Addis Ababa City land Development And Administration Bureau
5.08K subscribers
6.35K photos
67 videos
18 files
256 links
Download Telegram
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሚወዳደሩበት ምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምፃቸውን ሰጡ

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
1
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጌዲዮን ጢሞቲወስ (ዶ.ር) በምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምጻቸውን ሰጥተዋል
ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ ድምፅ ሰጡ

የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በአዲስ አበባ ከተማ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ድምፃቸውን ሰተዋል።

ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው!
የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሣ ድምፅ ሰጡ

የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሣ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ምርጫ ክልል 19፣ ምርጫ ጣቢያ ሁለት በመገኘት ድምፃቸውን ሰጥተዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ ባሉ በሁሉም ምርጫ ጣቢያዎች ነፍሰ-ጡሮች፤ህፃናትን ያቀፉ እናቶች፤አካል ጉዳተኞች እና አረጋዉያን ረጅም ሰዓት በሰልፍ ሳይጠብቁ ቅድሚያ አግኝተው ድምፅ እንዲሰጡ እየተደረገ ይገኛል፡፡