Exchange Rate Applicable for Friday, November 08, 2024.
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
የተከበራችሁ የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች
የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ. የባለአክሲዮኖች 28ኛ መደበኛ እና 15ኛ አስቸኳይ ጉባዔዎች ሐሙስ ሕዳር 5 ቀን 2017 ዓ.ም. ከጧቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ ካዛንቺስ አካባቢ በሚገኘው ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በጉባዔዎቹ ላይ እንድትገኙልን የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡ የጉባዔውን አጀንዳዎች እና ተጨማሪ መረጃዎች ለማግኘት ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ድረ-ገጻችንን ይመልከቱ።
https://www.bankofabyssinia.com/የባለአክሲዮኖች-28ኛ-መደበኛ-እና-15ኛ-አስቸኳ/
የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ. የባለአክሲዮኖች 28ኛ መደበኛ እና 15ኛ አስቸኳይ ጉባዔዎች ሐሙስ ሕዳር 5 ቀን 2017 ዓ.ም. ከጧቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ ካዛንቺስ አካባቢ በሚገኘው ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል ስለሚካሄድ ባለአክሲዮኖች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በጉባዔዎቹ ላይ እንድትገኙልን የባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡ የጉባዔውን አጀንዳዎች እና ተጨማሪ መረጃዎች ለማግኘት ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ በመጫን ድረ-ገጻችንን ይመልከቱ።
https://www.bankofabyssinia.com/የባለአክሲዮኖች-28ኛ-መደበኛ-እና-15ኛ-አስቸኳ/
Exchange Rate Applicable for Saturday, November 09, 2024.
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
Exchange Rate Applicable for Monday, November 11, 2024.
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
አቢሲንያ ባንክ በአቢሲንያ አሚን በኩል አዘጋጅቶትየነበረውን የሥራ ፈጠራ ውድድር ፍፃሜን ተከትሎጥቅምት 30/2017 ከውድድሩ ተሸላሚዎች አንዱ ለሆነውባጢሶ በየነ የታታሪዎችና የሥራ ወዳዶች ከተማ በሆነችውውቢቷ ሐዋሳ በኃይሌ ሪዞርት ደማቅ የአቀባበል ሥነ ሥርዓትተደርጓል።
በዚህ ሥነ ሥርዓት፤ የሥራ ፈጠራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊየመንግሥት አመራር ተወካዮችና የአቢሲንያ አሚን ከፍተኛኃላፊዎች የክልሉ የሃገር ሽማግሌዎች የመጅሊስአመራሮችና የባንኩ ተቀዳሚ ደንበኞች እንዲሁም ጥሪየተደረገላቸው የክብር እንግዶች ተገኝተዋል።
በመርሐ ግብሩ የሥራ ፈጠራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊዋ ክብርትአገረፅዮን አበበ ባንኩ የፈጠራ አቅምን ለማሳደግ እየከወነየሚገኘውን ተግባር በማድነቅ፤ ማህበረሰቡን የበለጠየሚያግዙ መሰል መድረኮች ለአገር ዕድገት ሰፊ ትርጉምእንዳላቸው ገልፀው፤ ተግባሩን "አርኣያነት ያለው" ብለውታል።
የአቢሲንያ አሚን ም/ፕሬዚዳንት አቶ አብዱልቃድር ሬድዋንባንካችን ለሁለት ዙሮች የከወነው ይህ የሥራ ፈጠራውድድር ወጣቶችን ለማብቃት እንደ ባንክ ማኅበራዊኃላፊነታችንን የምንወጣበት አንዱ መንገድ ነው ሲሉሂደቱን አስታውሰዋል።
የሐዋሳው አቶ ባጢሶ በየነ በውድድሩ የተለያዩ የግብርናተግባራትን በአንድ ላይ የሚከውን ማሽን በመፍጠርበአምስተኛ ደረጃ ተሸላሚ መሆን ችለዋል።
በዚህ ሥነ ሥርዓት፤ የሥራ ፈጠራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊየመንግሥት አመራር ተወካዮችና የአቢሲንያ አሚን ከፍተኛኃላፊዎች የክልሉ የሃገር ሽማግሌዎች የመጅሊስአመራሮችና የባንኩ ተቀዳሚ ደንበኞች እንዲሁም ጥሪየተደረገላቸው የክብር እንግዶች ተገኝተዋል።
በመርሐ ግብሩ የሥራ ፈጠራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊዋ ክብርትአገረፅዮን አበበ ባንኩ የፈጠራ አቅምን ለማሳደግ እየከወነየሚገኘውን ተግባር በማድነቅ፤ ማህበረሰቡን የበለጠየሚያግዙ መሰል መድረኮች ለአገር ዕድገት ሰፊ ትርጉምእንዳላቸው ገልፀው፤ ተግባሩን "አርኣያነት ያለው" ብለውታል።
የአቢሲንያ አሚን ም/ፕሬዚዳንት አቶ አብዱልቃድር ሬድዋንባንካችን ለሁለት ዙሮች የከወነው ይህ የሥራ ፈጠራውድድር ወጣቶችን ለማብቃት እንደ ባንክ ማኅበራዊኃላፊነታችንን የምንወጣበት አንዱ መንገድ ነው ሲሉሂደቱን አስታውሰዋል።
የሐዋሳው አቶ ባጢሶ በየነ በውድድሩ የተለያዩ የግብርናተግባራትን በአንድ ላይ የሚከውን ማሽን በመፍጠርበአምስተኛ ደረጃ ተሸላሚ መሆን ችለዋል።
Exchange Rate Applicable for Tuesday, November 12, 2024.
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
Exchange Rate Applicable for Wednesday, November 13, 2024.
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
Exchange Rate Applicable for Thursday, November 14, 2024.
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
Exchange Rate Applicable for Friday November 15, 2024.
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
አቢሲንያ ባንክ 28ኛ መደበኛ እና 15ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ አካሄደ!
ህዳር 5 ቀን 2017 አቢሲንያ ባንክ 28ኛ መደበኛ እና 15ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤውን በአዲስ አበባ በኢንተርሌክዥሪ ሆቴል አድርጓል።
በዚህ ስብሰባ ላይ እንደተገለጸው አጠቃላይ የባንኩ ሀብት 222.30 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ32.79 ቢሊዮን ብር ወይም የ17.30 በመቶ ዕድገት አሳይቷል።
ተጨማሪ ለማንበብ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ድረ ገጻችንን ይጎብኙ!
https://www.bankofabyssinia.com/am-2/
ህዳር 5 ቀን 2017 አቢሲንያ ባንክ 28ኛ መደበኛ እና 15ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤውን በአዲስ አበባ በኢንተርሌክዥሪ ሆቴል አድርጓል።
በዚህ ስብሰባ ላይ እንደተገለጸው አጠቃላይ የባንኩ ሀብት 222.30 ቢሊዮን ብር የደረሰ ሲሆን ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ32.79 ቢሊዮን ብር ወይም የ17.30 በመቶ ዕድገት አሳይቷል።
ተጨማሪ ለማንበብ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ድረ ገጻችንን ይጎብኙ!
https://www.bankofabyssinia.com/am-2/
Exchange Rate Applicable for Saturday, November 16, 2024.
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
Exchange Rate Applicable for Monday, November 18, 2024.
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate
#Banking #BanksinEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
#exchangerate