የአዲስ አበባ ነዋሪ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች በነቂስ በመውጣት የምርጫ ጣቢያ ሳይከፈት ቀድሞ ለመምረጥ ተሰልፎ ቆይቶ ፣አሁን መምረጥ ጀምሯል ።
ህዝቡ ገብቶታል !!
ከሀገር ዉስጥ እሰከ ዉጪ የተቀናጀ የሚድያ ዘመቻዉ የማይበግረዉ ፅኑ ህዝብ ሆኗል!!
አዎ ህዝቡ ዴሞክራሲያዊ መብቱን በመጠቀም የከተማዋንም ሆነ የሀገሪቱን ቀጣይ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዕድገት ለመወሰን የሚያስችለውን የምርጫ ተግባር ላይ ማልዶ በነቂስ ወጥቶ ለመምረጥ ተሰልፎ ድምፅ አሁን መስጠት ላይ ይገኛል ። የዚህ የዴሞክራሲ ልምምድ ማደግ ሀገር ከማጽናት ባለፈ ለሌሎች ሀገሮችም ተሞክሮ እንደሚሆን ይጠበቃል ።
#አዲስአበባእየመረጠችነው!
#በህዝብድምጽሀገርይጸናል!
#በምርጫብቻ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ህዝቡ ገብቶታል !!
ከሀገር ዉስጥ እሰከ ዉጪ የተቀናጀ የሚድያ ዘመቻዉ የማይበግረዉ ፅኑ ህዝብ ሆኗል!!
አዎ ህዝቡ ዴሞክራሲያዊ መብቱን በመጠቀም የከተማዋንም ሆነ የሀገሪቱን ቀጣይ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዕድገት ለመወሰን የሚያስችለውን የምርጫ ተግባር ላይ ማልዶ በነቂስ ወጥቶ ለመምረጥ ተሰልፎ ድምፅ አሁን መስጠት ላይ ይገኛል ። የዚህ የዴሞክራሲ ልምምድ ማደግ ሀገር ከማጽናት ባለፈ ለሌሎች ሀገሮችም ተሞክሮ እንደሚሆን ይጠበቃል ።
#አዲስአበባእየመረጠችነው!
#በህዝብድምጽሀገርይጸናል!
#በምርጫብቻ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ ድምፅ እየሰጠች ነው!! ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው!!
የምርጫ ሂደቱ በተሳካ ሁኔታ እንዲሚካሄድ ያላቸውን ተስፋ የአፍሪካ ሕብረት የታዛቢ ቡድን መሪ ገለጹ
7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ በተሳካ ሁኔታ እንደሚካሄድ ያላቸውን ተስፋ የአፍሪካ ሕብረት የታዛቢ ቡድን መሪ ኡሁሩ ኬንያታ ገልጸዋል፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ታዛቢ ቡድን መሪ የሆኑት የኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የምርጫ ዝግጅትን በየምርጫ ጣቢያዎች ተዘዋውረው እየጎበኙ ይገኛሉ።
በጉብኝታቸው በሰጡት አስተያየት ኢትዮጵያ የአፍሪካ መዲና እንደመሆኗ ፣ የኢትዮጵያ ስኬት ለመላ አፍሪካ በጎ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ጠቅሰዋል፡፡
የድምጽ አሰጣጡ በተሳካ ሁኔታ እንዲካሄድ ምኞታቸው መሆኑንና ይህም እንደሚሆን ተስፋ እንዳላቸው በጉብኝታቸው ወቅት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ገልጸዋል፡፡
7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ በተሳካ ሁኔታ እንደሚካሄድ ያላቸውን ተስፋ የአፍሪካ ሕብረት የታዛቢ ቡድን መሪ ኡሁሩ ኬንያታ ገልጸዋል፡፡
የአፍሪካ ኅብረት ታዛቢ ቡድን መሪ የሆኑት የኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የምርጫ ዝግጅትን በየምርጫ ጣቢያዎች ተዘዋውረው እየጎበኙ ይገኛሉ።
በጉብኝታቸው በሰጡት አስተያየት ኢትዮጵያ የአፍሪካ መዲና እንደመሆኗ ፣ የኢትዮጵያ ስኬት ለመላ አፍሪካ በጎ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ጠቅሰዋል፡፡
የድምጽ አሰጣጡ በተሳካ ሁኔታ እንዲካሄድ ምኞታቸው መሆኑንና ይህም እንደሚሆን ተስፋ እንዳላቸው በጉብኝታቸው ወቅት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ገልጸዋል፡፡