ታኦዶኮስ ማለት -ቃሉ የግሪክ (ጽርዕ) ሲሆን ትርጉሙም-- ድንግል ማርያም የእግዚአብሔር ቃል እናት ናት (ሰው የሆነ አምላክ የተገለጠባት) ማለት ሲሆን ይህንንም የተናገረው አምደ ሃይማኖት የሚባለው ቅዱስ ቄርሎስ ነው፤ የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ማንኛውም ሀሳብ ወይም አስተያየት በዚህ
@mariyamenate1216 ያድርሱን፤ ሊንኩን ሼር በማድረግ የበኩሎዎትን ይወጡ t.me/taodocos2