የለሚኩራ ወረዳ 6 ኢንዱስትሪያል ሼዶች ብሎክ 4 ግንባታ 65 በመቶ ፊዚካል አፈፃፀም ላይ ደርሷል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮግራሙ 140 ለሚሆኑ ኢንተርፕራይዞች ስራዎችን መስጠቱን ተከትሎ የነገው የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ተስፋ የሚሆኑ ማሕበራት እየተስተዋሉ ይገኛል፡፡
ከነዚህ ፕሮጀክቶች ውስጥ በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 06 እየተገነቡ የሚገኙትና ብዛታቸው 8 የሆነ G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶች ተጠቃሽ ናቸው፡፡ በዚህ የግንባታ ሳይት ላይ ከሚገነቡ ብሎኮች ውስጥ የብሎክ 04 የግንባታ ፍጥነት በመልካም አፈፃፀሙ በማሳያነት ይጠቀሳል፡፡
የግንባታ ስራው የካቲት መጨረሻ የተጀመረው የዚህ ሕንፃ አሁናዊ ሁኔታ ከውለታው ቀድሞ መጠናቀቅ በሚያስችለው አፈፃፀም ላይ የደረሰ ሲሆን አሁን ላይ ቶፕ ታይ ቢም የሙሌት ስራ በመከናወን ላይ ይገኛል በተጨማሪም የብሎኬት እና የልስን ስራ እስከ 2ኛ ፎቅ መጠናቀቅ የቻለ ሲሆን ጎን ለጎንም የኤሌክትሪክ ስራዎች እየተሰሩና የጣራ ከንች እየተመረተ እንደሚገኝ ተመልክቷል፡፡
ከ69 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን የተያዘለትን ይህን ግንባታ ራሄል እና ፀዳለ ኮንስትራክሽን በስራ ተቋራጭነት እንዲሁም አደይ ፍሬህይወት እና ጓደኞቻቸው በማማከር እያከናወኑት የሚገኙ ሲሆን ፕሮጀክቱን ከውለታው ቀድመው እንደሚያጠናቅቁና ይህንንም ዕውን ለማድረግ አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጋቸውን የማሕበሩ ስራ አስኪያጅ ጠቅሰዋል፡፡.......
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮግራሙ 140 ለሚሆኑ ኢንተርፕራይዞች ስራዎችን መስጠቱን ተከትሎ የነገው የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ተስፋ የሚሆኑ ማሕበራት እየተስተዋሉ ይገኛል፡፡
ከነዚህ ፕሮጀክቶች ውስጥ በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 06 እየተገነቡ የሚገኙትና ብዛታቸው 8 የሆነ G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶች ተጠቃሽ ናቸው፡፡ በዚህ የግንባታ ሳይት ላይ ከሚገነቡ ብሎኮች ውስጥ የብሎክ 04 የግንባታ ፍጥነት በመልካም አፈፃፀሙ በማሳያነት ይጠቀሳል፡፡
የግንባታ ስራው የካቲት መጨረሻ የተጀመረው የዚህ ሕንፃ አሁናዊ ሁኔታ ከውለታው ቀድሞ መጠናቀቅ በሚያስችለው አፈፃፀም ላይ የደረሰ ሲሆን አሁን ላይ ቶፕ ታይ ቢም የሙሌት ስራ በመከናወን ላይ ይገኛል በተጨማሪም የብሎኬት እና የልስን ስራ እስከ 2ኛ ፎቅ መጠናቀቅ የቻለ ሲሆን ጎን ለጎንም የኤሌክትሪክ ስራዎች እየተሰሩና የጣራ ከንች እየተመረተ እንደሚገኝ ተመልክቷል፡፡
ከ69 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን የተያዘለትን ይህን ግንባታ ራሄል እና ፀዳለ ኮንስትራክሽን በስራ ተቋራጭነት እንዲሁም አደይ ፍሬህይወት እና ጓደኞቻቸው በማማከር እያከናወኑት የሚገኙ ሲሆን ፕሮጀክቱን ከውለታው ቀድመው እንደሚያጠናቅቁና ይህንንም ዕውን ለማድረግ አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጋቸውን የማሕበሩ ስራ አስኪያጅ ጠቅሰዋል፡፡.......
