በነዳጅ አቅርቦት እጥረት ሳቢያ የሚፈጠርን ጫና ለመቀነስ መንግሥት ያሳለፈው የቅድሚያ አሰጣጥ ውሳኔ
*********************
ከዛሬ ጀምሮ ነዳጅ በቅድሚያ የሚያገኙ አካላት፦
1. ነዳጅ የሚያጓጉዙ ተሽከርካሪዎች በማደያ የቅድሚያ ቅድሚያ እንዲሰጣቸው
2. ከፍተኛ አምራችና የኤክስፖርት ድርጅቶች በቀጥታ ፣
3. ልዩ ትኩረት የሚሹ የመንግሥትና የግል ፕሮጀክቶች በቀጥታ፣
4. የገቢና ወጪ ንግድን ጨምሮ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን የሚያጓጉዙ ተሽከርካሪዎች
5. ግብርናን የሚያዘምኑ ትራክተሮች፣
6. የከተማና ሀገር አቀፍ የብዙሃን ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች
7. እንዲሁም በናፍጣ የሚሰሩ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ነዳጅን በቅድሚያ እንዲያገኙ የሚያደርግ የቅድሚያ የነዳጅ አጠቃቀም አሠራር የሚተገበር መሆኑን ገልጸዋል።
ከህብረተሰቡ የሚከጠበቁ ተግባራት፦
1) ነዳጅን በቁጠባ መጠቀም፣
2) የታዳሽ ኃይል አማራጮችን የመጠቀም ስልትን መከተል፣
3) የእግር ጉዞ ባህልን ማጎልበት
4) አላስፈላጊ የጉዞ ፕሮግራሞችን መሰረዝና ማቆም
5) የሕዝብ ትራንስፖርትን መጠቀም
6) በነዳጅ ግብይት ላይ የሚስተዋሉ ሕገ-ወጥ ተግባራትን ማጋለጥ
#Ethiopia #MOTRI
*********************
ከዛሬ ጀምሮ ነዳጅ በቅድሚያ የሚያገኙ አካላት፦
1. ነዳጅ የሚያጓጉዙ ተሽከርካሪዎች በማደያ የቅድሚያ ቅድሚያ እንዲሰጣቸው
2. ከፍተኛ አምራችና የኤክስፖርት ድርጅቶች በቀጥታ ፣
3. ልዩ ትኩረት የሚሹ የመንግሥትና የግል ፕሮጀክቶች በቀጥታ፣
4. የገቢና ወጪ ንግድን ጨምሮ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን የሚያጓጉዙ ተሽከርካሪዎች
5. ግብርናን የሚያዘምኑ ትራክተሮች፣
6. የከተማና ሀገር አቀፍ የብዙሃን ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች
7. እንዲሁም በናፍጣ የሚሰሩ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ነዳጅን በቅድሚያ እንዲያገኙ የሚያደርግ የቅድሚያ የነዳጅ አጠቃቀም አሠራር የሚተገበር መሆኑን ገልጸዋል።
ከህብረተሰቡ የሚከጠበቁ ተግባራት፦
1) ነዳጅን በቁጠባ መጠቀም፣
2) የታዳሽ ኃይል አማራጮችን የመጠቀም ስልትን መከተል፣
3) የእግር ጉዞ ባህልን ማጎልበት
4) አላስፈላጊ የጉዞ ፕሮግራሞችን መሰረዝና ማቆም
5) የሕዝብ ትራንስፖርትን መጠቀም
6) በነዳጅ ግብይት ላይ የሚስተዋሉ ሕገ-ወጥ ተግባራትን ማጋለጥ
#Ethiopia #MOTRI
❤4
በሀገራዊ ለውጡ ስምንተኛ ዓመት ዋዜማ ላይ፣ በአዲስ አበባ አምስተኛውን የ"አዲስ መሶብ" የአንድ ማዕከል ዲጂታል አገልግሎት ማዕከል በይፋ ሥራ አስጀምረናል።
