ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው!
አዲስ አበባ እየመረጠች ነው!
የከተማችን ነዋሪዎች በሌሊት በመውጣት የሕዝብ ሉዓላዊነት፣ የውሳኔ ሰጪነት መብቱን በተግባር እያረጋገጠ ነው።
የሕዝብን ነፃ ምርጫ ማክበር የዲሞክራሲያዊነታችን መለኪያ ብቻ ሳይሆን የሀገራዊ ሕልውናችን እና የአንድነታችን ፅኑ መሠረት ነው።
በምርጫ ብቻ!
አዲስ አበባ እየመረጠች ነው!
የከተማችን ነዋሪዎች በሌሊት በመውጣት የሕዝብ ሉዓላዊነት፣ የውሳኔ ሰጪነት መብቱን በተግባር እያረጋገጠ ነው።
የሕዝብን ነፃ ምርጫ ማክበር የዲሞክራሲያዊነታችን መለኪያ ብቻ ሳይሆን የሀገራዊ ሕልውናችን እና የአንድነታችን ፅኑ መሠረት ነው።
በምርጫ ብቻ!
❤1
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በበሻሻ ድምፅ ሰጡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በትውልድ ቀያቸው በሻሻ ድምፅ ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በትውልድ ቀያቸው በሻሻ ድምፅ ሰጥተዋል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሚወዳደሩበት ምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምፃቸውን ሰጡ
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
❤1
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጌዲዮን ጢሞቲወስ (ዶ.ር) በምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምጻቸውን ሰጥተዋል
ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ ድምፅ ሰጡ
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በአዲስ አበባ ከተማ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ድምፃቸውን ሰተዋል።
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው!
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በአዲስ አበባ ከተማ አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ድምፃቸውን ሰተዋል።
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው!