቀደም ለወገን ደራሽነቱን በማስመስከር በቦረና በድርቅ ለተጐዱ ወገኖቻችን የ20 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጉን ያስታወሱት ኃላፊው አቶ ሀብታሙ ሲሳይ በአሁኑ ሰዓት በኦሮሚያ ክልል በ10 ዞኖች በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የእለት ደራሽ እርዳታ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
እንደ ኃላፊዉ ገለፃ የባንኩ ሰልጣኞች እና ባንኩ ላደረጉት ድጋፍ ምስጋና በማቅረብ በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዞኖች እየተደረገ ያለዉን ርብርብ መላዉ የኢትዮጵያ ህዝብ የበኩሉን ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል።
👍68❤45👏5🤝4
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለኢንዱስትሪ ዘርፍ ዘላቂ እድገትና ተወዳዳሪነት እንዲሁም ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ መነቃቃት "ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2015" ያለውን ፋይዳ በመረዳት ኤክስፖውን ስፖንሰር በማድረግ አጋርነቱን አሳይቷል፡፡
ሶስተኛ ቀኑን የያዘውና በሚሊኒየም አዳራሽ የተከፈተው "ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2015" "የፋይናንስ ተደራሽነት ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ" በሚል ርዕስ አምራቾች፣ የብሔራዊ ባንክ ገዥ፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት እና የንግድ ባንክ ምክትል ፕሬዝዳንት በፓናሊስትነት የተሳተፉበት የፓናል ውይይት የተካሄደ ሲሆን የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ በፋይናንስ አቅርቦት በኩል የሚገጥማቸው ችግሮች እና በቀጣይ መፈታት የሚገባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተደርጓል፡፡
ለዘላቂ እድገት ኢትዮጵያ ታምርት!
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
ሶስተኛ ቀኑን የያዘውና በሚሊኒየም አዳራሽ የተከፈተው "ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2015" "የፋይናንስ ተደራሽነት ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ" በሚል ርዕስ አምራቾች፣ የብሔራዊ ባንክ ገዥ፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት እና የንግድ ባንክ ምክትል ፕሬዝዳንት በፓናሊስትነት የተሳተፉበት የፓናል ውይይት የተካሄደ ሲሆን የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ በፋይናንስ አቅርቦት በኩል የሚገጥማቸው ችግሮች እና በቀጣይ መፈታት የሚገባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተደርጓል፡፡
ለዘላቂ እድገት ኢትዮጵያ ታምርት!
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ
የልማት አጋርዎ!
👍48❤6👏5🤝4