ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ ድምፅ ሰጡ
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በአዲስ አበባ ከተማ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ድምፃቸውን ሰተዋል።
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው!
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በአዲስ አበባ ከተማ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ድምፃቸውን ሰተዋል።
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው!
የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሣ ድምፅ ሰጡ
የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሣ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ምርጫ ክልል 19፣ ምርጫ ጣቢያ ሁለት በመገኘት ድምፃቸውን ሰጥተዋል።
የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሣ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ምርጫ ክልል 19፣ ምርጫ ጣቢያ ሁለት በመገኘት ድምፃቸውን ሰጥተዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ ባሉ በሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች ነፍሰ-ጡሮች፤ህፃናትን ያቀፉ እናቶች፤አካል ጉዳተኞች እና አረጋዉያን ረጅም ሰዓት በሰልፍ ሳይጠብቁ ቅድሚያ አግኝተው ድምፅ እንዲሰጡ እየተደረገ ይገኛል፡፡
መሀመድ ከማል አሊአልአሩሲ ድምጻቸውን ሰጥተዋል
የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ በምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል