2% ተጨማሪ ጉርሻ!
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ጥቅምት 27 ፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ወርልድ ሬሚት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ጥቅምት 27 ፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ወርልድ ሬሚት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
❤57👍7👏4😁1
2% ተጨማሪ ጉርሻ!
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ጥቅምት 28 ፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ጥቅምት 28 ፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
❤37👍10
ጉደኛው ማሽን ህይወት እንደጉድ እያቀለለ ነው!
ውድ ደንበኛችን
እነሆ ገንዘብ ገቢ፣ወጪ እንዲሁም ማስተላለፍ ሁሉንም በአንድ የሚያከናውኑበትን የሪሳይክለር ማሽን ይዘን መጥተናል። ይህን አገልግሎትም በካርድዎ፣ ያለ ካርድ በስልክዎ በሚደርስዎ አጭር ቁጥር አሊያም በሞባይል ባንክ መተግበሪያ ኪው.አር ኮድን በመጠቀም ማግኘት ይችላሉ።
#ወረቀትአልባየባንክአገልግሎት #Paperlessbranch#BanksinEthiopia#AddisAbaba#Ethiopia
ውድ ደንበኛችን
እነሆ ገንዘብ ገቢ፣ወጪ እንዲሁም ማስተላለፍ ሁሉንም በአንድ የሚያከናውኑበትን የሪሳይክለር ማሽን ይዘን መጥተናል። ይህን አገልግሎትም በካርድዎ፣ ያለ ካርድ በስልክዎ በሚደርስዎ አጭር ቁጥር አሊያም በሞባይል ባንክ መተግበሪያ ኪው.አር ኮድን በመጠቀም ማግኘት ይችላሉ።
#ወረቀትአልባየባንክአገልግሎት #Paperlessbranch#BanksinEthiopia#AddisAbaba#Ethiopia
❤65🔥17👍12👏7
2% ተጨማሪ ጉርሻ!
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ጥቅምት 29 ፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ጥቅምት 29 ፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
❤70👍10👏5😱5🔥2🥰1
2% ተጨማሪ ጉርሻ!
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ህዳር 01፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ህዳር 01፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
❤45👍5🔥2🤩1
2% ተጨማሪ ጉርሻ!
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ህዳር 02፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ህዳር 02፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
❤54👍10😱2
ኑ ጌትነትን እናመስግነው በሚል የሁለገቡ ከያኒ ጌትነት እንየው የ68ኛ ዓመት የልደት በአልና የ43 ዓመታት የሙያ አገልግሎት የምስጋና መርሐ-ግብር በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር መከበሩን ተከትሎ ባንካችን አቢሲንያ ለታላቁ ከያኒ ጌትነት እንየው የብር 5 ሚሊዮን ሥጦታ አበረከተ፡፡
በዚህ ተስፋ የኪነጥበብ ኢንተርፕራይዝ ባዘጋጀው እና በርካታ የጥበብ ቤተሰበች በተገኙበት ልዩ የምስጋና መርሐ-ግብር ላይ ባንካችን አቢሲንያ ለከያኒ ጌትነት እንየው የ5 ሚሊዮን ብር ስጦታ ያበረከተ ሲሆን፣ ለአርባ ሶስት ዓመታት ለኪነጥበብ ላበረከተው ጉልህ አስተዋፅኦ ባንካችን ያለውን ክብር እና አድናቆት በመግለጽ በቅርቡ በባህርዳር ከተማ የሚከፍተውን ቅርንጫፍ በጌትነት እንየው ስም መሰየሙን ጨምሮ በዝግጅቱ ላይ ይፋ አድርጓል።
በመርሐ-ግብሩ ላይ ባንካችንን በመወከል ንግግር ያደረጉትና ሽልማቱን በይፋ ያበሰሩት የባንካችን ዋና- ኢንተርፕራይዝ ኦፊሰር የሆኑት ወ/ሮ መሠረት አስፋው በባንካችን ስም ለከያኒ ጌትነት እንየው የመልካም ልደት እና ውጤታማ የስራ ዘመንን በማስታወስ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡
በመጨረሻም የእለቱ ክብር እንግዳ ረዳት ፕሮፌሰር- ነብዩ ባዬ ለሀገር ብዙ ውለታ የሰሩ ግለሰቦችን ማመስገን፤ ማገዝ በእጅጉ ሊበረታታ የሚገባው እና ባንካችንም ለታላቁ ከያኒ ያደረገው የእውቅና ስጦታ እና በስሙ ቅርንጫፍ መሰየም ለጌትነት የሚገባው መሆኑን አስረድተው ለባንካችን ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል፡፡
በዚህ ተስፋ የኪነጥበብ ኢንተርፕራይዝ ባዘጋጀው እና በርካታ የጥበብ ቤተሰበች በተገኙበት ልዩ የምስጋና መርሐ-ግብር ላይ ባንካችን አቢሲንያ ለከያኒ ጌትነት እንየው የ5 ሚሊዮን ብር ስጦታ ያበረከተ ሲሆን፣ ለአርባ ሶስት ዓመታት ለኪነጥበብ ላበረከተው ጉልህ አስተዋፅኦ ባንካችን ያለውን ክብር እና አድናቆት በመግለጽ በቅርቡ በባህርዳር ከተማ የሚከፍተውን ቅርንጫፍ በጌትነት እንየው ስም መሰየሙን ጨምሮ በዝግጅቱ ላይ ይፋ አድርጓል።
በመርሐ-ግብሩ ላይ ባንካችንን በመወከል ንግግር ያደረጉትና ሽልማቱን በይፋ ያበሰሩት የባንካችን ዋና- ኢንተርፕራይዝ ኦፊሰር የሆኑት ወ/ሮ መሠረት አስፋው በባንካችን ስም ለከያኒ ጌትነት እንየው የመልካም ልደት እና ውጤታማ የስራ ዘመንን በማስታወስ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡
በመጨረሻም የእለቱ ክብር እንግዳ ረዳት ፕሮፌሰር- ነብዩ ባዬ ለሀገር ብዙ ውለታ የሰሩ ግለሰቦችን ማመስገን፤ ማገዝ በእጅጉ ሊበረታታ የሚገባው እና ባንካችንም ለታላቁ ከያኒ ያደረገው የእውቅና ስጦታ እና በስሙ ቅርንጫፍ መሰየም ለጌትነት የሚገባው መሆኑን አስረድተው ለባንካችን ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል፡፡
👏116❤97👍9😱7🔥6
2% ተጨማሪ ጉርሻ!
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ህዳር 03፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Nov 12, 2025 - Exchange rate at Bank of Abyssinia
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
የውጭ ገንዘብ ምንዛሪ ተመን (ህዳር 03፣ 2018 ዓ.ም)
ከውጪ ሃገር በደሃብሺል፣ በዌስተርን ዩኒየን፣ መኒግራም፣ ትራንስ ፋስት፣ ቴራፔይ፣ ኢትዮ ዳሽ፣ ሪያና ሌሎች ገንዘብ አስተላላፊዎች በኩል የተላከልዎትን ገንዘብ በባንካችን በኩል ሲቀበሉ ወይም ሲመነዝሩ፤ በሁሉም ቅርንጫፎቻችን ከቀልጣፋ መስተንግዶ ጋር ተጨማሪ ጉርሻ እናበረክትልዎታለን!
አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!
