የእህታችን ቢያ - ምስክርነት
Forwarded from Yeabsira Tamirat
ለታዳጊዎች እና ለወጣቶች በሙሉ
በድጋሚ ማስታወሻ 📝
🕰ነገ ማክሰኞ ፣ ከምሽቱ 3፡00 ይጀምራል
🧎♀️🧎 የአዳር ፀሎት
ሁላችሁም በመምጣት
- እንደ ግል ፣
- እንደ ትውልድ ፣
- እንደ ህብረት እና እንደ ቤተክርስቲያን
የእግዚአብሔርን ፊት እንፈልግ ፡፡
በድጋሚ ማስታወሻ 📝
🕰ነገ ማክሰኞ ፣ ከምሽቱ 3፡00 ይጀምራል
🧎♀️🧎 የአዳር ፀሎት
ሁላችሁም በመምጣት
- እንደ ግል ፣
- እንደ ትውልድ ፣
- እንደ ህብረት እና እንደ ቤተክርስቲያን
የእግዚአብሔርን ፊት እንፈልግ ፡፡
ሠላም ለእናንተ ይሁን ቅዱሳን በዕረቡ የትምህርት ጊዜአችን የነህምያ መጽሐፍ በመማር ላይ እንደሚንገኝ ይታወሳል ። ይሁንና ነገ በጋቤማ የተዘጋጀው ኘሮግራም ቀኑን በሙሉ በመሆኑ ተመልሶም ለማምጣት ብዙዎች ያቸግራል ብለን ስላሰብን የሚቀጥለው ሳምንት እንቀጥላለን። መረጃው ስለ ዘገየ ይቅርታ እንጠይቃለን🙏🙏
❤1
ሠላም ለእናንተ ይሁን በመድረክ ዘርፍ የተዘጋጀ የግማሽ ቀን ስልጠና ነገ ከ8:30-11:30 ለ
በተለያዩ መድረክ ላይ በስብከት
በዝማሬ
አምልኮ በመምራት
ፀሎት በመምራት
በማስተባበር ለሚናገለግል ሁሉ የሚመለከተን ስለሆነ በመገኘት እንዲንሰለጥ በጌታ ፍቅር በጥብቅ እናሳስባለን🙏🙏። መድረክ ዘርፍ
በተለያዩ መድረክ ላይ በስብከት
በዝማሬ
አምልኮ በመምራት
ፀሎት በመምራት
በማስተባበር ለሚናገለግል ሁሉ የሚመለከተን ስለሆነ በመገኘት እንዲንሰለጥ በጌታ ፍቅር በጥብቅ እናሳስባለን🙏🙏። መድረክ ዘርፍ
❤2
Forwarded from በመሠረተ ክርስቶስ ቤ/ክ ቤቴል የዓለም ብርሃን አጥቢያ ዋናው ቻናል (Yeabsira Tamirat)
በተከታታይ የእሮብ ሳምንታቶች
በነህሚያ መጽሐፍ መሰረት
ከ ሚያዝያ 21፣ 2018 ዓ.ም ጀምሮ
ስለ መንፈሳዊ ተሃድሶ እንማራለን። 📖✨
🕛 ሰዓት፦ ከ 12:00 ጀምሮ
🙌 ተጋባዥ አገልጋይ፦ መጋቢ ጌትዬ
የቤተክርስቲያናችን ቅዱሳን ሁላችሁም በቤተክርስቲያን በመገኘት እንድትማሩ በጌታ ፍቅር እንጋብዛለን። ❤️🙏✨
የትምህርት ክፍል
በነህሚያ መጽሐፍ መሰረት
ከ ሚያዝያ 21፣ 2018 ዓ.ም ጀምሮ
ስለ መንፈሳዊ ተሃድሶ እንማራለን። 📖✨
🕛 ሰዓት፦ ከ 12:00 ጀምሮ
🙌 ተጋባዥ አገልጋይ፦ መጋቢ ጌትዬ
የቤተክርስቲያናችን ቅዱሳን ሁላችሁም በቤተክርስቲያን በመገኘት እንድትማሩ በጌታ ፍቅር እንጋብዛለን። ❤️🙏✨
የትምህርት ክፍል
ነገ ዕረቡ የነህምያ ትምህርታች ይቀጥላል ተገኝተን እንዲንጠቀም ጥሪአችን ነው። ተባረኩ🙏🙏
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይገባዋል
ሰኔ 7፣ ከ9:00 ጀምሮ
በካቦድ መዘምራን የተዘጋጀ የመዝሙር ኮንሰርት
ሰኔ 7፣ ከ9:00 ጀምሮ
በካቦድ መዘምራን የተዘጋጀ የመዝሙር ኮንሰርት