አዲስ አበባ አሁን የደረሰችበት ሁለንተናዊ ለውጥና ዕድገት፣ በለውጡ መንግሥት ቁርጠኝነት የተመዘገቡ የመጋቢት 24 ውጤቶች ናቸው። ከኢትዮጵያ መዲናነት ተሻግራ የአፍሪካ ኩራት የሆነችውን አዲስ አበባን በተግባርም እንደ ስሟ ውብ ለማድረግ፣ የለውጡ መንግሥት ገቢር ያደረጋቸው የልማት ሥራዎች ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ስኬትን አስመዝግበዋል።
ከለውጡ መንግሥት ስኬቶች መካከል አንዱ የ"አዲስ መሶብ" ዲጂታል የአንድ ማዕከል አገልግሎት ነው። የመንግሥት ሥርዓታት በተለዋወጡ ቁጥር ቃል እየተገባ ለመለወጥ ጥረት ቢደረግም፣ ሳይለወጥ ቆይቶ ተገልጋዩን ሲያማርር የኖረውን፣ ስር የሰደደና በተንዛዛ ቢሮክራሲ የተተበተበውን አሰራር ከመሠረቱ የሚቀይር ነው። ጊዜ፣ ወጪና ጉልበት የሚባክንበትን እንዲሁም ጥራትና ቅልጥፍና የራቀውን አገልግሎት አሰጣጥ በተግባር በመለወጥ አዲስ ምዕራፍ መክፈት ተችሏል።
"ማገልገል ክብር ነው" በሚል መርህ በንጹህ የአገልግሎት መስጫ ቦታዎች፣ በንጹህ አዕምሮ እና በንጹህ እጅ ማገልገልን ይዞ መጥቷል።
ይህ ዛሬ ያስጀመርነው የአዲስ መሶብ ማዕከል፣ መርካቶን ጨምሮ ሰፊ የንግዱ ማህበረሰብ የሚንቀሳቀስበት አካባቢ በመሆኑ፣ ቀልጣፋና ፈጣን አገልግሎት በመስጠት ረገድ ትልቅ እፎይታን የሚፈጥር ይሆናል።
እያሰፋን ያለነው የዲጂታል የመንግሥት አገልግሎት መስጫ ማዕከል፣ ከከተማችን ነዋሪዎች ባሻገር ለዲፕሎማቶች፣ ለቱሪስቶችና ለኮንፈረንስ ተሳታፊዎች ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ፈጣን አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል ጭምር ነው።
ይህ የአንድ መስኮት ዲጂታል አገልግሎት በታለመለት ጊዜ ተጠናቆ ለአገልግሎት እንዲበቃ ለደገፋችሁ በሙሉ፣ በራሴ እና በተገልጋዩ ሕዝብ ስም ከልብ አመሰግናለሁ።
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
Jala bultii waggaa saddeettaffaa jijiirama biyyaalessaa irratti, Finfinneetti giddugala shanaffaa kan ta'e tajaajila dijitaalawaa giddugala tokkoo "Addis Masoob" ifatti hojii eegalchiisnee jirra.
Jijiiramniifi guddinni hundagleessi Finfinneen amma irra geesse, kutannoo mootummaa jijjiiramaatiin kan galmaa'e bu'aalee milkaa'inoota bitooteessa 24 ti. Magaalummaa Itoophiyaa irra ceetee boonicha Afrikaa kan taate Finfinnee qabatamaanis akkuma maqaashee miidhagduu taasisuuf, mootummaan jijjiiramaa hojiiwwan misoomaa hojirra oolchee milkaa'ina seena qabeessaa fi bara cehu galmeessee jira.