Nov 12, 2025 - Exchange rate at Bank of Abyssinia
Facebook | Instagram | LinkedIn | Twitter | Website |TikTok | Telegram
❤46👍6👏1
ባንካችን ለመቄዶንያ ከ14 ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ
ባንካችን አቢሲንያ ትናንት ማክሰኞ ኅዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር ከብር 14 ሚሊዮን በላይ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
በዕለቱ ባንካችንን በመወከል በስፍራው የተገኙት የባንካችን ዋና የኮርፖሬት የሰው ሃብት ኦፊሰር አቶ ሰይፉ ቦጋለ በማዕከሉ ተዘዋውረው ባዩት ነገር መደሰታቸውን ገልጸው የ14,488,000.00 (አሥራ አራት ሚሊዮን አራት መቶ ሰማንያ ሥምንት ሺሕ) ብር የገንዘብ ድጋፉን ለማኅበሩ መሥራች እና በጎ አድራጊ አቶ ቢንያም በለጠ (የክብር ዶ/ር) አስረክበዋል።
አቶ ቢንያም በበኩላቸው ድጋፉ የበጎ አድራጎት ማህበሩ በከፍተኛ ደረጃ ገንዘብ በሚያስፈልገው ሰዓት የተደረገ እገዛ መሆኑን ገልጸው በዚህም ባንካችን ላደረገላቸው ድጋፍ በማመስገን ባንካችን አቢሲንያ በየዓመቱ ኅዳር 2 ቀን 2018 በመቄዶንያ የሚታወስ መሆኑን በመግለጽ መሰል ድጋፎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል።
የባንካችን አመራሮች፣ የሠራተኛ ማህበር ተወካዮች እና ሠራተኞች ለአረጋውያን መኖሪያ እና የህክምና ማዕከል ሆኖ እንዲያገለግል ተደርጎ እየተሠራ በሚገኘውን ባለ 15 ወለል ዘመናዊ ህንጻ ተጠልለው ያሉና በማዕከሉ ድጋፍ እየተደረገላቸው የሚገኙ ወገኖቻችንን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን ለአረጋውያኑ ልዩ የምሳ ግብዣም አድርገዋል።
በመጨረሻም ባንኩ በቀጣይም ከሰራተኞች በየወሩ ከደሞዛቸው በፈቃዳቸው ከሚያደርጉት መዋጮ ከብር 1 ሚሊዮን በላይ እየሰበሰበ ለማህበሩ ለመስጠት ቃል ገብቷል።
ባንካችን አቢሲንያ ትናንት ማክሰኞ ኅዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም ለመቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር ከብር 14 ሚሊዮን በላይ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
በዕለቱ ባንካችንን በመወከል በስፍራው የተገኙት የባንካችን ዋና የኮርፖሬት የሰው ሃብት ኦፊሰር አቶ ሰይፉ ቦጋለ በማዕከሉ ተዘዋውረው ባዩት ነገር መደሰታቸውን ገልጸው የ14,488,000.00 (አሥራ አራት ሚሊዮን አራት መቶ ሰማንያ ሥምንት ሺሕ) ብር የገንዘብ ድጋፉን ለማኅበሩ መሥራች እና በጎ አድራጊ አቶ ቢንያም በለጠ (የክብር ዶ/ር) አስረክበዋል።
አቶ ቢንያም በበኩላቸው ድጋፉ የበጎ አድራጎት ማህበሩ በከፍተኛ ደረጃ ገንዘብ በሚያስፈልገው ሰዓት የተደረገ እገዛ መሆኑን ገልጸው በዚህም ባንካችን ላደረገላቸው ድጋፍ በማመስገን ባንካችን አቢሲንያ በየዓመቱ ኅዳር 2 ቀን 2018 በመቄዶንያ የሚታወስ መሆኑን በመግለጽ መሰል ድጋፎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል።
የባንካችን አመራሮች፣ የሠራተኛ ማህበር ተወካዮች እና ሠራተኞች ለአረጋውያን መኖሪያ እና የህክምና ማዕከል ሆኖ እንዲያገለግል ተደርጎ እየተሠራ በሚገኘውን ባለ 15 ወለል ዘመናዊ ህንጻ ተጠልለው ያሉና በማዕከሉ ድጋፍ እየተደረገላቸው የሚገኙ ወገኖቻችንን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን ለአረጋውያኑ ልዩ የምሳ ግብዣም አድርገዋል።
በመጨረሻም ባንኩ በቀጣይም ከሰራተኞች በየወሩ ከደሞዛቸው በፈቃዳቸው ከሚያደርጉት መዋጮ ከብር 1 ሚሊዮን በላይ እየሰበሰበ ለማህበሩ ለመስጠት ቃል ገብቷል።
❤134👏18👍14🤩6