Bule Hora University
19.3K subscribers
3.06K photos
21 videos
2.1K files
278 links
Bule Hora University Official telegram
Download Telegram
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፣ ግንቦት 22፣2017 ዓ.ም (ቡሆዩ)
ጤና ኢንስቲትዩት ዕጩ ዶ/ር ዳዊት ገልገሎ እና ዕጩ ዶ/ር ሽፈራው ገልቹ የሦስተኛ ዲግሪ ትምህርት (phd) የመመረቂያ የምርምር ጽሑፋቸውን አቀረቡ።
ዕጩ የሦስተኛ ዲግሪ(Phd) ተመራቂዎቹ የምርምር ሥራቸውን አዲቫይዜሮቻቸውን ጨምሮ የውጪ ገምጋሚዎችና ሌሎች ተጋባዥ ምሁራን በተገኙበት በማቅረብ በተሳካ ሁኔታ ጨርሰዋል።
በዕለቱም ዩኒቨርሲቲው በም/ፕሬዝዳንት ማዕረግ የጤና ኢንስቲትዩት ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ዶ/ር ሳፋይ ኤለማ ተገኝተው ንግግር ያደረጉ ሲሆን ዕጩ የሶስተኛ ዲግሪ ተመራቂዎች ኢንስቲትዩቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያስመርቃቸው በመሆኑ ለኢንስቲትዩቱም ልዩ ቀን መሆኑን የገለፁ ሲሆን ተመራቂዎቹም በወጣትነት ዕድሜያቸውና በአጭር ጊዜ ለዚህ ስኬት የበቁበት መንገድ ለሌሎች አስተማሪና የይቻላል መንፈስን ያስተማረ ነዉ ሲሉ ገልፀዋል።
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፣ ግንቦት 22፣2017 ዓ.ም (ቡሆዩ)
በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ኮምፒዩቲንግና ኢንፎርማቲክስ ኮሌጅ አስተባባሪነት ``AI for Academic Research`` በሚል ርዕስ ዎርክ ሾፕ ተካሄደ። ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉን፡-
ፌስቡክ https://web.facebook.com/BuleHoraUniversity/
ድረ-ገጽ www.bhu.edu.et
ቴሌግራም https://t.me/BuleHoraUniversity
ኢሜል bhu.info@bhu.edu.et
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፣ ግንቦት 22፣2017 ዓ.ም (ቡሆዩ) በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በበይነ መረብ ለሚፈተኑ ተማሪዎች ሞዴል ፈተና ተሰጣቸው።
***************///****************
በያዚነው ዓመት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በበይነ መረብ የሚፈተኑ የምዕራብ ጉጂ ዞን የቡሌ ሆራ ከተማ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በትምህርት ሚኒስቴር በኩል የተዘጋጀው ሞዴል ፈተና በዩኒቨርሲቲው አይሲቲ ሥራ አስፈፃሚ አስተባባሪነት የተሰጣቸው ሲሆን፣ አንድ ሺህ አምስት መቶ ሰማንያ ስድስት (1586) ተማሪዎችም ፈተናው ላይ መቀመጣቸውን ከሥራ አስፈፃሚው ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
Caamsaa 24/2017: Yuunivarsiitii Bulee Horaa
Ogeessota Olaanaa Ministeera Barnootaan Miseensota 'Academic Council' Yuunivarsiitii Bulee Horaaf Leenjiin kenname. ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፣ ግንቦት 24፣2017 ዓ.ም (ቡሆዩ)
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለሙያዎች ለቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል አባላት የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጡ። ለተጨማሪ መረጃ በድረ-ገጽና በማኅበራዊ ትስስር ገጾቻችን ይከተሉን፡-
ፌስቡክ https://web.facebook.com/BuleHoraUniversity/
ድረ-ገጽ www.bhu.edu.et
ቴሌግራም https://t.me/BuleHoraUniversity
ኢሜል bhu.info@bhu.edu.et
Bule Hora University Jun,4/2017:
Bule Hora University and University of Piraeus Formalize Partnership with Signed Memorandum of Understanding (MoU)
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፣ ግንቦት 26፣2017 ዓ.ም (ቡሆዩ)
ለቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ መምህራን፣አስተዳደር ሠራተኞችና ተማሪዎች እንዲሁም በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ለሚትገኙ እስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1446ኛው ኢድ አልድሃ ወይም አረፋ በዓል በሠላም አደረሳችሁ እያልን በዓሉ የሠላም፣የደስታና የአብሮነት በዓል እንዲሆን ዩኒቨርሲቲው መልካም ምኞቱን ይገልፃል።
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ Yuunivarsiitii Bulee Horaa Caamsaa 29/2017:
Hordoftoota Amantaa Islaamaa Maraaf.
*////**
Yuunivarsiitiin Bulee Horaa Barsiisota, Hojjattootaa fi Barattoota Hordoftoota Amantaa Isilaamaa Yuunivarsiitichaa fi guutuu Biyyattii maraan baga Ayyaana Iid-Al-Adahaa (Arafaa)
1446 ffaan, Nagayaan Geessan jechaa, Ayyaanichi kan Nagaa, Kan Jaalalaa fi Kan Gammachuu akka ta'u Hawwii isaa ibsa.
Ayyaana Gaarii !
Yuunivarsiitii Bulee Horaa