❤3👍3😁2
.........የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 13/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👎4👍2
የብሎክ 10 ግንባታ ስራ እየተፋጠነ ይገኛል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮግራሙ ተጠቃሚ ያደረጋቸው ኢንተርፕራይዞች በከተማዋ የተለያዩ ክፍለከተሞች የተሰጣቸውን ፕሮጀክቶች በተቀመጠላቸው የጥራትና ጊዜ እንዲሁም በተመደበላቸው በጀት አጠናቀው እንዲያስረክቡና ፕሮጀክቶቹ በዕቅዳቸው መሰረት አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የድጋፍ እና ክትትል ስርዓት በመዘርጋት ፕሮጀክቶቹ መልካም አፈፃፀም እንዲያስመዘግቡ እያደረገ ይገኛል፡፡
በዚህ ረገድ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ወረዳ 10 እየተገነቡ ከሚገኙ ስምንት G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶች ውስጥ 66 በመቶ ፊዚካል አፈፃፀም ላይ የደረሰው ብሎክ 10 ይጠቀሳል፡፡
120 ቀናት የማጠናቀቂያ ጊዜ ተሰጥቶት መጋቢት 12/2015 ዓ/ም የግንባታ ስራው በተጀመረው በዚህ ፕሮጀክት አሁን ላይ ቶፕ ታይ ቢም ተጠናቆ የብሎኬትና ልስን ስራዎች 3ኛ ወለል ላይ ከመድረሳቸው ጎን ለጎን የጣሪያ ማዋቀር ስራዎች ተሳልጠው እየተከናወኑ ሲሆን በተያዘለት የጊዜ ማዕቀፍ ይጠናቀቅ ዘንድ የምሽት ፈረቃ ተግባራዊ ተደርጎ እየተሰራ ይገኛል፡፡
ቢሮው በየግንባታ ሳይቱ ተግባራዊ እያደረገውና ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበበት የሚገኘው 7/24 የስራ ፕሮግራም ዕውን የተደረገበት ይህ ኢንዱስትሪያል ሼድ ፕሮጀክት 68 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን ተይዞለት የግንባታ ስራውን አለሙ ፈጠነ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ ሲያከናውነው ቢኒያም፣ዶናትና ጓደኞቻቸው የማማከር ኃላፊቱን ተቀብለው እየተከታተሉት ይገኛሉ፡፡…..
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮግራሙ ተጠቃሚ ያደረጋቸው ኢንተርፕራይዞች በከተማዋ የተለያዩ ክፍለከተሞች የተሰጣቸውን ፕሮጀክቶች በተቀመጠላቸው የጥራትና ጊዜ እንዲሁም በተመደበላቸው በጀት አጠናቀው እንዲያስረክቡና ፕሮጀክቶቹ በዕቅዳቸው መሰረት አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የድጋፍ እና ክትትል ስርዓት በመዘርጋት ፕሮጀክቶቹ መልካም አፈፃፀም እንዲያስመዘግቡ እያደረገ ይገኛል፡፡
በዚህ ረገድ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ወረዳ 10 እየተገነቡ ከሚገኙ ስምንት G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶች ውስጥ 66 በመቶ ፊዚካል አፈፃፀም ላይ የደረሰው ብሎክ 10 ይጠቀሳል፡፡
120 ቀናት የማጠናቀቂያ ጊዜ ተሰጥቶት መጋቢት 12/2015 ዓ/ም የግንባታ ስራው በተጀመረው በዚህ ፕሮጀክት አሁን ላይ ቶፕ ታይ ቢም ተጠናቆ የብሎኬትና ልስን ስራዎች 3ኛ ወለል ላይ ከመድረሳቸው ጎን ለጎን የጣሪያ ማዋቀር ስራዎች ተሳልጠው እየተከናወኑ ሲሆን በተያዘለት የጊዜ ማዕቀፍ ይጠናቀቅ ዘንድ የምሽት ፈረቃ ተግባራዊ ተደርጎ እየተሰራ ይገኛል፡፡
ቢሮው በየግንባታ ሳይቱ ተግባራዊ እያደረገውና ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበበት የሚገኘው 7/24 የስራ ፕሮግራም ዕውን የተደረገበት ይህ ኢንዱስትሪያል ሼድ ፕሮጀክት 68 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን ተይዞለት የግንባታ ስራውን አለሙ ፈጠነ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ ሲያከናውነው ቢኒያም፣ዶናትና ጓደኞቻቸው የማማከር ኃላፊቱን ተቀብለው እየተከታተሉት ይገኛሉ፡፡…..
