Forwarded from Ministry of innovation and technology (MinT)
የስታርትአፕ ዘርፍን በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ለማጎልበት ሲካሄድ የነበረው የ«Cursor AI Hackathon 2026» ውድድር በስኬት ተጠናቀቀ።
==================
በኢትዮጵያ የስታርትአፕ ሥነ-ምህዳርን ለማጎልበትና የወጣቶችን የፈጠራ አቅም በሰው ሰራሽ አስተዋፅኦ (AI) ቴክኖሎጂ ለማበልጸግ ያለመው «Cursor AI Hackathon Ethiopia 2026» ውድድር ከሐምሌ 18 እስከ 19 ቀን 2018 ዓ.ም. ሲካሄድ ቆይቶ በስኬት ተጠናቀቀ።
በውድድሩ ማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የኢኖቬሽን ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሰላምይሁን አደፍርስ እንደገለጹት፣ መሰል የቴክኖሎጂ ውድድሮች የወጣቶችን የፈጠራ እውቀቶችን ወደ ተግባራዊ የፈጠራ መር ቢዝነሶች በመቀየር የሀገሪቱን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ እንደሚያፋጥኑ ገልጸዋል።
አክለውም ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ለዲጂታል ስታርትአፖች የሚያደርገውን ሁለገብ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል በመጠቆም፣ የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ሀገር በቀል ችግሮችን የሚፈቱ መፍትሔዎችን ማመንጨት የነገዋ ኢትዮጵያን እድገት የሚያረጋግጥ መሠረት መሆኑን አብራርተዋል።
በውድድሩ ላይ የላቀ የቴክኖሎጂ መፍትሔዎችን በማቅረብ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ የወጡ አሸናፊ ቡድኖች የተለያዩ ማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ይህ የሃካቶን ውድድር ወጣት የፈጠራ ባለቤቶች በጋራ በመሆን ሀሳቦቻቸውን በተግባር የሚፈትሹበትና ልምድ የሚለዋወጡበት ትልቅ መድረክ ሆኖ ማገልገሉ ተመልክቷል።
በመጨረሻም ውድድሩ በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አዘጋጆችና አጋር አካላት ምስጋና የቀረበ ሲሆን፣ በቀጣይም መሰል የፈጠራ መድረኮችን በስፋት በማዘጋጀት ለኢትዮጵያ የስታርትአፕ ዘርፍ እድገት በትኩረት እንደሚሠራ ተገልጿል።
==================
በኢትዮጵያ የስታርትአፕ ሥነ-ምህዳርን ለማጎልበትና የወጣቶችን የፈጠራ አቅም በሰው ሰራሽ አስተዋፅኦ (AI) ቴክኖሎጂ ለማበልጸግ ያለመው «Cursor AI Hackathon Ethiopia 2026» ውድድር ከሐምሌ 18 እስከ 19 ቀን 2018 ዓ.ም. ሲካሄድ ቆይቶ በስኬት ተጠናቀቀ።
በውድድሩ ማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የኢኖቬሽን ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሰላምይሁን አደፍርስ እንደገለጹት፣ መሰል የቴክኖሎጂ ውድድሮች የወጣቶችን የፈጠራ እውቀቶችን ወደ ተግባራዊ የፈጠራ መር ቢዝነሶች በመቀየር የሀገሪቱን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ እንደሚያፋጥኑ ገልጸዋል።
አክለውም ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ለዲጂታል ስታርትአፖች የሚያደርገውን ሁለገብ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል በመጠቆም፣ የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ሀገር በቀል ችግሮችን የሚፈቱ መፍትሔዎችን ማመንጨት የነገዋ ኢትዮጵያን እድገት የሚያረጋግጥ መሠረት መሆኑን አብራርተዋል።
በውድድሩ ላይ የላቀ የቴክኖሎጂ መፍትሔዎችን በማቅረብ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ የወጡ አሸናፊ ቡድኖች የተለያዩ ማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ይህ የሃካቶን ውድድር ወጣት የፈጠራ ባለቤቶች በጋራ በመሆን ሀሳቦቻቸውን በተግባር የሚፈትሹበትና ልምድ የሚለዋወጡበት ትልቅ መድረክ ሆኖ ማገልገሉ ተመልክቷል።
በመጨረሻም ውድድሩ በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አዘጋጆችና አጋር አካላት ምስጋና የቀረበ ሲሆን፣ በቀጣይም መሰል የፈጠራ መድረኮችን በስፋት በማዘጋጀት ለኢትዮጵያ የስታርትአፕ ዘርፍ እድገት በትኩረት እንደሚሠራ ተገልጿል።
❤1
Forwarded from Ethio telecom
የከርሰር (Cursor) ኢትዮጵያ AI Hackathon 2026 በታላቅ ስኬት ተጠናቀቀ!
