Audio
AudioLab
ያዳምጡ⬆️
ልዩ መረጃ ከኤልያስ ጋር
በኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8
አልሸባብ የሽብር ቡድን በቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ አደጋ ሊያደርስ አስቦ ነበር ተብሏል!
የቀድሞዋ የአሜሪካ የተመድ አምባሳደር #ሱዛን_ራይስ ፕሬዝደንት ኦባማ ኢትዮጵያን በ2015 በጎበኙበት ወቅት አልሸባብ ጥቃት ለማድረስ እንቅስቃሴ አድርጎ እንደነበር ገልፀዋል። አክለውም በወቅቱ የኢትዮጵያ የደህንነት ሀላፊ የነበሩት ተጠርጣሪው በክትትላቸው ስር እንደሆነ ቢነግሯቸውም እነሱ ግን ጥርጣሬ ነበራቸው።
በመጨረሻም የደህንነት ሀላፊው ከተጠርጣሪው ጋር አየር መንገድ እንዳሉ (ተይዞ መሆኑ ነው) ሲነግሯቸው በፍጥነት ከነበሩበት የአፍሪካ ህብረት ወጥተው ወደ አየር ማረፊያው በማምራት ከኢትዮጵያ እንደወጡ በቴክሳስ ትሪብዩን ፌስቲቫል ላይ ተናግረዋል።
ልዩ መረጃ ከኤልያስ ጋር
በኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8
@tikvahethiopia @tsegabwolde
ልዩ መረጃ ከኤልያስ ጋር
በኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8
አልሸባብ የሽብር ቡድን በቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ አደጋ ሊያደርስ አስቦ ነበር ተብሏል!
የቀድሞዋ የአሜሪካ የተመድ አምባሳደር #ሱዛን_ራይስ ፕሬዝደንት ኦባማ ኢትዮጵያን በ2015 በጎበኙበት ወቅት አልሸባብ ጥቃት ለማድረስ እንቅስቃሴ አድርጎ እንደነበር ገልፀዋል። አክለውም በወቅቱ የኢትዮጵያ የደህንነት ሀላፊ የነበሩት ተጠርጣሪው በክትትላቸው ስር እንደሆነ ቢነግሯቸውም እነሱ ግን ጥርጣሬ ነበራቸው።
በመጨረሻም የደህንነት ሀላፊው ከተጠርጣሪው ጋር አየር መንገድ እንዳሉ (ተይዞ መሆኑ ነው) ሲነግሯቸው በፍጥነት ከነበሩበት የአፍሪካ ህብረት ወጥተው ወደ አየር ማረፊያው በማምራት ከኢትዮጵያ እንደወጡ በቴክሳስ ትሪብዩን ፌስቲቫል ላይ ተናግረዋል።
ልዩ መረጃ ከኤልያስ ጋር
በኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8
@tikvahethiopia @tsegabwolde