የዓለም አትሌቲክስ የአንድ ቀን የሩጫ ውድድር ተሳታፊ አትሌቶች በአዲስ አበባ ስታዲየም ያደረጉት ቅድመ ዝግጅት - በምስል
ምስል፦ AMN
ምስል፦ AMN
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
Addis Ababa Makes History with Its First-Ever Grand Prix!
The inaugural Addis Ababa Grand Prix will take place tomorrow, marking a major milestone in the city’s emergence as a hub for international sporting events and global engagement.
Addis Ababa, The New Face of Africa!
#AddisAbaba
#VisitAddisAbaba
#Sport-tourism
The inaugural Addis Ababa Grand Prix will take place tomorrow, marking a major milestone in the city’s emergence as a hub for international sporting events and global engagement.
Addis Ababa, The New Face of Africa!
#AddisAbaba
#VisitAddisAbaba
#Sport-tourism
አዲስ አበባ፥ የስፖርት ቱሪዝም ዕውን ለማድረግ ፅኑ መሠረት ያስቀመጠች ከተማ!
የአፍሪካ ዲፕሎማሲ ማዕከል የሆነችው አዲስ አበባ፣ በኮንፈረንስ ቱሪዝም ያሳየችውን ልዕልና፣ በስፖርት ቱሪዝም ለመድገም ዝግጁነቷን ለዓለም እየገለጠች ነው። መንግስት ለመሠረተ ልማት ዝርጋታ የሰጠው ትኩረት አዲስ አበባን ዓለም አቀፍ ውድድሮችን በማስተናገድ ረገድ ያላትን አቅም ዕውን እየሆነ ነው።
ይኸውም፥ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ከ70 በላይ ስመ-ጥር ዓለም-አቀፍ አትሌቶች የሚሳተፉበት የዓለም አትሌቲክስ የአንድ ቀን የሩጫ ውድድርን (Addis Ababa Grand Prix One Day Meeting) ነገ ቅዳሜ ሚያዝያ 10 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ስታዲየም ለማስተናገድ መዘጋጀቷ በቂ ማሳያ ነው።
ውድድሩ የአትሌቲክስ እናት የሆነችውን ኢትዮጵያ፣ የዓለም አቀፍ ስፖርታዊ መዳረሻነት ደረጃዋን ከፍ የሚያደርግ፣ የስፖርት ቱሪዝም መልኅቁን የሚጥልባት እንድትኾን በር ከፉች ነው።
በዚሁ በያዝነው ሚያዝያ ወር ብቻ፣ ከቅዳሜው “የአንድ ቀን የሩጫ ውድድር” በተጨማሪ ሁለት ዓበይት ዓለማቀፍ ውድድሮች በከተማችን አዲስ አበባ ይከናወናሉ።
ነገ አዲስ አበባ ስታዲየም በዓለም አቀፍ አትሌቶች ብቃት እና በስፖርት አፍቃሪያን ድምቀት ትደምቃለች። ኢትዮጵያ በድጋሚ በአትሌቲክስ የዓለም ማዕከልነቷን ታረጋግጣለች።
የአፍሪካ ዲፕሎማሲ ማዕከል የሆነችው አዲስ አበባ፣ በኮንፈረንስ ቱሪዝም ያሳየችውን ልዕልና፣ በስፖርት ቱሪዝም ለመድገም ዝግጁነቷን ለዓለም እየገለጠች ነው። መንግስት ለመሠረተ ልማት ዝርጋታ የሰጠው ትኩረት አዲስ አበባን ዓለም አቀፍ ውድድሮችን በማስተናገድ ረገድ ያላትን አቅም ዕውን እየሆነ ነው።
ይኸውም፥ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ከ70 በላይ ስመ-ጥር ዓለም-አቀፍ አትሌቶች የሚሳተፉበት የዓለም አትሌቲክስ የአንድ ቀን የሩጫ ውድድርን (Addis Ababa Grand Prix One Day Meeting) ነገ ቅዳሜ ሚያዝያ 10 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ስታዲየም ለማስተናገድ መዘጋጀቷ በቂ ማሳያ ነው።
ውድድሩ የአትሌቲክስ እናት የሆነችውን ኢትዮጵያ፣ የዓለም አቀፍ ስፖርታዊ መዳረሻነት ደረጃዋን ከፍ የሚያደርግ፣ የስፖርት ቱሪዝም መልኅቁን የሚጥልባት እንድትኾን በር ከፉች ነው።
በዚሁ በያዝነው ሚያዝያ ወር ብቻ፣ ከቅዳሜው “የአንድ ቀን የሩጫ ውድድር” በተጨማሪ ሁለት ዓበይት ዓለማቀፍ ውድድሮች በከተማችን አዲስ አበባ ይከናወናሉ።
ነገ አዲስ አበባ ስታዲየም በዓለም አቀፍ አትሌቶች ብቃት እና በስፖርት አፍቃሪያን ድምቀት ትደምቃለች። ኢትዮጵያ በድጋሚ በአትሌቲክስ የዓለም ማዕከልነቷን ታረጋግጣለች።
👍2
ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ያስተናገደችዉ የዓለም አትሌቲክስ “የአንድ ቀን የሩጫ ውድድር” ድባብ ከአዲስ አበባ ስታዲየም - በምስል
❤1