ኑ ጌትነትን እናመስግነው በሚል የሁለገቡ ከያኒ ጌትነት እንየው የ68ኛ ዓመት የልደት በአልና የ43 ዓመታት የሙያ አገልግሎት የምስጋና መርሐ-ግብር በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር መከበሩን ተከትሎ ባንካችን አቢሲንያ ለታላቁ ከያኒ ጌትነት እንየው የብር 5 ሚሊዮን ሥጦታ አበረከተ፡፡
በዚህ ተስፋ የኪነጥበብ ኢንተርፕራይዝ ባዘጋጀው እና በርካታ የጥበብ ቤተሰበች በተገኙበት ልዩ የምስጋና መርሐ-ግብር ላይ ባንካችን አቢሲንያ ለከያኒ ጌትነት እንየው የ5 ሚሊዮን ብር ስጦታ ያበረከተ ሲሆን፣ ለአርባ ሶስት ዓመታት ለኪነጥበብ ላበረከተው ጉልህ አስተዋፅኦ ባንካችን ያለውን ክብር እና አድናቆት በመግለጽ በቅርቡ በባህርዳር ከተማ የሚከፍተውን ቅርንጫፍ በጌትነት እንየው ስም መሰየሙን ጨምሮ በዝግጅቱ ላይ ይፋ አድርጓል።
በመርሐ-ግብሩ ላይ ባንካችንን በመወከል ንግግር ያደረጉትና ሽልማቱን በይፋ ያበሰሩት የባንካችን ዋና- ኢንተርፕራይዝ ኦፊሰር የሆኑት ወ/ሮ መሠረት አስፋው በባንካችን ስም ለከያኒ ጌትነት እንየው የመልካም ልደት እና ውጤታማ የስራ ዘመንን በማስታወስ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡
በመጨረሻም የእለቱ ክብር እንግዳ ረዳት ፕሮፌሰር- ነብዩ ባዬ ለሀገር ብዙ ውለታ የሰሩ ግለሰቦችን ማመስገን፤ ማገዝ በእጅጉ ሊበረታታ የሚገባው እና ባንካችንም ለታላቁ ከያኒ ያደረገው የእውቅና ስጦታ እና በስሙ ቅርንጫፍ መሰየም ለጌትነት የሚገባው መሆኑን አስረድተው ለባንካችን ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል፡፡
በዚህ ተስፋ የኪነጥበብ ኢንተርፕራይዝ ባዘጋጀው እና በርካታ የጥበብ ቤተሰበች በተገኙበት ልዩ የምስጋና መርሐ-ግብር ላይ ባንካችን አቢሲንያ ለከያኒ ጌትነት እንየው የ5 ሚሊዮን ብር ስጦታ ያበረከተ ሲሆን፣ ለአርባ ሶስት ዓመታት ለኪነጥበብ ላበረከተው ጉልህ አስተዋፅኦ ባንካችን ያለውን ክብር እና አድናቆት በመግለጽ በቅርቡ በባህርዳር ከተማ የሚከፍተውን ቅርንጫፍ በጌትነት እንየው ስም መሰየሙን ጨምሮ በዝግጅቱ ላይ ይፋ አድርጓል።
በመርሐ-ግብሩ ላይ ባንካችንን በመወከል ንግግር ያደረጉትና ሽልማቱን በይፋ ያበሰሩት የባንካችን ዋና- ኢንተርፕራይዝ ኦፊሰር የሆኑት ወ/ሮ መሠረት አስፋው በባንካችን ስም ለከያኒ ጌትነት እንየው የመልካም ልደት እና ውጤታማ የስራ ዘመንን በማስታወስ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡
በመጨረሻም የእለቱ ክብር እንግዳ ረዳት ፕሮፌሰር- ነብዩ ባዬ ለሀገር ብዙ ውለታ የሰሩ ግለሰቦችን ማመስገን፤ ማገዝ በእጅጉ ሊበረታታ የሚገባው እና ባንካችንም ለታላቁ ከያኒ ያደረገው የእውቅና ስጦታ እና በስሙ ቅርንጫፍ መሰየም ለጌትነት የሚገባው መሆኑን አስረድተው ለባንካችን ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል፡፡
👏116❤97👍9😱7🔥6
2% ተጨማሪ ጉርሻ!
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ህዳር 03፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Nov 12, 2025 - Exchange rate at Bank of Abyssinia
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ህዳር 03፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Nov 12, 2025 - Exchange rate at Bank of Abyssinia
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
❤46👍6👏1
ባንካችን ለመቄዶንያ ከ14 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ
ባንካችን አቢሲንያ ትናንት ማክሰኞ ኅዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር ከብር 14 ሚሊዮን በላይ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
በዕለቱ ባንካችንን በመወከል በስፍራው የተገኙት የባንካችን ዋና የኮርፖሬት የሰው ሃብት ኦፊሰር አቶ ሰይፉ ቦጋለ በማዕከሉ ተዘዋውረው ባዩት ነገር መደሰታቸውን ገልጸው የ14,488,000.00 (አሥራ አራት ሚሊዮን አራት መቶ ሰማንያ ሥምንት ሺሕ) ብር የገንዘብ ድጋፉን ለማኅበሩ መሥራች እና በጎ አድራጊ አቶ ቢንያም በለጠ (የክብር ዶ/ር) አስረክበዋል።
አቶ ቢንያም በበኩላቸው ድጋፉ የበጎ አድራጎት ማህበሩ በከፍተኛ ደረጃ ገንዘብ በሚያስፈልገው ሰዓት የተደረገ እገዛ መሆኑን ገልጸው በዚህም ባንካችን ላደረገላቸው ድጋፍ በማመስገን ባንካችን አቢሲንያ በየዓመቱ ኅዳር 2 ቀን 2018 በመቄዶንያ የሚታወስ መሆኑን በመግለጽ መሰል ድጋፎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል።
የባንካችን አመራሮች፣ የሠራተኛ ማህበር ተወካዮች እና ሠራተኞች ለአረጋውያን መኖሪያ እና የህክምና ማዕከል ሆኖ እንዲያገለግል ተደርጎ እየተሠራ በሚገኘውን ባለ 15 ወለል ዘመናዊ ህንጻ ተጠልለው ያሉና በማዕከሉ ድጋፍ እየተደረገላቸው የሚገኙ ወገኖቻችንን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን ለአረጋውያኑ ልዩ የምሳ ግብዣም አድርገዋል።
በመጨረሻም ባንኩ በቀጣይም ከሰራተኞች በየወሩ ከደሞዛቸው በፈቃዳቸው ከሚያደርጉት መዋጮ ከብር 1 ሚሊዮን በላይ እየሰበሰበ ለማህበሩ ለመስጠት ቃል ገብቷል።
ባንካችን አቢሲንያ ትናንት ማክሰኞ ኅዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር ከብር 14 ሚሊዮን በላይ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
በዕለቱ ባንካችንን በመወከል በስፍራው የተገኙት የባንካችን ዋና የኮርፖሬት የሰው ሃብት ኦፊሰር አቶ ሰይፉ ቦጋለ በማዕከሉ ተዘዋውረው ባዩት ነገር መደሰታቸውን ገልጸው የ14,488,000.00 (አሥራ አራት ሚሊዮን አራት መቶ ሰማንያ ሥምንት ሺሕ) ብር የገንዘብ ድጋፉን ለማኅበሩ መሥራች እና በጎ አድራጊ አቶ ቢንያም በለጠ (የክብር ዶ/ር) አስረክበዋል።
አቶ ቢንያም በበኩላቸው ድጋፉ የበጎ አድራጎት ማህበሩ በከፍተኛ ደረጃ ገንዘብ በሚያስፈልገው ሰዓት የተደረገ እገዛ መሆኑን ገልጸው በዚህም ባንካችን ላደረገላቸው ድጋፍ በማመስገን ባንካችን አቢሲንያ በየዓመቱ ኅዳር 2 ቀን 2018 በመቄዶንያ የሚታወስ መሆኑን በመግለጽ መሰል ድጋፎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል።
የባንካችን አመራሮች፣ የሠራተኛ ማህበር ተወካዮች እና ሠራተኞች ለአረጋውያን መኖሪያ እና የህክምና ማዕከል ሆኖ እንዲያገለግል ተደርጎ እየተሠራ በሚገኘውን ባለ 15 ወለል ዘመናዊ ህንጻ ተጠልለው ያሉና በማዕከሉ ድጋፍ እየተደረገላቸው የሚገኙ ወገኖቻችንን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን ለአረጋውያኑ ልዩ የምሳ ግብዣም አድርገዋል።
በመጨረሻም ባንኩ በቀጣይም ከሰራተኞች በየወሩ ከደሞዛቸው በፈቃዳቸው ከሚያደርጉት መዋጮ ከብር 1 ሚሊዮን በላይ እየሰበሰበ ለማህበሩ ለመስጠት ቃል ገብቷል።
❤134👏18👍14🤩6
2% ተጨማሪ ጉርሻ!
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ህዳር 04፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Nov 13, 2025 - Exchange rate at Bank of Abyssinia
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ህዳር 04፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Nov 13, 2025 - Exchange rate at Bank of Abyssinia
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
❤47👍10🔥3👏2
2% ተጨማሪ ጉርሻ!
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ህዳር 05፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Nov 14, 2025 - Exchange rate at Bank of Abyssinia
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ህዳር 05፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Nov 14, 2025 - Exchange rate at Bank of Abyssinia
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
❤41👍9🔥2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፈገግታዎ ቁልፍዎ!
የባንካችንን የወረቀት አልባ አገልግሎት በተሟላ መልኩ ለመጠቀም የጣት አሻራና የፊት ገጽታ ዋነኛ ግብዓቶች ናቸው። በመሆኑም እርስዎም በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የባንካችን ቅርንጫፍ ጎራ ብለው የጣት አሻራና የፊት-ገጽታ መረጃ በመስጠት ፈጣን፣ቀላል እና አስተማማኝ አገልግሎት ይጠቀሙ!
#FinancialLiteracy #FinancialLiteracyWeek #ወረቀትአልባየባንክአገልግሎት #Paperlessbranch #BanksInEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
የባንካችንን የወረቀት አልባ አገልግሎት በተሟላ መልኩ ለመጠቀም የጣት አሻራና የፊት ገጽታ ዋነኛ ግብዓቶች ናቸው። በመሆኑም እርስዎም በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የባንካችን ቅርንጫፍ ጎራ ብለው የጣት አሻራና የፊት-ገጽታ መረጃ በመስጠት ፈጣን፣ቀላል እና አስተማማኝ አገልግሎት ይጠቀሙ!
#FinancialLiteracy #FinancialLiteracyWeek #ወረቀትአልባየባንክአገልግሎት #Paperlessbranch #BanksInEthiopia #AddisAbaba #Ethiopia #የሁሉም_ምርጫ
❤51👍9👌2
2% ተጨማሪ ጉርሻ!
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ህዳር 06፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Nov 15, 2025 - Exchange rate at Bank of Abyssinia
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ህዳር 06፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Nov 15, 2025 - Exchange rate at Bank of Abyssinia
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
❤57👍12😱5👌5
2% ተጨማሪ ጉርሻ!
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ህዳር 08፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Nov 17, 2025 - Exchange rate at Bank of Abyssinia
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ህዳር 08፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Nov 17, 2025 - Exchange rate at Bank of Abyssinia
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
❤44👍13😁1
ባንካችን ቅርንጫፉን በአንጋፋው የእግር ኳስ ተጫዋች መንግስቱ ወርቁ ስም ሰየመ
