(ዘ-ሐበሻ ዜና) በሰሜን አሜሪካ ቨርጂኒያ፣ አርሊንግተን ካውንቲ ፖሊስ የአፋልጉኝ ማስታወቂያ ያወጣባት የ14 ዓመቷ ማህሌት ዲባባ መገኘቷን አስታወቀ። ለቤተሰብም መልካም ዜና ነው።
የካውንቲው ፖሊስ "መረጃውን ሼር በማድረግ ማህሌትን ላፋለጋችሁን ሁሉ አመሰግናለሁ" ብሏል። የዕለቱ ዜናን ይመልከቱ፡ https://www.youtube.com/@HenokZehabesha
የካውንቲው ፖሊስ "መረጃውን ሼር በማድረግ ማህሌትን ላፋለጋችሁን ሁሉ አመሰግናለሁ" ብሏል። የዕለቱ ዜናን ይመልከቱ፡ https://www.youtube.com/@HenokZehabesha
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የዚህች ኢትዮጵያዊት ወጣት መጨረሻ ምን ሆነ? ዝርዝሩን ከዕለቱ ዜና ተመልከቱ። https://youtu.be/4vrUXcg8K3s