“አግራሞቴን በብዕር” ከተሰኘው የፅሑፍ ማህደሬ የተወሰዱ የድንቅ መስመሮች ሀሳብ ▼▼
➝የእይታን አድማስ የሚያሰፉበት፣
➝የጥሩነት ጥሩነት የሚያውቁበት፣
➝የመጥፎነትን መጥፎነት የሚያውቁበት፣
➝ለነገሮች ያሎትን ምልከታ የሚያሳድግ።
➝ጊዜ ሮጦ እንዲያመልጦት ሳይሆን ጊዜን ሮጠው እንዲያመልጡ የሚያግዝ።
➝ደግነትን የሚዘክሩ፤ ክፋትን የሚያወግዙ ብሎም የሚጠሉ።
➝አንዳንዴ ደስታ፤ አንዳንዴ ደግሞ ሀዘን የሚቦርቅበት።
➝ሰውና ሰብዓዊነት የሚፋረዱበት፤ ሰብዓዊነት የሚረታበት።
➝የአቅሙን ያህል ለሞከረ የሚያጨበጭብ፤
➝የአቅሙን ያህል ያልሞከረን፤ የአቅሙን እንዲሞክር የሚያነሳሱ።
➝ለውጥን የሚፈሩ ሰዎች ለውጥን የሚያለማምድ፤ ለውጥን የለመዱ ሰዎች ደግሞ ትክክለኛ መለወጥን እንዲለወጡ የሚያደርግ።
➝ዘረኝነት የሚባለውን የካንሰር በሽታ መድሃኒት የሚያቅጣጭ።
➝ፍርሃት የሚባለውን ተራራ የሚደረምስ፤
➝ድፍረት የሚባለውን ግንብ በአግባቡ የሚገነባ።
➝ፍትህን ለማስፈን አስተዋጽኦ የሚዶግም፤
➝ኢፍትሃዊነትን ለማስቀረት የራሱን ጥረት የሚያደርግ።
➝መፃፍ ስለቻልን ብቻ መፃፍ እንደሌለብን የሚያቅጣጭ፤ መናገር ስለቻልን ብቻ መናገር እንደሌለብን ጠቆም የሚያደርግ።
➝የሰው ቁስል ስናክም የኛው ማመርቀዙን፤
የማይድን ስናክም የማይሞት መግደላችንን የሚነግረን።
➝መንገዱ ረጅም ነውና መፍጠን እንዳለብን የሚነግረን፤ ስንፈጥንም ተጠንቅቀን ምናረገውን ክንዋኔ ማከናወን እንዳለብን የሚጦቅምም።
➝የትግል ውጤትና ደረጃን የሚያቅጣጭ።
➝የውሸትን ውሸትነት፤ የእውነትን እውነትነት የሚጦቅም።
➝ህልማችንን ለማሯሯጥ የሚያነሳሳ ልብ ሲያዝን ብዕር ሲያነባ የሚገልፅ፤
● ልብ ሲደሰት፤ ብዕር እየሳቀ የሚያሳይ።
➝ብዕር የተባለን የሳለ ሰይፍ የሚያሞግስና የሚያበረታታ....
▮እነዚህንና ሌሎችንም ድንቅ የሚያነቃቁ አስተማሪ የሆኑ ሐሳቦችን የያዘ....
▮“አግራሞቴን በብዕር” የተሰኘ
● ▮በትንሽ በስመሮች ብዙ ሐሳብን የሚዳስስ
▮የሚያነቃቁና በድንቅ የስነ-ፅሑፍ ዘይቤ የቀረቡ መልዕክቶችን የያዘ ፅሑፍ የሚቀርብበት የናተው መድረክ።
↪️ “አግራሞቴን በብዕር” (“My Marveled with pen”)
↪️ #ስለታማ ሰይፎች (The sharp swords) ብየ የሰየምኳቸውን ፅሑፎች ይዤ መጥቻለሁ!!
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
📚 የቻናሉ ማስፈንጠሪያ (Link) ከታች አለላችቹ!!
● ከኛ ጋር በመሆን፣ አብረን የእይታችንን አድማስ እናስፋው፣
●የመነፅራችን መስታወት እንቀይረው፤
● የእይታችን መነፅሩ ቁጥሩ አንሶ ከሆነም ከፍ እናድርገው!!
