በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ የምርጫ ክልሎችና የምርጫ ጣቢያዎች ከ12፡00 ሰዓት በፊት ሰልፍ ይዘዉ የነበሩ መራጮች ድምጽ እየሰጡ ነዉ
❤1
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው!
ከማለዳ ጀምሮ ድምፁን በመስጠት ላይ የሚገኘው የከተማችን ክንደ ብርቱ ህዝብ አሁንም በተፈጠረው የሲስተም መስተጓገል ሳይበገር፣ ምርጫ ቦርድ በሰጠው የሰዓት ማሻሻያ በመጠቀም ድምፁን ለመስጠት በየምርጫ ጣቢያው በፅናት እንደቆመ ነው::
ይህም ዲሞክራሲ የማፅናት ተምሳሌትነት ጉዞ ማሳያ ነው::
#ኢትዮጵያእየመረጠችነው
#አዲስአበባእየመረጠችነው
ከማለዳ ጀምሮ ድምፁን በመስጠት ላይ የሚገኘው የከተማችን ክንደ ብርቱ ህዝብ አሁንም በተፈጠረው የሲስተም መስተጓገል ሳይበገር፣ ምርጫ ቦርድ በሰጠው የሰዓት ማሻሻያ በመጠቀም ድምፁን ለመስጠት በየምርጫ ጣቢያው በፅናት እንደቆመ ነው::
ይህም ዲሞክራሲ የማፅናት ተምሳሌትነት ጉዞ ማሳያ ነው::
#ኢትዮጵያእየመረጠችነው
#አዲስአበባእየመረጠችነው
❤1
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው!
አዲስ አበባ እየመረጠች ነው!
የከተማችን ነዋሪዎች ድምፅ የመስጠት፥ ዴሞክራሲን የማፅናት ቁርጠኝነት፣ የዜግነት ድርሻ ለመወጣት ትጋት በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች እየታየ ነው።
ከማለዳ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ 7ኛውን ህገራዊ ጠቅላላ ምርጫ ድምፅ ለመስጠት አሁንም በአዲስ አበባ በሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቦርድ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ ቀጥሏል፡፡
#በምርጫ_ብቻ
አዲስ አበባ እየመረጠች ነው!
የከተማችን ነዋሪዎች ድምፅ የመስጠት፥ ዴሞክራሲን የማፅናት ቁርጠኝነት፣ የዜግነት ድርሻ ለመወጣት ትጋት በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች እየታየ ነው።
ከማለዳ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ 7ኛውን ህገራዊ ጠቅላላ ምርጫ ድምፅ ለመስጠት አሁንም በአዲስ አበባ በሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቦርድ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ ቀጥሏል፡፡
#በምርጫ_ብቻ