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#CursorAIHackathon #Ethiotelecom
#MINT #AIInnovation #TechEthiopia #DigitalEthiopia
#RealizingDigitalEthiopia
በአድዋ ሙዚየም የተከናወነው ይህ መርሐ ግብር እጅግ ተስፋ ሰጪ የነበረ ሲሆን ከከርሰር ኢትዮጵያ እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር (MINT) ጋር በመተባበር 300+ ብቁ ገንቢዎችን፣ ተማሪዎችን እና ፈጣሪዎችን በማሰባሰብ መፍትሔዎችን የሚሰጡ የAI ሥራዎችን ፈጥረናል። ከአገልግሎት አሰጣጥ እስከ ጤና አጠባበቅ ሥራዎች ድረስ፣ ተሳታፊዎች አስደናቂ ችሎታቸውን አሳይተዋል።
እንደ ተባባሪ አዘጋጅ ኩባንያችን ኢትዮ ቴሌኮም የሀገራችንን የዲጂታል የወደፊት መፃኢ ዕድል እና የሥራ ፈጠራን በመደገፉ ኩራት ይሰማዋል።
ሙሉ ተሳታፊዎችን ከልብ እያመሰገንን ላሸነፉት ቡድኖች እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን!
#CursorAIHackathon #Ethiotelecom
#MINT #AIInnovation #TechEthiopia #DigitalEthiopia
#RealizingDigitalEthiopia
❤3
Elon Musk just said we’ll be evolved chimpanzees controlled by super-intelligent bots in 10 years and money won't matter.
Watch the simulation unfold while you're at home doing nothing:
https://youtu.be/XuoqKYxDHVc?si=Wi-BmSnRUmqB8OIs
Watch the simulation unfold while you're at home doing nothing:
https://youtu.be/XuoqKYxDHVc?si=Wi-BmSnRUmqB8OIs
YouTube
The full-length interview with Elon Musk | The Economist
Elon Musk may be the most powerful man in the world. He’s worth almost $1trn, runs Tesla and SpaceX, boasts an enormous social-media following and, to top it all off, he reckons he’s pretty good at predicting the future, too.
In his first extended interview…
In his first extended interview…
👍4
📚 ትምህርት ሚኒስቴር የ 2018ዓ.ም የ 12ኛ ክፍል Entrance ፈተናን በተመለከተ ከደቂቃዎች በሗላ መግለጫ ይሰጣል ፥ መግለጫውን በቀጥታ በቴሌግራም ለመከታተል ከታችን ያለውን ሊንክ በመንካት በ Tikvah Ethiopia በኩል በቀጥታ መከታተል ትችላላችሁ።
https://t.me/tikvahethiopia?livestream
©️@Cod_et
https://t.me/tikvahethiopia?livestream
©️@Cod_et
Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
ማርኬቲንግ 📞 0979333111
@TikvahEthMarketingBot
መረጃና መልዕክት ፦ 0998999899
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
ማርኬቲንግ 📞 0979333111
@TikvahEthMarketingBot
መረጃና መልዕክት ፦ 0998999899
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
🫡1
#National_Exam_Result
በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 12.8% ተማሪዎች ማለፋቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ።
ለፈተና ከተቀመጡ 560,210 ተማሪዎች 70,544 ወይም 12.8% የሚሆኑት ማለፋቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለጋዜጠኞች ገልፀዋል።
በመላ አገሪቱ የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ውስጥ 88 ትምህርት ቤቶች 100% ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ማሳለፋቸውን የገለፁ ሲሆን፣ 585 ትምህርት ቤቶች ደግሞ ምንም ተማሪ አለማሳለፋቸውን ገልፀዋል።
@cod_et
በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች 12.8% ተማሪዎች ማለፋቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ።
ለፈተና ከተቀመጡ 560,210 ተማሪዎች 70,544 ወይም 12.8% የሚሆኑት ማለፋቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለጋዜጠኞች ገልፀዋል።
በመላ አገሪቱ የመልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ውስጥ 88 ትምህርት ቤቶች 100% ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ማሳለፋቸውን የገለፁ ሲሆን፣ 585 ትምህርት ቤቶች ደግሞ ምንም ተማሪ አለማሳለፋቸውን ገልፀዋል።
@cod_et