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
#በረሻድ_ዒብኑ_ሙዘሚል
t.me/SharpSwords
➝የእይታን አድማስ የሚያሰፉበት፣
➝የጥሩነት ጥሩነት የሚያውቁበት፣
➝የመጥፎነትን መጥፎነት የሚያውቁበት፣
➝ለነገሮች ያሎትን ምልከታ የሚያሳድግ።
➝ጊዜ ሮጦ እንዲያመልጦት ሳይሆን ጊዜን ሮጠው እንዲያመልጡ የሚያግዝ።
➝ደግነትን የሚዘክሩ፤ ክፋትን የሚያወግዙ ብሎም የሚጠሉ።
➝አንዳንዴ ደስታ፤ አንዳንዴ ደግሞ ሀዘን የሚቦርቅበት።
➝ሰውና ሰብዓዊነት የሚፋረዱበት፤ ሰብዓዊነት የሚረታበት።
➝የአቅሙን ያህል ለሞከረ የሚያጨበጭብ፤
➝የአቅሙን ያህል ያልሞከረን፤ የአቅሙን እንዲሞክር የሚያነሳሱ።
➝ለውጥን የሚፈሩ ሰዎች ለውጥን የሚያለማምድ፤ ለውጥን የለመዱ ሰዎች ደግሞ ትክክለኛ መለወጥን እንዲለወጡ የሚያደርግ።
➝ዘረኝነት የሚባለውን የካንሰር በሽታ መድሃኒት የሚያቅጣጭ።
➝ፍርሃት የሚባለውን ተራራ የሚደረምስ፤
➝ድፍረት የሚባለውን ግንብ በአግባቡ የሚገነባ።
➝ፍትህን ለማስፈን አስተዋጽኦ የሚዶግም፤
➝ኢፍትሃዊነትን ለማስቀረት የራሱን ጥረት የሚያደርግ።
➝መፃፍ ስለቻልን ብቻ መፃፍ እንደሌለብን የሚያቅጣጭ፤ መናገር ስለቻልን ብቻ መናገር እንደሌለብን ጠቆም የሚያደርግ።
➝የሰው ቁስል ስናክም የኛው ማመርቀዙን፤
የማይድን ስናክም የማይሞት መግደላችንን የሚነግረን።
➝መንገዱ ረጅም ነውና መፍጠን እንዳለብን የሚነግረን፤ ስንፈጥንም ተጠንቅቀን ምናረገውን ክንዋኔ ማከናወን እንዳለብን የሚጦቅምም።
➝የትግል ውጤትና ደረጃን የሚያቅጣጭ።
➝የውሸትን ውሸትነት፤ የእውነትን እውነትነት የሚጦቅም።
➝ህልማችንን ለማሯሯጥ የሚያነሳሳ ልብ ሲያዝን ብዕር ሲያነባ የሚገልፅ፤
● ልብ ሲደሰት፤ ብዕር እየሳቀ የሚያሳይ።
➝ብዕር የተባለን የሳለ ሰይፍ የሚያሞግስና የሚያበረታታ....
▮እነዚህንና ሌሎችንም ድንቅ የሚያነቃቁ አስተማሪ የሆኑ ሐሳቦችን የያዘ....
▮“አግራሞቴን በብዕር” የተሰኘ
● ▮በትንሽ በስመሮች ብዙ ሐሳብን የሚዳስስ
▮የሚያነቃቁና በድንቅ የስነ-ፅሑፍ ዘይቤ የቀረቡ መልዕክቶችን የያዘ ፅሑፍ የሚቀርብበት የናተው መድረክ።
↪️ “አግራሞቴን በብዕር” (“My Marveled with pen”)
↪️ #ስለታማ ሰይፎች (The sharp swords) ብየ የሰየምኳቸውን ፅሑፎች ይዤ መጥቻለሁ!!
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
📚 የቻናሉ ማስፈንጠሪያ (Link) ከታች አለላችቹ!!
● ከኛ ጋር በመሆን፣ አብረን የእይታችንን አድማስ እናስፋው፣
●የመነፅራችን መስታወት እንቀይረው፤
● የእይታችን መነፅሩ ቁጥሩ አንሶ ከሆነም ከፍ እናድርገው!!
