Amhara Media Corporation
59.2K subscribers
28.9K photos
31 videos
24 files
18.8K links
አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን
Download Telegram
የምክክር ሂደቱን በአካታችነትና አሳታፊነት ማጎልበት የሁሉም ድርሻ ሊኾን እንደሚገባ ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ገለጹ።

https://www.facebook.com/share/p/T4jcBfMaj65ofZmR/
ትምህርት መጀመሩ የተማሪዎች፣ የወላጆች እና የመምህራን የደስታ ምንጭ መኾኑ ተገለጸ፡፡

https://www.facebook.com/share/XMWKEypVLUAbbqiy/
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የኢጋድ የቱሪዝም ሻምፒዮን ሆነው ተመረጡ።

https://www.facebook.com/share/p/hxurQM7WYRus426G/
"ስለሰላም ለመሥራት አሁንም ፈጽሞ አልረፈደም"

ባሕር ዳር: መስከረም 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ)ወጣት የሺመቤት ሰጠኝ በምሥራቅ በለሳ ወረዳ ነው ተወልዳ ያደገችው። የምግብ ዝግጅት ተምራ የተመረቀችው ወጣቷ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ ለሥራ ፍለጋ ወደ ባሕር ዳር በማቅናት ባለፉት ሦስት ዓመታት በተለያዩ ምግብ ቤቶች በአስተናጋጅነት ሠርታለች፡፡
👇👇👇 https://www.facebook.com/100064438011044/posts/pfbid0vmpD1FWpChUkfyPtxtStdr1EdTC5QtohhnyxLumdrJyxW8bfd3BqPXh3q4Q7GncJl/?app=fbl
አሚኮ የአዲስ አበባ እና አካቢዋን ጉዳይ ተደራሽ የሚያደርግ ኤፍ ኤም ይዞ መምጣቱን አስታወቀ፡፡

አዲስ አበባ: መስከረም 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የአዲስ አበባ እና የአካባቢውን ጉዳይ ተደራሽ የሚያደርግ አሚኮ ኤፍ ኤም አዲስ 103 ነጥብ 5 የተሰኘ ጣቢያ በመጭው እሑድ እንደሚያስጀምር ገልጿል።
👇👇👇
https://www.facebook.com/100064438011044/posts/pfbid0fdmMFoSp7QqAPbhFEsBUgcTaUhMGyE1MJzdvRqtXfFUama5EkpkJ74Cbpk5mioful/?app=fbl
#የወባ በሽታ ጥንቃቄ
"በግቢዎና በአካባቢዎ ያሉ ውኃ የሚያቁሩ ቦታዎችንና ቁሳቁሶችን እንደ መኪና ጎማዎች፣ የሸክላ ስባሪዎች፣ የወዳደቁ ጣሳዎችን በማስወገድ፣ በማፋሰስ እና በመደልደል የወባ በሽታን ይከላከሉ፡፡"
ምንጭ፦ የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
አሚኮ ዕለታዊ የምንዛሬ መረጃ መስከረም 10/2017 ዓ.ም