Milkaa'inoota mootummaa jijjiiramaa keessaa tokko tajaajila dijitaalawaa giddugala tokkoo"Addis Masoob" dha. Sirnoota mootummaa darban hundaan waadaa galamee jijjiiruuf yaaliin taasifamus, osoo hin jijjiiramni turee tajaajilamtoota rakkisaa kan ture, hidda kan gadi fageeffateefi birookiraasii xaxamaan hoji-maataa lallaaqame bu'uura irraa kan jijjiiruudha. Kenniinsa tajaajilaa yeroo, baasiifi humni itti qisaasa'u akkasumas qulquillinaafi saffisni kan irraa fagaate qabatamaan jijjiiruun boqonnaa haaraa banuun danda'amee jira.
"Tajaajiluun kabaja" mata duree jedhuun bakkeewwan kenniinsa tajaajilaa qulqulluu, sammuu qulqulluu fi harka qulqulluun tajaajiluu qabatee dhufeera. Giddugalli Addis Masoob har'a eegalchiisne kuni, Markaatoo dabalatee naannoo hawaasni daldalaa bal'aan itti socho'u waan ta'eef, tajaajila si'ataafi saffisaa gama kennuutiin haara galfannaa guddaa kan uumu ta'a.
Giddugalli kenniinsa tajaajila mootummaa dijitaalawaan babal'isaa jirru, tuuristootaafi hirmaattota koonfaransiif tajaajila saffisa sadarkaa idil-addunyaa eeggate akka argataniif kan dandeessisuudha.
Tajaajilli dijitaalawaa fooddaa tokkoo kuni yeroo qabameefitti xumuramee tajaajilaaf akka qaqqabu kan deeggartan hundaaf, maqa koofi mqaa uummata tajaajilamaatiin onneerraa galateeffadha.
Waaqni Itoophiyaa fi Uummata Ishee Haa Eebbisu!
አዲስ አበባ አሁን የደረሰችበት ሁለንተናዊ ለውጥና ዕድገት፣ በለውጡ መንግሥት ቁርጠኝነት የተመዘገቡ የመጋቢት 24 ውጤቶች ናቸው። ከኢትዮጵያ መዲናነት ተሻግራ የአፍሪካ ኩራት የሆነችውን አዲስ አበባን በተግባርም እንደ ስሟ ውብ ለማድረግ፣ የለውጡ መንግሥት ገቢር ያደረጋቸው የልማት ሥራዎች ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ስኬትን አስመዝግበዋል።
ከለውጡ መንግሥት ስኬቶች መካከል አንዱ የ"አዲስ መሶብ" ዲጂታል የአንድ ማዕከል አገልግሎት ነው። የመንግሥት ሥርዓታት በተለዋወጡ ቁጥር ቃል እየተገባ ለመለወጥ ጥረት ቢደረግም፣ ሳይለወጥ ቆይቶ ተገልጋዩን ሲያማርር የኖረውን፣ ስር የሰደደና በተንዛዛ ቢሮክራሲ የተተበተበውን አሰራር ከመሠረቱ የሚቀይር ነው። ጊዜ፣ ወጪና ጉልበት የሚባክንበትን እንዲሁም ጥራትና ቅልጥፍና የራቀውን አገልግሎት አሰጣጥ በተግባር በመለወጥ አዲስ ምዕራፍ መክፈት ተችሏል።
"ማገልገል ክብር ነው" በሚል መርህ በንጹህ የአገልግሎት መስጫ ቦታዎች፣ በንጹህ አዕምሮ እና በንጹህ እጅ ማገልገልን ይዞ መጥቷል።
ይህ ዛሬ ያስጀመርነው የአዲስ መሶብ ማዕከል፣ መርካቶን ጨምሮ ሰፊ የንግዱ ማህበረሰብ የሚንቀሳቀስበት አካባቢ በመሆኑ፣ ቀልጣፋና ፈጣን አገልግሎት በመስጠት ረገድ ትልቅ እፎይታን የሚፈጥር ይሆናል።
እያሰፋን ያለነው የዲጂታል የመንግሥት አገልግሎት መስጫ ማዕከል፣ ከከተማችን ነዋሪዎች ባሻገር ለዲፕሎማቶች፣ ለቱሪስቶችና ለኮንፈረንስ ተሳታፊዎች ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ፈጣን አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል ጭምር ነው።
ይህ የአንድ መስኮት ዲጂታል አገልግሎት በታለመለት ጊዜ ተጠናቆ ለአገልግሎት እንዲበቃ ለደገፋችሁ በሙሉ፣ በራሴ እና በተገልጋዩ ሕዝብ ስም ከልብ አመሰግናለሁ።
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
Jala bultii waggaa saddeettaffaa jijiirama biyyaalessaa irratti, Finfinneetti giddugala shanaffaa kan ta'e tajaajila dijitaalawaa giddugala tokkoo "Addis Masoob" ifatti hojii eegalchiisnee jirra.