ባንካችን አቢሲንያ በአዲስ አበባ ሰሚት አካባቢ የሚገኘውን ቅርንጫፉን በታዋቂው የእግር ኳስ ተጫዋችና ኢንስትራክተር መንግስቱ ወርቁ ስም ቅዳሜ ህዳር 6 ቀን 2018 ዓ.ም በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ሰየመ።
ባንካችንን በመወከል በዝግጅቱላይ የተገኙት የከስተመር አካውንትስ ተጠባባቂ ዳይሬክተር አቶ አየለ ገብሬ እንደተናገሩት ባንካችን አቢሲንያ በተለያዩ መስኮች አሻራቸውን ያሳረፉ ባለውለታዎችን ለማስታወስና ስማቸው ዛሬም ዳግም ከፍ ብሎ እንዲነሳ ቅርንጫፎቹን በባለውለታዎቻችን ስም በመሰየም የበኩሉን ሚና እየተወጣ ይገኛል።
የመንግስቱ ወርቁ ዳግም የታሪክ ትንሳዔ ኮሚቴ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ሰለሞን በቀለ ዱባለ በበኩላቸው ባንካችን ኢንስትራክተርመንግስቱ ወርቁ ለሃገር የከፈለውን ዋጋ ከግምት አስገብቶ ስሙ ዳግም ከፍ እንዲል በማድረጉ የተሰማቸውን ልባዊ ደስታና አድናቆት ገልጸዋል። ታዋቂው የእግር ኳስ አሰልጣኝ አቶ ሰውነት ቢሻውም ባንኩ ለስፖርቱ ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት በማድነቅ ባንኩን አመስግነዋል።
ኢንስትራክተር መንግሥቱ ወርቁ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በተለያዩ ሃገራት ባደረጋቸው ግጥሚያዎች ለአኩሪ ድል ያበቃ ከመሆኑም በላይ ብሔራዊ ቡድኑን በማሰልጠንም ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጉ ይታወቃል።
ሁሌም ቅርንጫፎቹን ለሃገር ውለታ በዋሉ ታላላቅ ሰዎች በመሰየም የሚታወቀው ባንካችን ዛሬም በታላቁ የስፖርት ሰው መንግስቱ ወርቁ ስም ቅርንጫፉን በመሰየሙ ታላቅ ክብርና ደስታ ይሰማዋል።
በምርቃቱ ሥነ-ሥርዓት ላይም የባንካችን የስራ ሃላፊዎች፣ ታዋቂው የእግር ኳስ አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው፣ የቀድሞ የብሔራዊ ቡድን ተጫዋችና አሰልጣኝ ንጉሴ ገብሬ፣ ታዋቂ የስፖርት ጋዜጠኞችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ባንካችን አቢሲንያ በአዲስ አበባ ሰሚት አካባቢ የሚገኘውን ቅርንጫፉን በታዋቂው የእግር ኳስ ተጫዋችና ኢንስትራክተር መንግስቱ ወርቁ ስም ቅዳሜ ህዳር 6 ቀን 2018 ዓ.ም በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ሰየመ።
ባንካችንን በመወከል በዝግጅቱላይ የተገኙት የከስተመር አካውንትስ ተጠባባቂ ዳይሬክተር አቶ አየለ ገብሬ እንደተናገሩት ባንካችን አቢሲንያ በተለያዩ መስኮች አሻራቸውን ያሳረፉ ባለውለታዎችን ለማስታወስና ስማቸው ዛሬም ዳግም ከፍ ብሎ እንዲነሳ ቅርንጫፎቹን በባለውለታዎቻችን ስም በመሰየም የበኩሉን ሚና እየተወጣ ይገኛል።
የመንግስቱ ወርቁ ዳግም የታሪክ ትንሳዔ ኮሚቴ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ሰለሞን በቀለ ዱባለ በበኩላቸው ባንካችን ኢንስትራክተርመንግስቱ ወርቁ ለሃገር የከፈለውን ዋጋ ከግምት አስገብቶ ስሙ ዳግም ከፍ እንዲል በማድረጉ የተሰማቸውን ልባዊ ደስታና አድናቆት ገልጸዋል። ታዋቂው የእግር ኳስ አሰልጣኝ አቶ ሰውነት ቢሻውም ባንኩ ለስፖርቱ ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት በማድነቅ ባንኩን አመስግነዋል።
ኢንስትራክተር መንግሥቱ ወርቁ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በተለያዩ ሃገራት ባደረጋቸው ግጥሚያዎች ለአኩሪ ድል ያበቃ ከመሆኑም በላይ ብሔራዊ ቡድኑን በማሰልጠንም ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጉ ይታወቃል።
ሁሌም ቅርንጫፎቹን ለሃገር ውለታ በዋሉ ታላላቅ ሰዎች በመሰየም የሚታወቀው ባንካችን ዛሬም በታላቁ የስፖርት ሰው መንግስቱ ወርቁ ስም ቅርንጫፉን በመሰየሙ ታላቅ ክብርና ደስታ ይሰማዋል።
በምርቃቱ ሥነ-ሥርዓት ላይም የባንካችን የስራ ሃላፊዎች፣ ታዋቂው የእግር ኳስ አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው፣ የቀድሞ የብሔራዊ ቡድን ተጫዋችና አሰልጣኝ ንጉሴ ገብሬ፣ ታዋቂ የስፖርት ጋዜጠኞችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
❤78👍18😁8😱4