👍8❤2
…….የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 14/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍2
የወረዳ 10 ብሎክ 7 ስትራክቸራል ስራ ሙሉ በሙሉ እየተጠናቀቀ ነው፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ 7 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ አጠቃላይ ወጪ የተያዘላቸውና ቁጥራቸው 140 የሚሆን የ G+4 የትምህርትቤቶችና ማምረቻ ሼዶች ግንባታዎችን በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ማሕበራት በመስጠት በጠንካራ ዲሲፕሊን የሚመራ የፕሮጀክት ግምገማ ስርዓት ዘርግቶ ፕሮጀክቶቹን እያከናወነ ይገኛል፡፡
የዚህ ፕሮግራም አካል የሆኑትና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ወረዳ 10 እየተገነቡ ከሚገኙ ብዛታቸው 8 የሆኑ G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶች ውስጥ የብሎክ 07 ሕንፃ በመልካም የግንባታ አፈፃፀሙ የሚጠቀስ ነው፡፡
ከተጀመረ የ2 ወራት ዕድሜ ያስቆጠረው ይህ ባለ አምስት ወለል ኢንዱስትሪያል ሼድ አሁን ላይ የስትራክቸራል ስራው ሙሉ በሙሉ እየተጠናቀቀ ሲሆን የብሎኬትና የልስን ስራዎች 2ኛ ፎቅ ከመድረሳቸውም በተጨማሪ በቀጣይ ቀናት ለሚከናወነው የጣርያ ስራ ውቅር እንደተጀመረ እንደሆነ ተመልክቷል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮግራሙ ተጠቃሚ ካደረጋቸው ኢንተርፕራይዞች ውስጥ አንዱ በሆነው ሳዶር ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ የግንባታ ስራው እየተከናወነ የሚገኘውና ቢኒያም፣ዶናት እና ጓደኞቻቸው የህንፃ አማካሪ ድርጅት በማማከር እየተሳተፉበት የሚገኘው ፕሮጀክቱ አሁን ላይ የፊዚካል አፈፃፀሙ 67 በመቶ ላይ መድረስ ችሏል፡፡
ከ67 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን የተያዘለት ይህ ህንፃ ቢሮው ባስቀመጠው የ120 ቀናት የኮንትራት ጊዜ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ይችል ዘንድ በሳይቱ የምሽት ፈረቃ ተግባራዊ ተደርጎ የግንባታ ስራው እየተከናወነ ይገኛል፡፡……….
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ 7 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ አጠቃላይ ወጪ የተያዘላቸውና ቁጥራቸው 140 የሚሆን የ G+4 የትምህርትቤቶችና ማምረቻ ሼዶች ግንባታዎችን በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ማሕበራት በመስጠት በጠንካራ ዲሲፕሊን የሚመራ የፕሮጀክት ግምገማ ስርዓት ዘርግቶ ፕሮጀክቶቹን እያከናወነ ይገኛል፡፡
የዚህ ፕሮግራም አካል የሆኑትና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ወረዳ 10 እየተገነቡ ከሚገኙ ብዛታቸው 8 የሆኑ G+4 ኢንዱስትሪያል ሼዶች ውስጥ የብሎክ 07 ሕንፃ በመልካም የግንባታ አፈፃፀሙ የሚጠቀስ ነው፡፡
ከተጀመረ የ2 ወራት ዕድሜ ያስቆጠረው ይህ ባለ አምስት ወለል ኢንዱስትሪያል ሼድ አሁን ላይ የስትራክቸራል ስራው ሙሉ በሙሉ እየተጠናቀቀ ሲሆን የብሎኬትና የልስን ስራዎች 2ኛ ፎቅ ከመድረሳቸውም በተጨማሪ በቀጣይ ቀናት ለሚከናወነው የጣርያ ስራ ውቅር እንደተጀመረ እንደሆነ ተመልክቷል፡፡
የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በስራ ዕድል ፈጠራ ፕሮግራሙ ተጠቃሚ ካደረጋቸው ኢንተርፕራይዞች ውስጥ አንዱ በሆነው ሳዶር ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ የግንባታ ስራው እየተከናወነ የሚገኘውና ቢኒያም፣ዶናት እና ጓደኞቻቸው የህንፃ አማካሪ ድርጅት በማማከር እየተሳተፉበት የሚገኘው ፕሮጀክቱ አሁን ላይ የፊዚካል አፈፃፀሙ 67 በመቶ ላይ መድረስ ችሏል፡፡
ከ67 ሚሊዮን ብር በላይ የውለታ መጠን የተያዘለት ይህ ህንፃ ቢሮው ባስቀመጠው የ120 ቀናት የኮንትራት ጊዜ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ይችል ዘንድ በሳይቱ የምሽት ፈረቃ ተግባራዊ ተደርጎ የግንባታ ስራው እየተከናወነ ይገኛል፡፡……….
❤3👍1😁1
………..የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ግንቦት 15/2015 ዓ/ም
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
ለከተማችን መሻሻል እንሰራለን!!!! Dedicated for the betterment of our City!!!!
በቢሮው የሚወጡ አዳዲስ ጨረታዎችንና ሌሎች መረጃዎችን ለማግኘት የሚከተሉትን የቢሮውን ይፋዊ ገፆች ይከተሉ፡፡
https://www.facebook.com/AddisConstruction/
https://t.me/AddisCityCon
https://twitter.com/AddisCity
https://www.youtube.com/channel/UCwuES6TQUZmVlUT8tazLHmg
👍6
የአቃቂ ስቴዲየም ግንባታ ላይ እሴት የሚጨምር ውይይት ተካሄደ፡፡
የዓለም ዓቀፉን የእግርኳስ ፌዴሬሽን /FIFA/ እንዲሁም የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን /CAF/ መስፈርቶች እንዲያሟላ ታስቦ በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ባለቤትነት እየተገነባ ለሚገኘው የአቃቂ ስቴዲየም ግንባታ ስኬት በዘርፉ ዓለም ዓቀፍ ልምድ ካላቸው ተቋማት ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡
በከተማችን ብቻም ሳይሆን በሀገራችን ጭምር በብቸኝነት ዝቅተኛውን የዓለምዓቀፍ መስፈርቶችን አሟልቶ ለስፖርቱ ማሕበረሰብ አገልግሎት እንደሚሰጥ ተስፋ ለተጣለበት የአቃቂ ስቴዲየም ግንባታ ዕውን መሆን ተጨማሪ ዓቅም የሚፈጥር ውይይት ከአራት ዓለም ዓቀፍ ተሞክሮ ካላቸው ተቋማት ጋር ተደርጓል፡፡
መቀመጫውን ማሌዢያ በማድረግ በደቡብ ምስራቅ ኤዢያ ሰፊ የገበያ ድርሻ ያለው የስፖርት መሳሪያዎች አምራቹ AFN sport ን ጨምሮ የመሮጫ ትራኮችን እና የተለያዩ የወለል ንጣፍ አይነቶችን የሚያመርተው የጀርመኑ VIACOR እንዲሁም በሃይብሪድ ቴክኖሎጂ የስቴዲየም ሳር በማብቀልና በመግጠም በአውሮፓ ገበያ ላይ ሰፊ ልምድ ያለው HATKO እና የተለያዩ የዓለም ዓቀፍ ስቴዲየም መብራቶችን አምርቶ በመግጠም የሚታወቀው የማሌዢያው EXELUX ኩባንያዎች በውይይቱ ተሳትፈዋል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ የግንባታ ስራውን በስራ ተቋራጭነት ከሚያከናውነው ዛምራ ኮንስትራክሽን እና አማካሪ ድርጅቱ ኔማድ ኮንሰልቲንግ ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
በውይይቱም መጪው የዝናብ ወቅት የግንባታ ስራውን በማያውክ መልኩ ይከናወን ዘንድ የትኛው ስራ መቅደም እና የትኛው መከተል እንደሚገባው ከባለሞያዎቹ ጋር ንግግር የተደረገ ሲሆን የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮም ለስራው አስፈላጊ የተባሉ የአየር ንብረትና መሰል መረጃዎችን ከሚመለከተው አካል እንዲያቀርብ መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡ ……
የዓለም ዓቀፉን የእግርኳስ ፌዴሬሽን /FIFA/ እንዲሁም የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን /CAF/ መስፈርቶች እንዲያሟላ ታስቦ በአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ባለቤትነት እየተገነባ ለሚገኘው የአቃቂ ስቴዲየም ግንባታ ስኬት በዘርፉ ዓለም ዓቀፍ ልምድ ካላቸው ተቋማት ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡
በከተማችን ብቻም ሳይሆን በሀገራችን ጭምር በብቸኝነት ዝቅተኛውን የዓለምዓቀፍ መስፈርቶችን አሟልቶ ለስፖርቱ ማሕበረሰብ አገልግሎት እንደሚሰጥ ተስፋ ለተጣለበት የአቃቂ ስቴዲየም ግንባታ ዕውን መሆን ተጨማሪ ዓቅም የሚፈጥር ውይይት ከአራት ዓለም ዓቀፍ ተሞክሮ ካላቸው ተቋማት ጋር ተደርጓል፡፡
መቀመጫውን ማሌዢያ በማድረግ በደቡብ ምስራቅ ኤዢያ ሰፊ የገበያ ድርሻ ያለው የስፖርት መሳሪያዎች አምራቹ AFN sport ን ጨምሮ የመሮጫ ትራኮችን እና የተለያዩ የወለል ንጣፍ አይነቶችን የሚያመርተው የጀርመኑ VIACOR እንዲሁም በሃይብሪድ ቴክኖሎጂ የስቴዲየም ሳር በማብቀልና በመግጠም በአውሮፓ ገበያ ላይ ሰፊ ልምድ ያለው HATKO እና የተለያዩ የዓለም ዓቀፍ ስቴዲየም መብራቶችን አምርቶ በመግጠም የሚታወቀው የማሌዢያው EXELUX ኩባንያዎች በውይይቱ ተሳትፈዋል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ የግንባታ ስራውን በስራ ተቋራጭነት ከሚያከናውነው ዛምራ ኮንስትራክሽን እና አማካሪ ድርጅቱ ኔማድ ኮንሰልቲንግ ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
በውይይቱም መጪው የዝናብ ወቅት የግንባታ ስራውን በማያውክ መልኩ ይከናወን ዘንድ የትኛው ስራ መቅደም እና የትኛው መከተል እንደሚገባው ከባለሞያዎቹ ጋር ንግግር የተደረገ ሲሆን የዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮም ለስራው አስፈላጊ የተባሉ የአየር ንብረትና መሰል መረጃዎችን ከሚመለከተው አካል እንዲያቀርብ መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡ ……
👍5