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
#በረሻድ_ዒብኑ_ሙዘሚል
t.me/SharpSwords
✅ ደንበኞቹ ከአጭበርባሪዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሳሰበ።
📍ደንበኞች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚያዘጋጃቸውን የሽልማት ፕሮግራሞች በመንተራስ የሌብነት ተግባር ከሚፈፅሙ አጭበርባሪዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ አሳሰቡ፡፡
📍ወደ ደንበኞች ስልክ ደውለው ሽልማት እንደደረሳቸው በመንገርና ገንዘብ እንዲያስገቡ በመጠየቅ ሌብነት የሚፈጽሙ አጭበርባሪዎች መበራከታቸውን አቶ አቤ ገልፀዋል፡፡
📍ባንኩ ወደ ደንበኞች ስልክ የሚደውልበት አጋጣሚ መኖሩን የተናገሩት አቶ አቤ፣ ነገር ግን ደንበኞቹ ወደ ባንኩ በአካል እንዲቀርቡ ወይም ሰነድ እንዲያቀርቡ እንጂ በስልክ ይህን አስገቡ ያን አስወጡ የሚለው ነገር እንደሌለ አስረድተዋል፡፡
📍ደንበኞች ከባንክ ነው በሚል ስልክ ሲደወልላቸው ከሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት ጋር በተያያዘ ምንም አይነት እርምጃ መውሰድ እንደሌለባቸው እና በስልክ መረጃ እንዳይሰጡ ያሳሰቡት አቶ አቤ፣ ይልቁንስ በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ ቅርንጫፍ በመሄድ ወይም 951 ላይ በመደወል የመረጃውን ትክክለኛነት ማጣራት እንዳለባቸው ገልፀዋል፡፡
📍የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሚሰጠው አገልግሎት ስልክ ደውሎ ምንም አይነት ክፍያ እንደማይጠይቅም ነው አቶ አቤ ያስገነዘቡት፡፡
📍በተጨማሪም ደንበኞች ሞባይላቸው ሲጠፋባቸው ወደ ባንኩ ቅርንጫፍ በመሄድ የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎታቸው እንዲቋረጥ ማስደረግ እንዳለባቸው አቶ አቤ አሳስበዋል፡፡
@TechnologyMasterPage
📍ደንበኞች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚያዘጋጃቸውን የሽልማት ፕሮግራሞች በመንተራስ የሌብነት ተግባር ከሚፈፅሙ አጭበርባሪዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ አቤ ሳኖ አሳሰቡ፡፡
📍ወደ ደንበኞች ስልክ ደውለው ሽልማት እንደደረሳቸው በመንገርና ገንዘብ እንዲያስገቡ በመጠየቅ ሌብነት የሚፈጽሙ አጭበርባሪዎች መበራከታቸውን አቶ አቤ ገልፀዋል፡፡
📍ባንኩ ወደ ደንበኞች ስልክ የሚደውልበት አጋጣሚ መኖሩን የተናገሩት አቶ አቤ፣ ነገር ግን ደንበኞቹ ወደ ባንኩ በአካል እንዲቀርቡ ወይም ሰነድ እንዲያቀርቡ እንጂ በስልክ ይህን አስገቡ ያን አስወጡ የሚለው ነገር እንደሌለ አስረድተዋል፡፡
📍ደንበኞች ከባንክ ነው በሚል ስልክ ሲደወልላቸው ከሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት ጋር በተያያዘ ምንም አይነት እርምጃ መውሰድ እንደሌለባቸው እና በስልክ መረጃ እንዳይሰጡ ያሳሰቡት አቶ አቤ፣ ይልቁንስ በአቅራቢያቸው ወደሚገኝ ቅርንጫፍ በመሄድ ወይም 951 ላይ በመደወል የመረጃውን ትክክለኛነት ማጣራት እንዳለባቸው ገልፀዋል፡፡
📍የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሚሰጠው አገልግሎት ስልክ ደውሎ ምንም አይነት ክፍያ እንደማይጠይቅም ነው አቶ አቤ ያስገነዘቡት፡፡
📍በተጨማሪም ደንበኞች ሞባይላቸው ሲጠፋባቸው ወደ ባንኩ ቅርንጫፍ በመሄድ የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎታቸው እንዲቋረጥ ማስደረግ እንዳለባቸው አቶ አቤ አሳስበዋል፡፡
@TechnologyMasterPage