️️️📕كُنَّاشَةُ أَبِي الْمُظَفَّرِ الْحَنْبَلِيِّ الْأَثَرِيِّ 🥀
"ዝንጉ ብንሆንም ዝንጉዎችን ከማንቃት አንዘነጋም"
«ማንኛውም ሰው በመልካም ማዘዝ፣ከመጥፎ መከልከል፣መምከርና መገሰፅ ግድ ነው።ከስህተት የፀዳ እንጅ አይመክርም ቢባል ኖሮ ከነብዩ ﷺ ውጭ አንድም ሰው አይመክርም ነበር ምክኒያቱም ከሳቸው በኋላ አንድም *ጥብቅ* ከስህተት የፀዳ የለም።አመፀኛ ሌላውም ወንጀለኛ የማይመክር ቢሆን ኖሮ ከሙሀመድﷺ በኋላ ማን ሊመክር ነበር።
@Geribudaar ምክረወን በዚህ
If you have Telegram, you can view and join
️️️📕كُنَّاشَةُ أَبِي الْمُظَفَّرِ الْحَنْبَلِيِّ الْأَثَرِيِّ 🥀 right away.