አዲስ አበባ እየመረጠች ነው !
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ቡዜና አልከድር በየካ ክፍለ ከተማ ሐጅዙሊ በምርጫ ጣቢያ በመገኘት መርጠዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ቡዜና አልከድር በየካ ክፍለ ከተማ ሐጅዙሊ በምርጫ ጣቢያ በመገኘት መርጠዋል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ወ/ሮ አለምፀሀይ ጳውሎስ ድምፃቸውን ሰተዋል።
❤1
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው
የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች፣ ትዕግስታችሁና ጽናታችሁ እጅግ በጣም የሚደነቅ ነው።
በዘንድሮው ምርጫ ኢትዮጵያችንን ለማጽናት፣ ዘላቂ ሰላምንም ለማረጋገጥ እና የሀገረ መንግስት ግንባታችንን ለማጠናከር ያላችሁን ቁርጠኝነት ዳግም አሳይታችኋል።
ለረጅም ሰዓት እስካሁን ድረስ ተሰልፋችሁ ያላችሁ፣ ሕፃን ልጃችሁን በጀርባችሁ ያዘላችሁ እመጫቶች፣ ነፍሰ ጡር እናቶች፣ የአካል ጉዳተኞች፣ አዛውንቶች፣ ጎልማሶች እና ወጣቶች፤ ምዝገባው ዲጂታል የነበረ እና በወረቀት ፕሪንት የተደረገ በመሆኑ የምርጫ ቦርድ አስፈፃሚዎች የስም ፍለጋ ጊዜ መውሰዱ የፍጥነት ላይ ችግር በማጋጠሙ ይቅርታ ጠይቋል ።
በመሆኑም ይህንን በመረዳት እንደጀመራችሁት በጽናት ይበጀኛል ያላችሁትን ለመምረጥ በትግስት ምርጫችሁን እንድታከናውኑ እጠይቃለሁ።
#ኢትዮጵያእየመረጠችነው #ኢትዮጵያ #ዲሞክራሲ #የሕዝብሉዓላዊነት
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች፣ ትዕግስታችሁና ጽናታችሁ እጅግ በጣም የሚደነቅ ነው።
በዘንድሮው ምርጫ ኢትዮጵያችንን ለማጽናት፣ ዘላቂ ሰላምንም ለማረጋገጥ እና የሀገረ መንግስት ግንባታችንን ለማጠናከር ያላችሁን ቁርጠኝነት ዳግም አሳይታችኋል።
ለረጅም ሰዓት እስካሁን ድረስ ተሰልፋችሁ ያላችሁ፣ ሕፃን ልጃችሁን በጀርባችሁ ያዘላችሁ እመጫቶች፣ ነፍሰ ጡር እናቶች፣ የአካል ጉዳተኞች፣ አዛውንቶች፣ ጎልማሶች እና ወጣቶች፤ ምዝገባው ዲጂታል የነበረ እና በወረቀት ፕሪንት የተደረገ በመሆኑ የምርጫ ቦርድ አስፈፃሚዎች የስም ፍለጋ ጊዜ መውሰዱ የፍጥነት ላይ ችግር በማጋጠሙ ይቅርታ ጠይቋል ።
በመሆኑም ይህንን በመረዳት እንደጀመራችሁት በጽናት ይበጀኛል ያላችሁትን ለመምረጥ በትግስት ምርጫችሁን እንድታከናውኑ እጠይቃለሁ።
#ኢትዮጵያእየመረጠችነው #ኢትዮጵያ #ዲሞክራሲ #የሕዝብሉዓላዊነት
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
❤1
የኢትዮጵያን መፃዒ እድል ለመወሰን ወሳኝ የሆነዉ 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደት አንደቀጠለ ነዉ፡፡
የኢትዮጵያን መፃዒ እድል ለመወሰን ወሳኝ የሆነዉ ይህ ዛሬ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከማለዳዉ 12 ሰዓት የተጀመረዉ 7ኛዉ ሃገራዊ ጠቅላላ ምርጫ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች መራጮች ድምቸዉን እየሰጡ ይገኛሉ፡፡
የኢትዮጵያን መፃዒ እድል ለመወሰን ወሳኝ የሆነዉ ይህ ዛሬ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ከማለዳዉ 12 ሰዓት የተጀመረዉ 7ኛዉ ሃገራዊ ጠቅላላ ምርጫ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች መራጮች ድምቸዉን እየሰጡ ይገኛሉ፡፡