አላማችን፦ በሀገራችን ውስጥ በሚከናወኑ የኪነ ጥበብ ስራዎች ላይ መሳተፍ እና ወደፊትም የራሳችንን አሻራ ማስቀመጥ። ወደፊት በሀገራችን ብሎም በአለም ላይ አንቱ የተባሉ የኪነ ጥበብ ባለሞያዎችን ማፍራት።
ተልዕኮ፦ በማያቋርጥ እና ተከታታይነት ባለው የኑሮ እንቅስቃሴ ውስጥ ለማህበረሰቡ ባህሉን,አኗኗሩን,ታሪኩን እና እሴቱን ጠብቆ ለትውልድ እንዲያስተላልፍ በኪነ ጥበብ አማካኝነት ማገዝ ነው
@artisa5