Jijiiramniifi guddinni hundagleessi Finfinneen amma irra geesse, kutannoo mootummaa jijjiiramaatiin kan galmaa'e bu'aalee milkaa'inoota bitooteessa 24 ti. Magaalummaa Itoophiyaa irra ceetee boonicha Afrikaa kan taate Finfinnee qabatamaanis akkuma maqaashee miidhagduu taasisuuf, mootummaan jijjiiramaa hojiiwwan misoomaa hojirra oolchee milkaa'ina seena qabeessaa fi bara cehu galmeessee jira.
Milkaa'inoota mootummaa jijjiiramaa keessaa tokko tajaajila dijitaalawaa giddugala tokkoo"Addis Masoob" dha. Sirnoota mootummaa darban hundaan waadaa galamee jijjiiruuf yaaliin taasifamus, osoo hin jijjiiramni turee tajaajilamtoota rakkisaa kan ture, hidda kan gadi fageeffateefi birookiraasii xaxamaan hoji-maataa lallaaqame bu'uura irraa kan jijjiiruudha. Kenniinsa tajaajilaa yeroo, baasiifi humni itti qisaasa'u akkasumas qulquillinaafi saffisni kan irraa fagaate qabatamaan jijjiiruun boqonnaa haaraa banuun danda'amee jira.
"Tajaajiluun kabaja" mata duree jedhuun bakkeewwan kenniinsa tajaajilaa qulqulluu, sammuu qulqulluu fi harka qulqulluun tajaajiluu qabatee dhufeera. Giddugalli Addis Masoob har'a eegalchiisne kuni, Markaatoo dabalatee naannoo hawaasni daldalaa bal'aan itti socho'u waan ta'eef, tajaajila si'ataafi saffisaa gama kennuutiin haara galfannaa guddaa kan uumu ta'a.
Giddugalli kenniinsa tajaajila mootummaa dijitaalawaan babal'isaa jirru, tuuristootaafi hirmaattota koonfaransiif tajaajila saffisa sadarkaa idil-addunyaa eeggate akka argataniif kan dandeessisuudha.
Tajaajilli dijitaalawaa fooddaa tokkoo kuni yeroo qabameefitti xumuramee tajaajilaaf akka qaqqabu kan deeggartan hundaaf, maqa koofi mqaa uummata tajaajilamaatiin onneerraa galateeffadha.
Waaqni Itoophiyaa fi Uummata Ishee Haa Eebbisu!
❤5💔1
ለከተማችን ነዋሪዎች ፍትሃዊና ቀልጣፋ አገልግሎት ለማቅረብ ውጤታማ ስራዎች ተሰርተዋል!
ዶ/ር ጀማሉ ጀምበር (በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የፐብሊክ ሰርቪስ እና ሰው ሀብት ልማት ቢሮ ሃላፊ)
አዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል አገልግሎት የተገልጋዮችን እንግልት በማስቀረት ለነዋሪዎች በቅርበት አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ነው።
የከተማ አስተዳደሩ ደረጃቸውን የጠበቁ ማዕከላት በሁሉም ክፍለ ከተሞች በፍጥነት ተገንብተው ወደ አገልግሎት እንደሚገቡ በገባው ቃል መሰረት፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ የዛሬውን 5ኛ የአዲስ መሶብ አዲስ ከተማ ማዕከል ስታንዳርዱን በጠበቀ መልኩ አጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ አድርጓል።
በአዲስ መሶብ ዲጂታል የአንድ ማዕከል አገልግሎት፦በዋና መስሪያ ቤት 22 ተቋማት 140 ዓይነት አገልግሎቶችን እየሰጡ ይገኛሉ። በቅርቡ ወደ ስራ የገቡት 3 የክፍለ ከተማ ማዕከላት ላይ ደግሞ 20 ተቋማት 112 ዓይነት አገልግሎቶችን በመስጠት ላይ ናቸው። በተበታተነና በተንዛዛ መልኩ ይሰጡ የነበሩ የመንግስት አገልግሎቶችን በማዘመን፣ በተቀናጀ አግባብ በአንድ ማዕከል እንዲሰጡ ማድረግ ተችሏል።
የአዲስ ከተማ "አዲስ መሶብ" የአንድ ማዕከል ዲጂታል አገልግሎት በ85 ካውንተሮች አገልግሎት የሚሰጥ ሲሆን፣ በውስጡም፦ምቹ የተገልጋዮች ማረፊያ፣ ቤተ-መጻሕፍት፣ የሕፃናት ማቆያ እና ካፌቴሪያዎችን አካቷል።
አስተዳደሩ በመንግስት ተቋማት የሚስተዋሉ የአገልግሎት አሰጣጥ ጉድለቶችን ለማስተካከልና የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ፣ ባለፉት 3 ዓመታት ሰፋፊ የሪፎርም እና የተቋም ግንባታ ስራዎችን ሲያከናውን መቆየቱ ተገልጿል።
ዶ/ር ጀማሉ ጀምበር (በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የፐብሊክ ሰርቪስ እና ሰው ሀብት ልማት ቢሮ ሃላፊ)
አዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል አገልግሎት የተገልጋዮችን እንግልት በማስቀረት ለነዋሪዎች በቅርበት አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ነው።
የከተማ አስተዳደሩ ደረጃቸውን የጠበቁ ማዕከላት በሁሉም ክፍለ ከተሞች በፍጥነት ተገንብተው ወደ አገልግሎት እንደሚገቡ በገባው ቃል መሰረት፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ የዛሬውን 5ኛ የአዲስ መሶብ አዲስ ከተማ ማዕከል ስታንዳርዱን በጠበቀ መልኩ አጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ አድርጓል።
በአዲስ መሶብ ዲጂታል የአንድ ማዕከል አገልግሎት፦በዋና መስሪያ ቤት 22 ተቋማት 140 ዓይነት አገልግሎቶችን እየሰጡ ይገኛሉ። በቅርቡ ወደ ስራ የገቡት 3 የክፍለ ከተማ ማዕከላት ላይ ደግሞ 20 ተቋማት 112 ዓይነት አገልግሎቶችን በመስጠት ላይ ናቸው። በተበታተነና በተንዛዛ መልኩ ይሰጡ የነበሩ የመንግስት አገልግሎቶችን በማዘመን፣ በተቀናጀ አግባብ በአንድ ማዕከል እንዲሰጡ ማድረግ ተችሏል።
የአዲስ ከተማ "አዲስ መሶብ" የአንድ ማዕከል ዲጂታል አገልግሎት በ85 ካውንተሮች አገልግሎት የሚሰጥ ሲሆን፣ በውስጡም፦ምቹ የተገልጋዮች ማረፊያ፣ ቤተ-መጻሕፍት፣ የሕፃናት ማቆያ እና ካፌቴሪያዎችን አካቷል።
አስተዳደሩ በመንግስት ተቋማት የሚስተዋሉ የአገልግሎት አሰጣጥ ጉድለቶችን ለማስተካከልና የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ፣ ባለፉት 3 ዓመታት ሰፋፊ የሪፎርም እና የተቋም ግንባታ ስራዎችን ሲያከናውን መቆየቱ ተገልጿል።
❤4👍1